Exit Exam For All Department
14 567
المشتركون
+2024 ساعات
+1047 أيام
+24130 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailableShow in Telegram
🛒 አዲሱ የBinance Bot 3ቀን በልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ7.4 ሚሊዮን በላይ ተጠቃሚ አግኝተዋል እናንተም ብትጀምሩት አሪፍ ነዉ ።
👑 ምን ያህል Point እንደደረሳቹ Comment ላይ አስቀምጡልኝ እስቲ
Start Moonbix Bot | አሁኑኑ ጀምሩ ሳይረፍድ
Photo unavailableShow in Telegram
#Update
የመፈተኛ ጣቢያዎች ማስተካከያ ያድርጉ!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመማር ያመለከታችሁ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (UAT) ለመውሰድ የፈተና ቦታዎችን መምረጣችሁ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ፈተናው በተወሰኑ ጣቢያዎች ብቻ እንዲሰጥ መወሰኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በዚህም አመልካቾች የመፈተኛ ቦታችሁን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዩኒቨርሲቲዎች ከሚገኙ ጣቢያዎች ብቻ በመምረጥ ማስተካከያ ቅያሪ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል።
- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢሾፍቱ ካምፓስ
- አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
- አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
- ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
- ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
- ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
- ጅማ ዩኒቨርሲቲ
- መቐለ ዩኒቨርሲቲ
- ወሎ ዩኒቨርሲቲ
- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ
- ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
- ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
❤ 3👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
አስደሳች ዜና ለተማሪዎች
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስኮላርሺፕ
***
አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን የመጀመርያው ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን ተወስኖ ተማሪዎችን በራሱ የቅበላ ስርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል። በቅርቡም ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥና ብቃትን፣ ብዝሃነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል ይጠበቃል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከዶርሚታሪና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ ሲገልጽ አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለውን ቁርጠኝነት ይገልጻል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
إظهار الكل...
Blum
Trade, connect, grow and… farm Blum Points! Made by @blumcrypto team 🌸
Photo unavailableShow in Telegram
የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች ለ2017 የትምህርት ዘመን የቅበላ አቅማቸውን እንዲያሳውቁ ተጠየቀ።
የመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማጠናቀቅ እስከዚህ ሳምንት መጨረሻ ድረስ የቅበላ አቅማቸውን እንዲያሳውቁ ትምህርት ሚኒስቴር መመሪያ መስጠቱን፤ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሥራ ኃላፊዎች የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትንና አጠቃላይ አፈፃፀምን ለመከታተል የሚያስችል ስምምነት ከሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ጋር እንደሚፈራረም የነገሩን የሥራ ሀላፊዎች፤ ስምምነቱ የትምህርት ጥራትን ከማስጠበቅ ባለፈ ሥራዎችን ቆጥሮ በመስጠት አፈፃፀማቸውን ለመከታተል የሚያግዝ መሆኑንም ገልጸውልናል።
በ2017 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለትምህርት ጥራት ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ይደረጋል ያሉም ሲሆን፤ ዩንቨርሲቲዎች የቅበላ አቅማቸውን እንዲያሳዉቁና የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ተኛ ክፍል የሚጠቃለያ ፈተና ወስደው ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባቸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በቅበላ አቅማቸው መሠረት ምደባ እንደሚካሄድ አረጋግጠዋል፡፡
በ2016 የትምህርት ዘመን በአገር አቀፍ ደረጃ የ12ተኛ ክፍል የማጠቃለያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 5.4 በመቶ ብቻ ማለፍ መቻላቸው መገለጹ ይታወሳል። #አሐዱራዲዮ
ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች 👇
https://t.me/atc_news/25985
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች ቁጥር
በአጠቃላይ 1363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም‼️
አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ 4 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም።
ከሀረሪ ክልል ውጭ ሁሉም ክልሎች ላይ አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች አሉ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
👍 15🤔 3
Photo unavailableShow in Telegram
#DireDawaUniversity
ለድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ መደበኛ ነባር ተማሪዎች
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ መደበኛ ነባር ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚከናወነው ከመስከረም 8 እስከ 10/2017 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ሁሉም ተመዝጋቢዎች ምዝገባ ለማካሄድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እንዲከተሉ እናሳስባለን።
[ዝርዝር መረጃውን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ]
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት መግለጫ አድራሻ ይፋ ሆነ
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት እና የውጤት መግለጫ አድራሻ ይፋ ሆኗል፡፡
ተፈታኞች ውጤታቸውን በሚከተሉት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
በዚህ መሰረት
1. ፖርታል፡- https://result.eaes.et
2. በቴሌግራም ቦት (Telegram Bot):- https://t.me/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡- 6284 ላይ ‘R’ን በማስቀደም የመለያ ቁጥር በማስገባት (ምሳሌ R1234567) መልዕክት በመላክ ተፈታኞች ውጤታቸውን ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል። ይህ አማራጭ ኢትዮ ቴሌኮም የሚያስከፍለው መደበኛ የSMS ክፍያ እንደሚኖረውም ተጠቅሷል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
👍 8👎 1
https://t.me/AblyBot/join?startapp=ref610423377
🎁 Analyze your Telegram gaming activity and get up to 20 000 ABLYs!
💸 Boost your airdrop rewards and earn more points with your favorite apps!
ABLY
Access various Telegram Mini Apps, earn ABLY-points and multiply airdrop rewards in your favorite projects! 🌑
👍 2
#Airdrop
ከዚህ በፊት ትክክለኛ የሆኑ Airdrop'ችን ስሩ ብለናችሁ ነበር። ከነዛ ውስጥ #Dogs አንዱ ነው።
DOGS ትክክለኛ የሆነ Airdrop ነው እና ዛሬ ዋጋ ይወጣለታል። Dogs የሰራችሁ 9:00 ሰዓት ላይ Claim ማድረግ ያበቃል።
t.me/catsgang_bot/join?startapp=_SYl0XCYKVEMKC_Jh8Xv8
Meow, lets see who is OG 😼
Join CATShttps://t.me/catsgang_bot/join
👍 1🔥 1
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.