Wondo Genet General Secondary School
1 735
المشتركون
+324 ساعات
+167 أيام
+6330 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ማስታወቂያ ለተማሪዎች ነገ በ2016 ዓም 11ኛ ክፍል በእንግሊዝኛ እና በሒሳብ ከ50% በታች ያመጣችሁ ተማሪዎች ነገ በ09/01/2017 ዓ ም ከጠዋቱ ከ2:30 ላይ እንድትገኙ እና እንድትፈተኑ እናስታውቃለን ።
Repost from 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
ASTU/ AASTU previous years entrance exam
New applicants try to do those questions for your upcoming exam.𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
English Exam.pdf1.37 MB
Mathematics.pdf1.05 MB
Chemistry.pdf10.01 KB
Physics.pdf1.21 MB
👍 5
"በአንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡
በዚህም መሠረት በዩኒቨርሲቲዉ ድረ ገጾች (https://aau.edu.et ወይም https://portal.aau.edu.et) ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
• የመመዝገቢያ ቀናት ከማክሰኞ ጳጉሜ 05/ 2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 08/ 2017 ዓ.ም ድረስ
• የዩኒቨርሲቲዉ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀናት ወደፊት በዩኒቨርሲቲዉ ማህበራዊ ሚዲያ እና ድረ ገጾች ላይ ይገለጻል ።
አ.አ.ዩ ሬጅስትራር"
https://www.aau.edu.et/blog/call-for-applications-for-admission-to-undergraduate-programs-for-the-2024-25-academic-year/#:~:text=%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8D%8B%E1%8B%89%20%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3,%E1%8A%A0.%E1%8B%A9%C2%A0%E1%88%AC%E1%8C%85%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%AB%E1%88%AD
👍 4
ዉድ መምህራንና የስራ ባልደረቦቸ ፈጣሪ ለአዲሱ አሜት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!አድሱ አመት የሰላም፣የፍቅር፣የመብዛት፣የመትረፍረፍ፣የበረከት፣የልምላመ፣የከፍታ፣የሞገስ የፍጹም ጤንነትና ሁለንተናዊ ብልፅግና የሚረጋገጥበት ይሁንላችሁ!
መልካም አድስ አሜት!!!
🙏 10
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን እንዴት ናችሁ? ውጤት እንዴት ነው?
👍 10
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.