122 198
المشتركون
+3224 ساعات
+9887 أيام
+2 17630 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailableShow in Telegram
የአላህ ባሪያዎች ክፍል 12
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/6801
Photo unavailableShow in Telegram
********** ነጯ መስገጃ? **********
አሰላሙአለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም አዛኝ በጣም ሩህሩህ።
የአላህ ሶላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ ላይ ይሁን።
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! እነዚህን ሁለት ፎቶዎች ተመልከቱ። ሀገራችን ላይ መውሊድ አክባሪዎች ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም "ይመጣሉ" ብለው የሚያምኑ ሰዎች "ሀድራ" ላይ ነን ብለው በሚከተለው ሁኔታ ይቀመጣሉ ይቆማሉ።
ነጯን ምንጣፍ ሰው አይቀመጥባትም። "ነብዩ ከነሶሀባዎቻቸው ሲመጡ የሚያርፉባት ናት።" ብለው ስለሚያምኑ።
ሌሎች የሚሉዋቸውን አባባሎች ቁጭ ብለው ይሉና፣ የሚከተሉትን ስንኞች ሲያነቡ ይቆማሉ።
1) "መርሃባ ነቢ መርሃባ፣
መርሃባ ነቢ መርሃባ።"
ትርጉሙ "ነብዩ ሆይ! እንኳን ደህና መጡ።"
2) "አርሂቡ ነቢ፣
አርሂቡ ነቢ፣
ያ ሀቢቢ።"
ትርጉሙ "ነብዩ ሆይ ግቡ፣ ግቡ።"
ነብዩ ይመጣሉ ብለው ያምናሉ ስንል በማስረጃ ነው። አላህ ይምራውና ስንት ሰዎችን በክህደት መንዙማው ያጠመመው ሙሐመድ አወል ሐምዛ እንዲህ ይላል
"አይዟችሁ ተደሰቱ መውሊድ የመጣችሁ፣
ከነ አስሀቦቹ (ከሰሀቦችም ጭምር) ነቢ መጡላችሁ።"
ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ግን እንዲህ ይላሉ
"የቂያማ ቀን መጀመሪያ ቀብሪ ተከፍቶልኝ የምወጣው እኔ ነኝ።"
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ይህን ሁሉ ከሸሪአ የሚጋጩ እምነቶች እና ተግባራትን እያያችሁ አሁንም የሰይጣንን ጥሪ ተቀብላችሁ መውሊድ ታከብራላችሁ?
ለነፍሳችን እንዘንላት። ነብዩ አይመጡም። ሱናቸው ግን ይሀው ፊት ለፊራችን ቀርቦልናል የህይወት ስንቅ አድርገን እንተግብረው።
አላህ በነብዩ ሱና ከሚብቃቁት ያድርገን።
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
Repost from SadatKemal Abu Meryem
Photo unavailableShow in Telegram
የዛሬ ቀን ረቢአል አወል 12 ነብዩ ﷺ የሞቱበት ነው። ይህን ቀን አመታዊ የደስታ ቀን አድርጎ መያዝ ሰይጣናዊ መንገድ ነው። በኢስላም የሙት አመት የሚባልም ነገርም የለም። በኢስላም የታዘዝነውን ብቻ እንስራ። ከክስረት እንጠበቃለንና። ነብዩ ﷺ "ቢድአ ሁሉ ጥመት ነው" ብለዋል።
Photo unavailableShow in Telegram
ኹጥባ መውሊድ ማክበር የኢስላምን አስተምሮ መቃረን ነው
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem/6791
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.