LAZAR MODELLING ETHIOPIA & Event
አሁን እያዩት ያለው የ #ላዛር_ሞዴሊንግ_ኢትዮጵያ_ማሰልጠኛ ተቋም የቴሌግራም ቻናላችን ነው ይቀላቀሉን። it is #Lazar_Modeling_Ethiopia official Telegram Channel👣 We Will Make A Difference‼️‼️ 0939512980 , 0941080792 , 0972937698
إظهار المزيد1 461
المشتركون
+124 ساعات
-37 أيام
-2130 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Our 5th batch student.
We are registering a 6th batch students📌
Join us Lazar Modeling Ethiopia
@lazar_modeling
👍 14
00:34
Video unavailableShow in Telegram
መልካም አዲስ ዓመት🌼ይሁንላችሁ
አዲስ ዓመት🌼
አዲስ ተስፋ 🌼
ያሰባችሁት የሚሳካበት
ያለማችሁት እውን የሚሆንበ
የትጋታችሁን ፍሬ የምታዩበት
የጤና ፣ የሰላም ፣ የምስጋና የዕድገት እና የፍቅር ዓመት ይሁንላችሁ።🕊
🌼🌼🌼እንኳን ለ 2017 ዓ. አደረሳችሁ! መልካም በዓል!
LAZAR MODELING ETHIOPA
3.55 MB
👍 8
Photo unavailableShow in Telegram
#Model_Selamawit & #Model_Meskerem
@lazar_modeling
❤ 10
በአራተኛ ዙር ምርቃ ስነ ስርዓት ላይ የላዛር ሞዴሊንግ 2ተኛ ዙር ተመራቂ የነበረው ሞዴል ቃልአብ ፍቃዱ በአራተኛው ዙር ላይ ደግሞ በዲዛይነርነት የተሳተፈ ሲሆን በእዚህ አጋጣሚ ደግሞ በርታልን ማለት እንፈልጋለን።
@lazar_modeling
👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
ሰላም የላዛር ቤቸሰቦች በ አራተኛ ዙር ስናቀርብ ከነበረው መድረኮች መሀል አንድ የሴት ልጅ ጥቃትን እሚያሳይ በሞዴሎቻቻን አቅርበን ነበር። በሀገራችን ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ እምንሰማቸው ጥቃቶች እየተበራከቱ እና ከዛም ደግሞ ፍረድም ሲሰጠም እምያናድድ ፍርድ እየተሰጠ ይገኛል።
አሁን ደግሞ ጭራሽ ለ ጆሮ እሚከብድ ነገር እየሰማን እንገኛለን። በሰባት አመቱዋ ያቺን እምታሳሳ ህፃን ደፍሮ ለገደለው ተገቢውን ቅጣት እድያገኝ ሁላቹህ ገብታቹህ ፊርማቹህን አኑሩ ፍትህ ለ ፌቨን
ከላይ የናንተን ስም
ከታች የአባታቹን ስም
ሶስተኛ ላይ ኢሜል
እነዚን አስገብታቹ ፒቲሽኑን ተቀላቀሉ !! እስቲ ሁላችንም ይሄንን ፒቲሽን እንሳተፍ 🙏
ለምታውቁት ሰው ሁሉም ሊንኩን ሼር አድርጉ !
ሊንክ 👉 https://chng.it/RNMNMvD4
@lazar_modeling
👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
SUMMER COURSE REGISTRATION AVAILABLE KNOW!
+251939512980
+251941080792
@lazar_modeling
Photo unavailableShow in Telegram
#ጎፋ ልብ ሰባሪ💔🖤
በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ቀበሌ በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉና ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ሁላችንም በቻልንው በገንዘብ ፣ በቁሳቁስ
እንዲሁም በጎ ፈቃደኛ የህክምና ባለሙያዎች ደግሞ በቦታው በመገኘት ሙያዊ እገዛችሁን ለምስኪኑ ህዝባችን መድረስ ብትችሉ እንዲሁም ይሄን ሁሉ ማረግ ማንችል ደግሞ በእጅ ስልካችን 8091 ላይ አቅማቹህ የፈቀደውን ያክል ዘንድ ትደግፉ ዘንድ ጥሪ እናቀርባለን።
@lazar_modeling
👍 2
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.