cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ye Etsuba Gallery

ልክ....ቀለሙ ተደፍቶ ሳየው .....ከጥበቤ ሁሉ ሠዓሊነቴ ውስጤን ፈንቅሎ ወጣ ...I Did It !!! በ ብሩሽ......

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
152
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
Men adidas shoes Size 39-42 Price 1500 birr Contact us@hun19
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
https://t.me/sofaazone Contact 0911656944
إظهار الكل...
በዚች አለም ላይ የፈለከውን ያህል ገንዘብ እና ሀብት ቢበዛ ደስታን ሊገዛ አይችልምና... #እባካችሁ_ወደኔ_አካውንት_አዘዋውሩት😜
إظهار الكل...
ሁለት አህዮች እያወሩ አንደኛው ሀሀሂሃ ሲለው አንደኛው ደሞ ሂሂሂሂ ይለዋል ሶስተኛው አህያ ደሞ እስካሁን እያነበበው ነው🤣
إظهار الكل...
ፍቅር ገጠር ነው ያለው አባቴ 🤷‍♀🙄
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
ቀን 29/ 1 / 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርአተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት በ2013 ዓ.ም ትምህርት አተገባበር እና ተዛማች ጉዳዮች ዙሪያ ከሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤቶች የስርአተ ትምህርት ምክትል ርዕሳነ መምህራንና ከክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት የስርአተ ትምህርት ትግበራ ቡድን መሪዎች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳኛዉ ገብሩ እንዳስታወቁት የ2013 ዓ.ም ትምህርትን ለመጀመር ሁሉም ባለድርሻ አካል ቀደም ብሎ ከነበረው አንጻር በተለየ ትኩረት እየሰራ የሚገኝበት መሆኑንና ትምህርት ቤቶችም የተማሪዎች ጤንነት በተጠበቀ መልኩ የትምህርት አገልግሎቱን ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ስራቸውን እያጠናቀቁ መሆኑን ጠቁመው በአዲስ አበባ ከጥቅምት 16 ጀምሮ የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርታቸውን እንደሚጀምሩ እና ቀሪ መደበኛ ተማሪዎች ደግሞ ከጥቅምት 30 ጀምሮ ወደ ትምህርት ገበታ እንደሚመለሱ አስረድተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርአተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ የትምህርት አመቱን የስርአተ ትምህርት ምጣኔና የክፍለ ጊዜ ድልድልን አስመልክቶ እንዳብራሩት በኮረና ወረርሽኝ ምክንያት በአዲስ አበባ ዘንድሮ መማር ማስተማሩ በሁለት ፈረቃ እንደሚሰጥ እና በዚህም ከጥቅምት 30 ቡኃላ ትምህርት የሚጀምሩ ተማሪዎች በሳምንት ሶስት ቀን 24 ክፍለ ጊዜ እንዲማሩ ፕሮግራም የተያዘላቸው ሲሆን የትምህርት አገልግሎቱም በሁለት ፈረቃ ማለትም ሰኞ ፤እሮብ ፤አርብ እንዲሁም ማክሰኞ ፤ሀሙስ እና ቅዳሜ እንዲሆን መወሰኑን አስታውቀዋል፡፡ የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎቸ ደግሞ ከጥቅምት 16 ጀምሮ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
#ኢቢኤስ ቴሌቭዥን ስርጭት ለተቋረጣባችሁ ዉድ ተመልካቾቻችን በሙሉ #ኢትዮ ሳት ላይ በፍሪኩየንሲ 11105/11165 ላይ ያገኙናል 👍 ኢቢኤስ SD 👍 ኢቢኤስ HD 👍 ኢቢኤስ ሲኒማ 👍 ኢቢኤስ ሙዚቃ 📡 NSS 12 Frequency/ 11105 symbol rate/ 45000 Polarization/ Horizontal t.me/ebstvworldwide #share
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
#ከኢ ቢ ኤስ ቴሌቪዥን ይህንን መልዕክት ያጋሩ በአጋጠመን ቴክኒካል ችግር ምክንያት በአዲስ የሳተላይት ፍሪክዌንሲ ተመልሰን መጥተናል :: ናይልሳት 10971 H (ሆሪዞንታል) SR 27500 ላይ የምንገኝ መሆኑን እየገለፅን..... በተጨማሪ ላቅ ባለ HD እና SD ጥራት ደግሞ:በኢትዮ ሳት NSS 12 H (ፍሪክዌንሲ) 11105 SR 45000 ላይ እኛንና ሌሎች በርካታ የሀገር ቤት ቻናሎችን ልታገኙ እንደምትችሉ ስናሳውቅ በደስታ ነው :: ለማስተካከል የዲሽ ቴክኒሻኖችን ያነጋገሩ :: ኢ ቢ ኤስ ቴሌቪዥን @ebstvworldwide #share
إظهار الكل...
00:10
Video unavailableShow in Telegram
🙄🙄🙄tebela. ....,.run🏃🏃🏃🏃🏃🏃🏃 @seckeching
إظهار الكل...
9.59 KB
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.