Sheger ሸገር 102.1(Sheger 102.1FM)
ሸገር 102.1 መስከረም 23፣2000 ዓ.ም ሥራ የጀመረ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የግል ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ነው፡፡ ጣቢያችን ለማንም ባለመወገን ለሁሉም በታማኝነትና በመልካም ሥነ ምግባር መልካም አገልግሎት በመስጠት የሚያምንና ለእነዚህም እሴቶች ትልቅ ክብር የሚሰጥ ሬዲዮ ጣቢያ ነው፡፡ ሸገር የእናንተ ነው! https://bit.ly/33KMCqz
إظهار المزيد- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
መስከረም 9፣2017 Sheger Sport - የእነ አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴ ክስ በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ላይ / ኮሚቴው በፍርድ ቤት በድጋሚ እግድ ተጣለበት! shegerfm,sheger fm news,sheger maleda,sheger,sheger sport,shegernews,shegercafe,shegerradio,shegershelf,shegerfmyoutube,shegermeaza,shegermekoya,shegerchewata,shegerdrama,shegersport,shegermeazabirru,shegercafenew,shegerabdualihigera,shegerwerewoch,shegerprograms shegerbestradio,shegertizitazearada,102.1``,manchister city,esheteassefaprogram,sport,chewata,``yechewataengida,sport news,yealemquanqa,kidamechewata,mekoya on youtube,news,“ethiopia”,radio,mekoya mekoya,mekoya new,new mekoya,shegermekoya,kidame mekoya,mekoya mark felt,sheger mekoya,sheger radio mekoya,mekoya on youtube,mekoya jeffrey epstein,shegermeaza,kidamechewata,chewata,shegercafe,shegerradio,shegerchewata,victor manuel,eshete asseafa,news,jeffrey epstein,eshete assefa youtube,shegernews የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Telegram: t.ly/Sheger Website: t.ly/ShegerFM YouTube: t.ly/SHEGER Tiktok:
https://bit.ly/44Dd6IlSheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqzመስከረም 9፣2017 ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የንግድ ስራ አብዛኛው የቤተሰብ ቢዝነስ እንደመሆኑ ከትውልድ ትውልድ ውጤታማ ሆኖ እንዲሸጋገር፣ የማስተማር ስራ እየከወነ መሆኑን ኤችኤስቲ(HST) የተሰኘው አማካሪ ድርጅት ተናገረ፡፡ የቢዝነስ አስተዳደር እና ፋይናንስ አማካሪ ተቋም የሆነው የHST ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰለሞን ግዛው እንዳሉት በአብዛኛው የቤተሰብ ንግድ እውቀት ባለው ባለሞያ እንዲመራ ስለማይደረግ የመዳከም እና የመክሰም ችግር ያጋጥመዋል፡፡ ይህንንም በመረዳት ቤተሰባዊ የሆነው የንግድ ስራው ቀጣይነትን ያለውና ውጤማ እንዲሆንም የማማከርና የማስተማር ስራ እየከወንን ነው ይላሉ፡፡ የቤተሰብ ቢዝነስ መክሰምም ለሃገር ኢኮኖሚ ጭምር ጫና ስለሚፈጥር እንዲበረታ ጥረት እናደርጋለን ብለዋል፡፡ ተቋማቻው በየአመቱ የቤተሰብ ንግድን በተመለከተ ግንዛቤ ለመስጠት የሚያስችል ውይይት እንደሚያዘጋጀ ስራ አስፈፃሚው ተናግረዋል፡፡ ትናንትም ይሄንኑ የተመለከተ ውይይት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር ማድጉን ነግረውናል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ አብዛኛው ንግድ የቤተሰብ መሆኑንም ጠቅሰው ነገር ግን አብዛኞቹ ማደግ የማይችሉት በዚህ ምክንያት ነው ይላሉ፡፡ የቤተሰብ ንግዶች እውቀት ባለው ሰው እንዲመሩ ከተደረገና ከአንድ ትውልድ ወደ ሌላኛው ውጤታማ ሆነው መሻገር ከቻሉ የሚፈጥሩት ሀብት እና የስራ እድል የሃገር ኢኮኖሚም ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል፡፡ ትዕግስት ዘሪሁን
ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮ በጀት ዓመት በቴሌኮምና በዲጅታል አገልግሎት የተሻለ አቅም ለመፍጠር ለመሰረተ ልማት ግንባታ አንድ ቢሊዮን በላይ ዶላር በጀት መመደቡን ተናገረ።አምና 93.7 ቢሊየን ብር ገቢ ያገኘው ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮ በጀት አመት 163.7 ቢሊየን ብር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን አስረድቷል።ይህም ከአምናው ሲነፃፀር የ70 ቢሊየን ብር ብልጫ እንዳለው ታውቋል።አሁን 78 ሚሊየን ደንበኞች ያሉት ኩባንያው በእቅዱ መሰረት የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 83 ሚሊዮን ለማድረስ አቅጃለሁ ብሏል።የቴሌብር ደንበኞችም ከ47.5 ሚሊየን ወደ 55 ሚሊየን ከፍ ለማድረግ ማቀዱን ተናግሯል።ኢትዮ ቴሌኮም በሀገር ከተደረገው የፋይናንስና የገንዘብ ስርዓት ለውጥ ጋር በተጣጣመ መልኩ የ2017 እቅድ መንደፋንም ሰምተናል።ኩባንያው ከመንግስት ፖሊሲ እና ከተለያዩ የቢዝነስ ስራና ጠባይ ጋር የሚስማማ እቅድ ቀር
መስከረም 8፣2017 ትምህርት ሚኒስቴር በየጊዜው የማወጣቸው ፖሊሲዎችን ውጤት ለመገምገም ጥናት እያደረግሁ ነው አለ፡፡ ፖሊሲዎች ማውጣት አልያም የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያዎች አድርጎ ወደ ስራ ማስገባት ብቻ ስኬት አይደለም የሚለው የትምህርት ሚንስቴር መሬት ላይ ያመጣውን ውጤት መታወቅ አለበት ይላል፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ኮራ ጡሽኔ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከትምህርት ጋር በተያያዘ እየወጡ ያሉ ፖሊሲዎች ወይም ማሻሻያዎች በጥናት ላይ የተመሰረተ ናቸው፡፡ አንዳንዴ በትምህርት ዘርፉ ላይ የተሰማሩ ሰዎች በስራቸው ደስተኛ አለመሆናቸው ይታያል ትምህርት ሚኒስቴርም እነዚህን ችግሮች በጥናት አስደግፎ ለመፍታት ይሰራል ነገር ግን ሁሉንም ችግሮች መፍታት ግን አይቻልም ሲሉ አቶ ኮራ ነግረውናል፡፡
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.