COUNTRY ACADEMY
1 537
المشتركون
+124 ساعات
+117 أيام
+330 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Country Academy
KG New Telegram channel 👇👇👇
https://t.me/countryacademykg
መስከረም 7/2017 ዓ.ም
ከነገ ረቡዕ መስከረም 8/2017 ዓ.ም ጀምሮ መደበኛው የሙሉ ቀን ትምህርት (እስከ 9:30) የሚጀምር መሆኑን እንገልፃለን ።
ካንትሪ አካዳሚ
መስከረም 6/2017 ዓ.ም
ነገ ማክሰኞ መስከረም 7/2017 ዓ.ም በሚኖረው አጠቃላይ የመ/ራን ስብሰባ ምክንያት ተማሪዎች ት/ት ቤት የሚቆዩት ለግማሽ ቀን እስከ 6፡ 30 ድረስ ብቻ መሆኑን እየገለፅን በሰዓቱ መጥተው ልጅዎን እንዲወስዱ እናሳስባለን፡፡
ካንትሪ አካዳሚ
Photo unavailableShow in Telegram
📌📌አስቸኳይ
የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ (መስከረም 4/2017 ዓ.ም) ለትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ለ2017 የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያልን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/2017 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚጀመር መሆኑን እንገልጻለን፡፡ መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆን እንመኛለን፡፡👇👇👇👇👇👇👇 እሁድ : መስከረም 5, 2016 ዓ.ም ለት/ት ቤታችን ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ ከአዲስ አበባ ት/ ቢሮ በተላለፈው መመሪያ መሰረት ነገ ሰኞ መስከረም 06/2017 ዓ.ም፣ የ 2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ትምህርት የሚጀመር ሲሆን በዕለቱ የግማሽ ቀን ትምህርት የሚኖር መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ ት/ት ቤታችን ያሳስባል። ማሳሰቢያ:- 👉 ሰኞ መስከረም 6/2017 ዓ.ም ተማሪዎች ት/ት ቤት የሚቆዩት ለግማሽ ቀን እስከ 6:00 ሰዓት ብቻ ነው። ካንትሪ አካዳሚ
👎 6🥰 5😱 5🔥 2😁 1
መስከረም 3/2017 ዓ.ም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ለት/ት ቤታችን ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ በድጋሚ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያልን የመውሊድ በዓል ሰኞ መስከረም 6/2017 ዓ.ም የሚውል መሆኑን ታሳቢ በማድረግ የ2017 ዓ.ም ትምህርት የሚጀምረው ማክሰኞ መስከረም 7/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ ፡- ተማሪዎችን ንፅንናውን የጠበቀ የትምህርት ቤት የደንብ ልብስ በማልስ ፤ ደብተሮቻቸው እና ቁርስ በማስያዝ ፤ ፀጉራቸውን በማስቆረጥ እንዲልኩ እያሳሰብነን በዕለቱ ተማሪዎች ት/ት ቤት የሚቆዩት ለግማሽ ቀን እስከ 6፡30 ድረስ ብቻ መሆኑን እንገልፃለን በመሆኑን በሰዓቱ መጥተው ልጅዎን ይውሰዱ፡፡
ካንትሪ አካዳሚ
🥰 5
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ካንትሪ አካዳሚ ለሁላችሁም መልካም አዲስ ዓመት ይመኛል !!
2017 የስኬት ፤ የደስታ እና የለውጥ እንዲሆንልን ይመኛል !!
" ........ቅድሚያ ለተማሪዎቻችን !"
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.