cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ጅብሪል ሱልጣን & ሙሀመድ ሰልማን

✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!!

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
6 168
المشتركون
-124 ساعات
+117 أيام
+1230 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

متى نستعمل اللين ومتى نستعمل الشدة في الدعوة إلى الله وفي المعاملات مع الناس؟ فضيلة الشيخ الدكتور ربيع بن هادي عمير المدخلي حفظه الله الجواب : الأصل في الدعوة اللين والرفق والحكمة، هذا الأصل فيها، فإذا -بارك الله فيك- وجدت من يعاند ولا يقبل الحق وتقيم عليه الحجة ويرفض حينئذٍ تستخدم الرد، وإن كنت سلطانا وهذا داعية فتأدبه بالسيف، وقد يؤدي إلى القتل إذا كان يصر على نشر الفساد، فهناك من العلماء من شتى المذاهب يرون أن هذا أشد فسادا من قطاع الطرق، فهذا يُنصح ثم تقام عليه الحجة، فإن أبى فحينئذٍ يلجأ الحاكم الشرعي إلى عقوبته، قد يكون بالسجن، قد يكون بالنفي قد يكون بالقتل، وقد حكموا على الجهم بن صفوان وعلى غيره وعلى بشر المريسي وعلى -بارك الله فيك- غيرهم- بارك الله فيك- بالقتل، منهم الجعد بن درهم، وهذا حكم العلماء على من يعاند ويصر على نشر بدعته، وإذا نفعه الله وتراجع فهذا هو المطلوب. [الحث على المودة والائتلاف]
إظهار الكل...
👉    86 ገፅ ፅፈናል ‼        ነሲሐዎች ከአመታት በፊት መጅሊሱን በአዋጅ ለማፅደቅ ከኢኽዋን ሱፍይና አሕባሽ ጋር እንዲደመሩ ጥሪ በተደረገላቸው ጊዜ ለሙስሊሞች ይጥቅማል ብለን 86 ገፅ ፅፈን ለኮሚቴው አቅርበናል ። ነገር ግን አንድ ገፅ እንኳን መፃፍ ያልቻሉ አካላት በዚህ ይወቅሱናል በጣም ይገርማል እያሉ መጅሊሱ እነርሱ በፃፉትና ለሙስሊሞች ይጠቅማል ባሉት የሚመራ በማስመሰል በሙሪዶቻቸው አማካይነት ዳንኪራ ሲያስደልቁ ነበር ። በዚህ 86 ገፅ ውስጥ ምን እንዳለ የሚያውቁት የፃፉትና እንደጠዋትና ማታ አዝካር የሸመደዱት ሙሪዶቻቸው ናቸው የሚያውቁት ። ለኮሚቴው የቀረበው ፁሑፍ ግን ቆሻሻ ገንዳ ውስጥ ነው የተጣለው ።       መጅሊሱ እየተመራ ያለው በፍልስፍናና በሰው ሰራሽ ህግ ነው ። አቡበከር አሕመድ ዲሞክራሲ ከተከበረ እምነቴ ተከብሮልኛል ብሎ እንዳወጀው ማለት ነው ። ‼ ይህ ኢኽዋኖች የሙስሊሞቹን ናላ እያዞሩበት ያለው መጅሊስ የሚመሩት አካላት መርሀቸው ዲሞክራሲ ያደረጉ መሆኑ የመጅሊሱ ወንበር ላይ በወጡ ማግስት የፈለገ መውሊድ ያውጣ የፈለገ ጫት ይቃም ይህን መከልከል ነገር መፈለግ ነው ብለው በሰጡት መግለጫ ግልፅ አድርገዋል ። ይህ እንግዲህ የሽርክና የቢዳዓ መናኻሪያ የሆነውን መውሊድ መከልከል መርሀቸውን የሚፃረር እንደሆነ ሲገልፁ ነው ። በአሁኑ የመጅሊስ አመራሮች መግለጫ ግን ሓሚድ ሙሳ በግልፅ ቃል በቃል መርሀችን መሆኑ እንዲታወቅ እንፈልጋለን ብሎ ከማስቀመጡ በፊት በውስጥ ታዋቂ ነበር የሚታወቀው ። የ86 ገፅ ባለቤቶቹ ነሲሓዎች በመጅሊሱ ውስጥ ሆነው ቁርኣንና ሐዲስን የሚቃረን ሽርክና ቢዳዓን የሚያነግስ መመሪያ ሲወጣና ለሙስሊሙ ማህበረሰብ በመግለጫ ሲገለፅ አይቶና ሰምቶ ተስማምቶ ከማሳለፍ ውጪ ሚና የላቸውም ። እያሉ የሞቱ በስማቸው ሽርክና ቢዳዓ እንዲነግስ የፈቀዱ በሰለፍያ ስም ወጣቱን ለሱፍይና አሕባሽ ግብኣት የሚያደርጉ ናቸው ። የኩፍር ንግግር እየሰሙ, የሽርክ ተግባር እያዩ አላየንም አልሰማንም ብለው አውቀው የተኙ ናቸው ። ከዚህ የሚከፋው ኢኽዋኖች እንደ በግ እየጎተቱ ወስደው በሚፈልጉት መድረክ ላይ አብረው እንዲቀረፁ እያደረጉ ከኛ ጋር ናቸው ብለው ሲያስተዋውቁ ይህን እንደ ስልጣኔ በመቁጠር ከኋላቸው እያለከለኩ መሮጣቸውን መቀጠላቸው ነው ። በ86 ገፅ ሽምደዳ ናላቸው የዞረ ሙሪዳቸው ግድፈታቸውን ላለማየትና ላለመስማት ምሎ ቃል የገባ ይመስላል ። ባይሆንማ ኖሮ የአዩሁድ ርዝራዦች የኢስላምን መርህ ለመናድና እስልምናና ሙስሊሞችን ለማራራቅ የጀመሩትን ኩፍርና ሽርክ በግልፅ የሚለፈፍበትን መውሊድ ከሙስሊሞች በሚሰበሰብ ገንዘብ ባጀት መድቦ ሲከበር ዝም ሲሉ እንዳላየ ሆነው አብረው ለመስለሓ በሚል ሲተሻሹ እያየ ዝም አይልም ነበር ። ኧረ ለመሆኑ ያ የቀራችሁት ኪታብ የት ሄደ ? ኪታ ተውሒድ ፣ አል ኢርሻድ ፣ ዐቂደቱል ዋሲጢያ ፣ መሳኢሉል ጃሂሊያና ከሽፉ ሹቡሃት የመሳሰሉት የት ደረሱ ? ወይስ የመጅሊስ አመራሮች 86 ገፆቹን ቆሻሻ ገንዳ ውስጥ ሲከቱ እናንተም የቀራችሁትን ቆሻሻ ገንዳ ውስጥ ከተታችሁት ? ከዚህ በላይ እየአንዳንዱ አንቀፅ ተውሒድን ከማስረፅና ሽርክን ከማውገዝ የማይለየው ቁርኣንስ የት ደረሰ ? አሕባሹ በመርሁ ላይ ሆኖ ሱፍዩ በመርሁ ሆኖ ትላንት ተውሒድ ተውሒድ እያላችሁ መውሊድን ስታወግዙ የሽርክና ቢዳዓን እንዲሁም መዕሲያን ወደነዚህ አዳራሽ ነው እያላችሁ ደም ስራችሁ ተገታትሮ ስታደርጉት የነበረው ዳዕዋ ምነው ከዳችሁ ? ለማንኛውም እኛ 86 ገፅ አይደለም 86 ሺ ገፅ ብትፅፉም ቆሻሻ ገንዳ ውስጥ እንደሚከተት እናውቅ ስለነበረ ነው በሱና ተርኪያ ( መተው በሚባለው ሱና ) የሰራነው ። በባጢል ላይ የተመሰረተ አንድነት ባጢል መሆኑ ግልፅ ነው ። መርህ ያለገናኘው ስብስብ መጨረሻው ድብድብ ነው የሚሆነው ። ድብድቡ በመርህ ቢሆን ጥሩ ነበር ነገር ግን በብርህ ነው የሚሆነው ። ለማንኛውም እኛ አላህ እንዲመሰክርልን የምንለምነው ከእነዚህ ሸሪዓን ከሚወጉ የመጅሊስ አመራሮች ወደ አላህ የጠራን መሆናችንን ነው ። ነሲሓዎች መዝሀባቸው የባጢኒዮች ( ሸሪዓ ውስጣዊና ውጫዊ ትርጉም አለው) የሚሉና በውጫዊው መስራት ኩፍር ነው ውስጣዊው ደግሞ የሚያውቁት የኛ መሪዮች ናቸው እንደሚሉት ካልሆኑ በስተቀር እየሰሩት ያለው ተግባር በምንም መመዘኛ ለእስልምና መስላሃ የለውም ። ጥሪያችን ለነሲሓ ሙሪዶች ሞት መጥቶ ከንቅልፋች ከመቀስቀሳችሁ በፊት ንቁ የሚል ነው ። አላየንም አልሰማንም ብትሉም ምላሳችሁ ተይዞ የሰራ አካላታችሁ ይመሰክርባችኋል ። በእስልምና ሀጢያትህን አስምርልሀለሁ የሚል የነፍስ አባት የለም ። ማንም ለማንም አይጠቅምም ። ከነ አቡበከርና ካሚል ሸምሱ ጋር እየዞረ መድረክ የሚያሞቀው ሸይኻችሁ እንኳን ለናንተ ሊሆን ለራሱም ጥያቄ ይጠብቀዋል ። ነፍሳችሁን ወደ አላህ በመመለስ ከሽርክና የቢዳዓ አካላት በመራቅና በማስጠንቀቅ አድኑ የሚል ነው ። http://t.me/bahruteka
إظهار الكل...
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته قناة رسمية لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا (أبو عبيدة) الدعوة السلفية በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን እንለቃለን ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም

https://telegram.me/bahruteka

👍 10
Photo unavailableShow in Telegram
"ዕውሩና የሚያየውም አይስተካከሉም። ጨለማዎችና ብርሃንም፤ (እንደዚሁ)። ጥላና ሐሩርም፡፡ ሕያዋንና ሙታንም አይስተካከሉም፡፡" [FATIR] @Abdul_halim_ibnu_shayk @Abdul_halim_ibnu_shayk
إظهار الكل...
👍 1
መውሊድ ማክበርን ማን ጀመረው መውሊድ ማክበር እውን ነብዩን የሚወዱ ሰዎች ተግባር ነውን ? መውሊድ ማክበርስ የሳቸው መውደድ መገለጫ ነውን ? ለማንኛውም መውሊድ ማክበርን አስመልክቶ ልናውቃቸው የሚገቡ ነጥቦች በጥያቄና መልስ መልኩ ቀርበዋል ። ጥያቄዎቹ አራት ናቸው እነርሱም : – 1ኛ – ማን ጀመረው ? 2ኛ – መቼ ነው የጀመረው ? 3ኛ – የት ነው የጀመረው ? 4ኛ – ለምድነው የጀመረው ? የሚሉ ናቸው ከነመልሶቻቸው ቀርበዋል ። እነዚህ መሰረታዊ ነጥቦችን ማወቅ መውሊድ ማክበር ከእስልምና ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር እንደሌለና የኢስላም ጠላቶች ሙስሊሞችን ለመሸንገል ያመጡት ፈጠራ መሆኑ በግልፅ እንዲገባን ያደርጋል ። መውሊድን ማክበር ወደ አላህ የሚያቃርብና ምንዳ የሚያስገኝ ቢሆን ኖሮ እነዚያ ለነብዩ የህይወት ዋጋ የከፈሉ ብርቅዬ የኢስላም የበኩር ልጆች ያከብሩት ነበር ። አቡ በክር ፣ ዑመር ፣ ዑስማንና ዐልይ ማንም ባልቀደማቸው ነበር ። የአላህ መልእክተኛ ከናንተ ውስጥ እኔ አንዳችሁ ዘንድ ከወላጆቹ ከልጆቹና ካጠቃላይ ሰዎች በላይ ተወዳጅ እስከምሆን ድረስ አላመነም ሲሉ እንዴት መውሊዴን አክብሩ አላሉም ? አላህ ሆይ ሐቅን አውቀን የምንከተለው ባጢልን አውቀን የምንርቀው አድርገን ። http://t.me/bahruteka
إظهار الكل...
መውሊድ ማክበር ማን ነው የጀመረው.mp32.75 MB
👆👆👆 #በመውሊድ ወቅት አልከሶ ላይ የሚባሉ ግልፅ ኩፍር (ክህደት) የሆኑ የግጥም ስንኞች እና “በተሚዕ” ተጣሪዎች ላይ ምላሽ! 🔶በአዲስ አበባ ሐጂ ሸምሴ መስጂድ ከተሰጠው ቂራኣት የተወሰደ ። 🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ) 📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ 👇👇👇 🌐 https://t.me/shakirsultan
إظهار الكل...
በመውሊድ_ወቅት_አልከሶ_ላይ_የሚባሉ_ግልፅ_ኩፍር_ክህደት_የሆኑ_.mp314.78 MB
👍 4
👆👆👆 #ግዴታ የሆኑ ሶላቶችን ጠብቆ መስገድ ግዴታ ስለመሆኑ 🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ በቅልጦ ከተማ በኑር መስጅድ የተደረገ ሙሐደራ። 🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ) 🌐 https://t.me/shakirsultan
إظهار الكل...
ሙሐደራ_ቁ_191_ግዴታ_የሆኑ_ሶላቶችን_ጠብቆ_መስገድ_ግዴታ_ስለመሆኑ.mp33.56 MB
👍 2
🌾አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ አስደሳች ዜና ለሀቅ ፈላጊዎች እና ለሰለፊች የሸይካችን ሸይክ አ/ሀሚድ አለተሚይ ሀፍዘሁላሁ ልጅ አ/ወሃብ ሸይክ አ/ሀሚድ የቁኣን ህፍዝ በማጠናቀቁ ምክንያት የሙሓደር ፕሮግራም ከለተሞ መንደር https://t.me/Ibnushaffi?livestream=244ef97fb39e2f804d
إظهار الكل...
አቡ አብዱርህማን ኢብኑ ሻፊ,(Abu abdurahman)

📌 ‏قال الإمام أحمد بن حنبل - رحمه الله: ✍🏻 «رحم الله عبـدًا قالَ بالحق واتبع الأثر وتمسك بالسُّنة واقتدى بالصالحين». 📖 طبقات الحنابلة

👍 4
አሰላሙ አለይኩም ውድ የሰለፊያ ቤተሰቦች እነሆ በአሏህ ፍቃድ የፕሮግራማችን ሰዓት እየደረሰ ስለሆነ ሁላችሁም ባስቸኳይ ሼር ሼር እንድታደርጉልን በአክብሮን እንጠይቃለን። ውዱ ሸይኻችን ሸይኽ አቡዘር (አሏህ ይጠብቃቸው) ዛሬ (ጁሙዓህ ሌሊት) ለየት ያለ የዳዕዋ ፕሮግራም ስላላቸው ሁላችንም እንዳያመልጠን አደራ። ሼር ሼር ሼር https://t.me/zuti_mesjide_sunnah
إظهار الكل...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
🕌🕌 ታላቅ የምስራች ሰበር 🕌🕌 🎤 የደዕዋ ፕሮግራም🎤🎤 ✅ በዙጢ ሰለፍዮች  መስጂደ   አስ ሱና ➡️ በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል ። ⚙ የፕሮግራሙ አዘጋጆች፦      ✅ የዙጢ ሰለፍዮች የመስጂደ አስ ሱና  ጀመዓዎች ሲሆኑ 🪑 የእለቱ ተጋባዠ እንግዳችን ደግሞ ፦     ➴➷➘ ሸይኽ አቡዘር ሀሰን አቡ ጦልሀ (ሀፊዘሁሏህ) እናም በወንድማችን  ሷዲቅ አወል ርዕስ ፦ በሰዓቱ የሚገለፅ ይሆናል 🗓 ፕሮግራሙ  ለጁሙዓ  ከዒሻ ሶላት ቡሀላ  በዒትዮ 3:00//  ላይ  ይጀመራል በሳኡዲ  9:00 ሰአት  በዱባይ 10:00 ሰአት ♻️ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ ። ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/+gyY4L8hEdY9mZTE8 🌐 ሼር እና አድ በማድረግ ሀላፊነታችንን እንወጣ !! 🌍 መስጂዱን መደገፍ ለሚፈልግ ሰለፍያ እህት ወንድሞቻችን በሙሉ ❗️ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 🏦የአካውንት ስም፦አቡ በከር እና አህመድ አሰፋ እና አህመድ መሀመድ 🎞የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር፦1000599070258 🎞የአቢሲኒያ አካውንት ቁጥር፡-170 159 179 🏦የአካውንት ስም:- አቡ በከር እና አህመድ አሰፋ እና አህመድ መሀመድ ጥንቃቄ፦ ስም ሲያስገቡ የሶስቱንም ማስገባት እንዳይረሱ! ስ.ቁ  0910846627 አህመድ አሰፋ 0912162550 አቡ በከር 0910721905 አህመድ ሙሀመድ 📢ኑ! አሻራችንን እናሳርፍ!📢
إظهار الكل...
👍 2
አዲስ ሙሃዶራ ርእስ:- በሸሪዓዊ እውቀት ላይ አደራ 🎙በሸይኽ ሐሰን ገላው (ሀፊዘሁላህ) በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል ነሓሴ 26/2016 የተሰጠ ሙሃዶራ የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ https://t.me/DarASSunnah1444 https://t.me/umusaymen
إظهار الكل...
በሸሪዓዊ እውቀት ላይ አደራ!!.mp313.38 MB
الشيخ يوسف.mp314.66 MB
الأستاذ بهرو تكا.mp311.65 MB
👍 3
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.