FŪŃŅŶ PÏĈ§😂😂ØF Ň©Ă🤣
HERE IN ZIS CHANNEL U WILL FIND THE MOST FUNNIEST PICS AND MEMES OF NCA😂😂 STUDENTS ...HAVE FUN 😂👌✌
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
182
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
That Strong Bond Between iPhone Users And Toilet Mirrors Will Never Die.😂😂😂😂😂😂😂😂
🥀🥀🥀🥀
🥀🥀🥀🥀
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
እንኳን ለ 2013 ዓ.ም አዲሱ አመት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ መጪው ዘመን የሰላም: የፍቅር: የአብሮነት፣ የስኬት፣ የመፅናናት፣ የዕውቀት፣ የማስተዋልና የደስታ እና የስኬት ዘመን ይሁንልን ።
መልካም አዲስ ዓመት!!
Photo unavailableShow in Telegram
የግል ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተጨማሪ ክፍያ ማድረግ እንደማይችሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ!
የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ከነሃሴ 20 ጀምሮ እንዲከናወን ትምህርት ሚኒስቴር ማስታወቁን ተከትሎ ከተማሪዎች ምዝገባ እና ከትምህርት ክፍያ ጋር ተያይዞ ወላጆች ቅሬታን እያቀረቡ ይገኛሉ፡፡
ይህንን ተከትሎ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን የትምህርት ቤት ምዝገባ ክፍያ መመሪያን ተላልፈው ምዝገባ እያከናወኑ ያሉ ትምህርት ቤቶች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እና ከመመሪያ ውጪ የሰበሰቡትን ገንዘብ ለወላጆች ተመላሽ እንዲያደርጉ አሳስበዋል፡፡
ሚኒስተር ዴኤታዋ አክለውም የ2013 የትምህርት ዘመን ምዝገባ ላይም ምንም አይነት የክፍያ ጭማሪ ማድረግ እንደማይቻል እና እንደሚያስጠይቅም ተናግረዋል፡፡
ትምህርት ቤቶች ምዝገባ ሲያከናውኑ ከዚህ በፊት ይጠቀሙበት የነበረውን የክፍያ አቀባበል ዘዴ መቀየር የማይችሉ መሆኑን እና ከዚህ በፊት በነበረው የክፍያ ስርዓት መቀጠል እንዳለባቸውም ተገልጿል።፡
ከዚህም በተጨማሪ ትምህርት ቤቶች ከመደበኛ የትምህርት ክፍያ እና ከመመዝገቢያ ክፍያ ውጪ ሌሎች ተጨማሪ ክፍያ ማስከፈል ማይቻል መሆኑም ተነግሯል፡፡
ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.