"!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
785
المشتركون
-124 ساعات
-97 أيام
-3030 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailable
ከፖለቲካ ጋር የተጣበቀ እምነትና ባህል አገዛዙ ሲወድቅ አብሮ ይወድቃል
6410
በሊባኖስ ያላችሁ እህቶቻችን ጥንቃቄ እንዳይለያችሁ።መከካለኛው ምሥራቅ የቀውስ ቀጠና ሆኖአልና።
1.16 MB
😢 1
15810
00:58
Video unavailable
ንግግር በማሳመር ሕዝብን ማታለል።ይህ ከእናንተ አይጠበቅም ሕዝብን ባትፈሩ እግዚአብሔርን ፍሩ።እውነት ለመናገር እንደ አቡነ አብርሃም ይህችን ቤተ ክርስቲያን የበደለ አለ?
2.55 MB
👍 1👌 1
11310
Repost from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
አዕምሮ ነስቶናል
የሰው ልጅ እየተራበ ለሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ሥራ በርካታ ገንዘብ ስናፈስ፣ ምዕመናን መከራ እያዩ ካህናት እየተሰቃዩ እየተራቡ ንዋያተ ቅድሳት በመግዛት ክርስትና ስም ለማስጠራት የምንሮጠው ሩጫ ምን እንደምናደርግ ያወቅን አይመስለኝም። የሕንጻ ፉክክር ያለ ነው የሚመስለው። ምነው ባለው በጸደቅንበት? "ለቤተ ክርስቲያን ከመስጠት ለድሃ መስጠት ይበልጣል" መጽሐፈ ሐዊ
ንዋይ ካሳሁን
❤ 1
8410
እንደ ቀደምት አባቶቻችን ኦርቶዶክሳዊነትን ከሰብአዊነት ያዋሃደ ትግል ማድረግ ግድ የሆነበት ዘመን ላይ ነን።በዚህ ዘመን ያልተገለጠ ጨውነታችን መቼ ሊገለጥ?
❤ 1
11800
Repost from እምየ ተዋሕዶ ሚዲያ - Emye Tewahedo Media
Photo unavailable
መርጦ ማልቀስ!
በሶማሌ ክልል ዋርዴር ከተማ ትናንት መስጊድ ላይ በደረሰ ጥቃት በትንሹ ስድስት ሰው ተገሏል ነገር ግን አንድም የሙስሊም አንቂ ወይም የእምነቱ መሪ አላወገዘም ምክንያቱም ገዳዩም ሙስሊም ሊሆን ስለሚችል አንድም ፓለቲካዊ ትርፍ ስለሌለው ነገር ግን ሌላ ክልል ቢሆን በተለይ ደግሞ አማራ ክልል ቢሆን አደለም ጥቃት ደርሶ እና 6 ሰው ሙቶ አደለም ገና ጥቃት ሊደርስ ነበር ብለው አደባባዩን በጭሆት ይሞሉታም ምክንያቱም ግልፅ ነው አንዱ የኦርቶዶክስ ጥላቻ ሲሆን ሁለተኛውም ለዘመናት የተሰራው የአማራ ጥላቻ በአጥቃላይ ፓለቲካ እንጅ ለእምነታቸው አስበው አደለም።
👍 4
7700
Nigeria: Muslims attack churches, abduct pastor and 30 others
“As for the captives, the amir [ruler] has the choice of taking the most beneficial action of four possibilities: the first to put them to death by cutting their necks; the second, to enslave them and apply the laws of slavery regarding their sale and manumission; the third, to ransom them in exchange for goods…
https://jihadwatch.org/2024/09/nigeria-muslims-attack-churches-abduct-pastor-and-30-others
Nigeria: Muslims attack churches, abduct pastor and 30 others
“As for the captives, the amir [ruler] has the choice of taking the most beneficial action of four possibilities: the first to put them to death by cutting their necks; the second, to enslave them...
11700
Photo unavailable
ታስራለች..!
“ልማት ሀገር ሲያፈርስ በአይኔ አየሁ” በሚል ከሳምንት በፊት የከተበችው ደራሲና ዳይሬክተር አዜብ ወርቁ ታስራለች። 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ እንደታሰረች የቅርብ ቤተሰብ መረጃውን አድርሶኛል:ዠ። አዜብ ያየችውንና የተሰማትን ስላካፈለችን ወንጀል ተደርጎ ነው የታሰረችው።
😱 3
11802
የዘሩትን ማጨድ
ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ፈረስ ሆነው እያገለገሉ ትውልዱን በዘረኝነት በክለው ኢትዮጵያን እያፈረረሷት ያሉ ህወህትና ኦነግ የዘሩትን እያጨዱ ነው።ዘረኛ ስትሆን ቅድሚያ ጠላቴ ነው ብለህ በፈረጅሀው ማኅበረሰብ ላይ ጄኖሳይድ ትፈጽምና በመጨረሻም እርሰበርስህ በቡድን ተካፍለህ ትተራረዳለህ ትጨራረሳለህ።ህወህትና ኦነግም የገጠማቸው ይኽ ነው።ህወህት ለሁለት ተከፍላ እርሰበርሷ እየተባላች ነው።ኦነግ እየተራረደ ነው።ጃል ሰኚ ፥ጃል ገመቺስ፥ ጃል መሮ አንዱ በአንዱ ላይ በመዝመት እየተላለቀ ነው።ወጣቱ መሃል እንደ ቅጠል እየረገፈ ነው።ከሁሉም በላይ የኦሮሞ ሸዋ እየተለየ እየበገደለ ነው።
❤ 2👌 1
13010
የአባቶቻችን ዲግሪ ኢትዮጵያን ለ፭ሺ ዘመናት መገባት የእኛ ዲግሪ ግን በ፶ዓመት ውስጥ ሃገርን አፈራረሳት ረሀብና ስደትን እልቂትን አመጣብን።
13500
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.