cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

📖DILACHIN HIGH & SECONDARY SCHOOL. OFFICIAL Student Channel⁹ ¹⁰ ¹¹ ¹² All™

Dear Students, This channel is for you to receive short notes of questions from teachers and we ask that you join. Thank you to students in grades 9 10 11 12. Share the link with your friends and students.

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
1 666
المشتركون
+124 ساؚات
+487 أيام
+6730 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ለት/ቤታችን መምህራን እና ተማሪዎች በሙሉ ነገ ሰኞ 06/01/2017ዓ.ም የ2017ዓ.ም ትምህርት ዘመን የሚጀመርበት ቀን ስለሆነ ይህንን አዉቃችሁ ሰዓት አክብራችሁ ትምህርት ቤት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
إظهار الكل...
🤣 62🤬 12👍 9🤷‍♀ 7😱 6😭 6✍ 3🍾 3🤔 2🙈 2😡 1
በአዲስ አበባ ሰኞ መስከረም በ6/01/17 ዓ.ም ትምህርት  በሁሉም ት/ቤቶች ይጀመራል።
إظهار الكل...
🤷‍♂ 21🥱 17👍 2❤ 2😱 2✍ 1🤯 1🤬 1
ዘመኑ የስኬት ዘመን ይሁንልን እያልን ከላይ የተሰጡ አቅጣጫዎችን እንደምከተለዉ እናሳዉቃለን ተግባራዊ እንዲደረግ እናሳስባለን። ከመስከረም 3 እስከ 12/2017 ዓ.ም የሚከናወኑ ተግባራት ስለማሳወቅ። 1. መስከረም 3/2017 ዓ.ም የመምህራን መድረክ በየት/ቤቱ ይካሄዳል 2. ማክሰኞ 7/01/2017 ዓ.ም ከተማሪዎች ጋር የውይይት መድረክ ይካሄዳል 3. ረቡዕ በ8/01/2017 ዓ.ም የመማር ማስተማር በይፋ የሚጀመርበት ይሆናል። ቅዳሜ  በ11/01/2017 ዓ.ም የወላጆች መድረክ ይካሄዳል። 4. እሁድ በ12/01/2017 ዓ.ም በሁሉም ት/ቤቶች በቢሮ የተዘጋጀው የ4ትዮሽ ፊርማ ስነስርዓት(ተማሪዎች፣ መምህራን፣ ወላጆች እና የት/ቤቱ አመራር) በተገኙበት ይካሄዳል። ማሳሰቢያ፦ በፕሮግራሙ መሰረት የምመለከታችሁ አካላት እንድትገኙ እናሳስባለን
إظهار الكل...
🤯 11👍 9❤ 4🤡 1🤣 1
Photo unavailableShow in Telegram
👏 97👍 38🤣 12🤔 3🙏 2🔥 1
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ (ጷጉሜ 4/2016 ዓ.ም) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ተማሪዎቹ  ውጤታቸውን ከሌሊቱ 6 ሠዓት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉም ተገልጿል፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ  (ፕ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡ 701 ሺህ 749 ተማሪዎች መካከል 684 ሺህ 205 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል ብለዋል ። ቀሪዎቹ በተለያዩ ምክንያቶችና ትምህርታቸውን ዘግይተው በመጀመራቸው ፈተናውን አለመውሰዳቸውን ገልጸዋል ። ከተፈታኞቹ ውስጥ 29 ሺህ 736 ያህሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው የኦንላይን ፈተና አማካኝነት ፈተናቸውን ወስደዋል ነው ያሉት፡፡ ዘንድሮ ፈተና ከወሰዱት አጠቃላይ ተማሪዎች ያለፉት 5 ነጥብ 4 በመቶ መሆናቸውን ጠቅሰው÷ አዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር እንዲሁም ሐረሪ እና ኦሮሚያ ክልሎች ከአስፈተኗቸው ውስጥ የተሻለ ቁጥር ማሳለፋቸውን ገልጸዋል፡፡ ሁሉም ክልሎች በአለፈው ዓመት ከአስፈተኗቸው ተማሪዎች ቁጥር አንጻር ዘንድሮ የተሻለ ማሳለፍ መቻላቸውንም ጠቅሰዋል፡፡ አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ት/ቤቶች አዲስ አበባ 4 ትምህርት ቤቶች አፋር 33 ትምህርት ቤቶች ቤንሻንጉል 36 አማራ 56 ኦሮሚያ 553 ሶማሊያ 156 ትግራይ 52
إظهار الكل...
👍 15😱 13🤣 12🤯 3🤡 3🥰 1
Approved ላልተደረጋችሁ ተማሪዎች በሙሉ ID ቁጥራችሁንና የተመዘገባችሁበት ስልክ ቁጥር የትምህርት ቤቱ ፖርታል ላይ በማስገባት Approved ያልተደረጋችሁ ተማሪዎች ማለትም Reject እና Re-submitting የተደረጋችሁ ተማሪዎች ትምህርት ቤቱ በመገኘት ሪፖርት በማድረግ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ሳታስተካክሉ ሲስተሙ ቢዘጋ ት/ቤቱ ኃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን በድጋሚ እንገልፃለን።
إظهار الكل...
👍 10😱 1
Photo unavailableShow in Telegram
🤣 15👌 4❤ 2👀 2👍 1
إظهار الكل...
📖DILACHIN HIGH & SECONDARY SCHOOL. OFFICIAL Student Channel⁹ ¹⁰ ¹¹ ¹² All™

Boost this channel to help it unlock additional features.

ፓስፓርት ላላችሁና እንግልዝኛን በደንብ መናገር ለምትችሉ ተማሪዎች በሙሉ የወጣቶች ኮንፍራንስ በራሽያ ሀገር በሚደረገዉ ላይ እንድሳተፉ 3 ተማሪዎችን መርጠን ለክፍለ ከተማ እንድንልክ በተጠየቅን መሰረት ፓስፖርት ያላችሁ እና እንግልዝኛን በደንብ መናገር የምትችሉ ተማሪዎች እስከ ነገ 15/12/2016ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ድረስ ፓስፖርታችሁን በመያዝ የርዕሰ መምህሩ ቢሮ በአካል በመገኘት ኦንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን
إظهار الكل...
😢 18🤣 9🤷‍♀ 8😱 7👍 5💔 4
ለድላችን አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ በ2017 የት/ት ዘመን በበየነ መረብ የተመዘገባችሁ በሙሉ ከ9-10/12/2016 ዓ.ም. ባለም ጊዜ ውስጥ ት/ቤት በመገኘት መመዝገባችሁን እንድታረጋግጡ በጥብቅ እናሳስባን፡፡ በተባለው ቀን መጥተው መመዝገሙን ያላረጋገጠ ተማሪ  ለሚፈጠረው ችግር ት/ቤቱ ሀላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን
إظهار الكل...
👍 16😡 10🤣 5😭 3👏 1🤯 1🍾 1
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.