cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Daniel daba🇱🇷

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
17 525
المشتركون
-4624 ساعات
-1437 أيام
-27830 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
የካድሬ ቤተስብ ተብላቹ ብትሰደቡም በቅርቡ ስላማቹሁን ታገኛላቹ ዋቃ ከእናንተ ጋር ይሁን #NoMoreWar
إظهار الكل...
8👍 6😭 5🕊 1
Photo unavailableShow in Telegram
እነሆ!! የሃገር እንቁ ሃብትና የጥቁር ኩራት የሆነ እሬቻ ደረሰ ኑ!!!! ሁሉም ተጋብዛችኋል ዘንድሮ በፊንፊኔ ከተማ ሆረ ፊንፊኔ እና በቢሾፍቱ ከተማ ሆራ ሃርሳዴ ለሚከበረው የእሬቻ በዓል የተለያዩ የዋዜማ ዝግጅቶች እየተደረጉ ይገኛሉ። የኢሬቻ ኤግዚቢሽን እና ባዛር የካቲት 18 ቀን 2017 ጀምሮ በፊንፊኔ ኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚጀመር የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። ባዛሩና ኤግዚቢሽኑ ሀገሬ ኢቭንትስ እና ፕሮሞሽን ከኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጅም ተገልጿል።
إظهار الكل...
12👍 1🔥 1😭 1
02:20
Video unavailableShow in Telegram
Oromiyaa Rice cluster ሽመልስ አብዲሳ ለኦሮሞ ወጥሮ እየሰራ ነው !!
إظهار الكل...
9.66 MB
10😭 5👍 1
00:21
Video unavailableShow in Telegram
የትግሬው ሸኔ የደብረፂዮን ቡድን ሻቢያን ተመክቶ የፕሪቶሪያውን ስምምነት ለማፍረስ እና ወደ ዳግም ጦርነት ለመግባት እየሰራ ይገኛል
إظهار الكل...
9.07 KB
👍 4😭 1
የአማራ ሸኔ እታገልለታለው ለሚለው ህዝብ የሚሰራው ጥፋት ይሄ ነው በ #አማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ስናን ወረዳ ረቡዕ ገበያ ከተማ ሁለት መምህራን ትናንት መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም “በታጠቁ ኃይሎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን” የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። የምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ዛሬ ባወጣው የሃዘን መግለጫ፤ ግድያ የተፈጸመባቸዉ መምህራን በረቡ ገበያ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩት መ/ር ጌታ እንዳለ አንማው እና መ/ር አትንኩት ሁነኛው ናቸዉ ብሏል። “በታጠቁ ኃይሎች መምህራኑ በአሰቃቂ ሁኔታ ግድያ የፈጸሙባቸዉ በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር እንቅስቃሴ አድርጋችኋል፤ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ለምን ትገባላችሁ? ወዘተ… በሚል ነዉ” ሲል አስተዳደሩ ገልጿል። የዞኑ አስተዳደር በመግለጫው፤ “በአማራ ህዝብ ስም እየማሉ ንፁሃን የእዉቀት አባቶችን መግደል ከወንጀልም በላይ አፀያፊ የፀረ-አማራነት መገለጫ ተግባር ነው” ሲል ግድያውን አውግዟል። አክሎም “የነገ ሃገር ተረካቢ የሆኑ ህጻናት እንዳይማሩ ለማድረግ ንፁህ መምህራንን መግደልና በመምህራን ላይ ፍርሃት መፍጠር ለአማራ ህዝብ ካለማሰብ የሚመነጭ እኩይ ድርጊትና ተግባር ነዉ” ብሏል።
إظهار الكل...
👍 5😭 2
የኦሮሞ እናቶች እምባ የኦሮሞ አባቶች እምባ ፈሶ አልቀረም ትክክለኛ የኦሮሞ ልጆች የሆኑ እየገቡ እነዚህ ምትመለከታቸው ወለጋ ዛሬ እጅ የሰጡ ናቸው። በተለይ ወለጋ ውስጥ ያለው ሃይል በድርቅ ጊዜ መጥተው የሰፈሩ ትግሬዎች ልጆቻቸው ወለጋ ባለው ሃይል ውስጥ ተቅላቅለው ብዙ ወንጀል እየሰሩ ነው ትክክለኛ ኦሮሞዎቹ ነገሩ የተገለጠላቸው ወደ ህዝባቸው እየተመለሱ ነው የኦሮም ህዝብ ስላም እስኪመለስ አሁንም #NoMoreWar እንላለን ለሰላም መቼም አይረፍድም !!!
إظهار الكل...
👍 10😭 3🤗 1
Photo unavailableShow in Telegram
ባለጌን መቅጣት እና ስርዓት ማስያስ መቀጠል አለበት
إظهار الكل...
👍 10😭 1
01:57
Video unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ ሀገራችን የውስጥ ስላም የሚመጣው የሻቢያ እጅ ሲቆረጥ ነው ክላሽ ተሸክሞ በየጫካው ልማት ሲያወድም የገበሬውን ከብት አርዶ ሲበላ የሚውል እናቶችን እና ህፃናት የሚደፍር እያገተ ገንዘብ የሚቀበል ሀገራችንን እየበጠበጡ ህዝባችንን እያስጨነቁ ያሉትን የሚረዳው ሻቢያ ነው ሻቢያ ደሞ የግብፅ ተላላኪ ነው
إظهار الكل...
114.63 MB
👍 11😭 2🔥 1
01:54
Video unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት የክፋት ሁሉ አባት ነፃ አውጪ ነኝ ባዮችን የጡት አባት ሻቢያ የአፋር ህዝብን በdisease እየጩረሳቸው ነው
إظهار الكل...
1.84 MB
👍 5😭 1
ዜና፡ በ #ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በተፈጸመ ጥቃት የቀበሌ አስተዳዳሪና የፓርቲ ኃላፊ መገደላቸው ተገለጸ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳ መስከረም 4/2017 ዓ.ም.በተፈጸመ ጥቃት የአካባቢው አስተዳዳሪ እና የፓርቲ ሃላፊ መገደላቸው ተገልጿል። በጥቃቱ የሲሬ ዶሮ አስተዳደር ሃላፊ የሆኑት አቶ አላምሮ ረታ እና በሲሬ ዶሮ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ መሪ የነበሩት አቶ አክሊ ፍቃዱ ህይወታቸው ማለፉን የተጎጂ ዘመድ የሆኑት አቶ ግርማ ተፈራ ተናግረዋል። ጥቃት አድራሾቹ “የፋኖ ሚሊሻዎች ናቸው” ሲሉ የገለጹት የስፍራው ነዋሪዎች አንድ ሌላ የአካባቢው አስተዳዳሪ መቁሰሉንም ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል። ተጨማሪ ያንብቡ፦ https://wp.me/pfjhHd-1pk
إظهار الكل...
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በተፈጸመ ጥቃት የቀበሌ አስተዳዳሪና የፓርቲ ኃላፊ መገደላቸው ተገለጸ  - Addis standard

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7/2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳ መስከረም 4/2017 ዓ.ም.በተፈጸመ ጥቃት የአካባቢው አስተዳዳሪ እና የፓርቲ ሃላፊ መገደላቸው ተገልጿል። ጥቃት አድራሾቹ “የፋኖ ሚሊሻዎች ናቸው” ሲሉ የገለጹት የስፍራው ነዋሪዎች አንድ ሌላ የአካባቢው አስተዳዳሪ መቁሰሉን ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል። በአካባቢው ነዋሪ የሆኑት አቶ ግርማ ተፈራ እንደገለፁት ጥቃቱ የተፈፀመው በኪራሙ ወረዳ፤ መርጋ ጅሬኛ ቀበሌ ልዩ …

👍 3😭 2
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.