cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Grade 12 student

የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች Channel 👉 የማትሪክ ጥያቄዎች እና ሞዴሎች በ pdf 👉 ትምርት ነክ ዜናዎች 👉 የ 12ኛ ክፍል መፀሐፎች @Oza1124

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
1 904
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
ብዙዎቻችን ክረምት ሲመጣ ሮጠን የምንገባበት ቤት ሞቆን የምንተኛበት አልጋ የምንደርበው ልብስ አለን የታረዘ ወገን እንደሌለው ትርፍ ልብስን ሳህን ማድረቂያ እግር መጥረጊያ ማድረግ ልማድ ሆኑዋል በዚ ክረምት ጎዳና ላይ ያሉ የታረዙ ወገኖቻችንን እናስብ ትርፍ ልብሶቻችንን እንለግስ ሰውን ለመርዳት ማሰብ በቂ ነው +251970964969 +251900272980
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ጎዳና ላይ ላሉ ወገኞቻችን ከምንግዜውም በላይ በክረምት ይጎዳሉ እናም በቻልነዉ መጠን አለንላቹ እንበላቸዉ
إظهار الكل...
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ የግብርና ትምህርት ሊሰጥ ነው! የግብረ ገብ ትምህርትን ጨምሮ የግብርና ትምህርት ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ በአዲሱ የትምህርት ፍኖተ ካርታ መሰረት እንደ አዲስ የትምህርት አይነቶች እንደሚሰጡ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው መግለጫ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ላይ ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ የግብርና ትምህርት ፈተናም እንደሚካተት ተገልጿል። Share:@grade12studentworksheet @grade12studentworksheet
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
🔰 ሰላም ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች ዛሬ አንድ ምርጥ የቴክኖሎጂ ቻናል ልስስተዋውቃችሁ ። እናም እኔ 👨‍💻100% አምኜበት JOIN በማለት እንድትቀላቀሉት የምጠቁማችሁ ቻናል ነው 👇 😄 እናም በዚ ቻናል ላይ :- ➽ የ Aplication አሰራር እና የ Hacking ትምህርቶች ➽ የ Computer🖥 ትምህርቶች ➽ የ software Trick እና ጥቆማዎች ➽ 📱ምርጥ ምርጥ Apps📲 ➽ programing ( በአማረኛ ብቻ) 🎁እናም ሁሌም በየሳምንቱን የሞባይል ካርድ የሚያሸልም ውድድሮች ይገኙበታል። 📌JOIN JOIN || ቻናሉን ይቀላቀሉ
إظهار الكل...
✅ JOIN US ✅
✳️ይ🀄️ላ🀄️ሉን
Photo unavailableShow in Telegram
ለመላው ሙስሊም ወገኖቻችን፡- እንኳን ለዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል አደረሳችሁ! መልካም በዓል ይሁንላችሁ! @grade12studentworksheet @grade12studentworksheet
إظهار الكل...
የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሚቀጥለው ዓመት ጥቅምት ወር ይሰጣል። ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከጥቅምት 2014 ዓ.ም አጋማሽ በኋላ እንደሚሰጥ ገልጿል። በዘንድሮው የትምህርት ዘመን የትግራይ ክልል ተማሪዎችን ሳይጨምር 620 ሺህ ተማሪዎች ተመዝግበው ፈተናውን በመጠባበቅ ላይ ናቸው ተብሏል። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ ኤጀንሲው በማንኛውም ሰዓት ፈተናውን መስጠት የሚያስችል ዝግጅት አድርጓል። በሀገሪቱ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች የኢኮኖሚክስ ትምህርት ባለመሰጠቱ ፈተናው የማይሰጥ መሆኑንም ገልጸዋል። #ኢዜአ Share:@grade12studentworksheet @grade12studentworksheet
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር #በዳግም ምደባ በዩኒቨርሲቲው የተመደቡ ተማሪዎች እስከ ሐምሌ 08/2013 ዓ.ም ድረስ በተቋሙ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመገኘት ማመልከት እንደሚችሉ ገልጿል። Share: @grade12studentworksheet
إظهار الكل...
ለ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ... የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አስመልክቶ ነገ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫው ነገ ሐምሌ 06/2013 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ስዓት በትምህርት ሚኒስቴር አዳራሽ እንደሚሰጥ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከኤጀንሲው ሰምቷል። Share:@grade12studentworksheet @grade12studentworksheet
إظهار الكل...
#point #Grade12 የ 2013 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን አልታወቀም(እስካሁን አልተነገረም)። አብዛኛው ተማሪዎች ቀኑ ብነገርና ዝግጅት ብናደርግ የሚል ጥያቄ እያቀረቡ ይገኛሉ። ነገር ግን ትምህርት ሚኒስቴር አሁን ሀገሪቷ ባላችበት ሁኔታ ቀኑን ማሳወቅ አልፈለገም። ቀን እያሳወቁ ነገሮች ሳይስተካከሉ ሲቀሩ ማራዘም ደግሞ ተማሪዎችን ተስፋ ያስቆርጣል። አሁን ላይ ተፈታኞች ተፈትነው ውጤታቸውን ብያውቁ እንኳን 4'ት ወር መቀመጣቸው አይቀሬ ነው።(ዩኒቨርሲቲዎች ቦታ የላቸውም) የ 2013 ተፈታኞች የፈተናው ቀን ከታወቀ ቀን ቡሃላ (ከተገረ ቡሃላ) የዝግጅት ቀን ያንስባቹሃል፤ ስለዚህ ካሁኑ ተስፋ ሳትቆርጡ ምንባብ ና መዘጋጀት አለባችሁ። Share :@grade12studentworksheet @grade12studentworksheet
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.