Qalhn enageralew smhn zemrewalew
Is created for preach and praise purpose
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
170
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Ehen Miskiren Eyesemachu.
Bemfesawi mengedachu motivated hunu.
geta ybarkachu.
@ezemralw
#share ena lelochm endisemu endidnu 😊😊🙌🙏🙏
Semira_Abdirumanselam.wav49.41 MB
Photo unavailableShow in Telegram
ስለ ሀገር ይፀለያል !
FBI ቤተክርስቲያን በገነው እለት መደበኛ ፕሮግራሟን ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ ከተጋባዥ እንግዶች ጋር ታካሂዳለች።
በዚህ በፕሮግራም ላይ በስፍት ስለሀገራችን እና ስለምድራችን በየፀሎት ፕሮግራም እንደሚደረግ FBI ቤተክርስቲያን አሳውቃለች።
@christ_zene
@christanzenabo
Trust In You / Lauren Daigle
Letting go of every single dream
I lay each one down at Your feet
Every moment of my wandering
Never changes what You see
I've tried to win this war, I confess
My hands are weary, I need Your rest
Mighty warrior, King of the fight
No matter what I face, You're by my side
When You don't move the mountains
I'm needing You to move
When You don't part the waters
I wish I could walk through
When You don't give the answers
As I cry out to You
I will trust, I will trust
I will trust in You
Truth is, You know what tomorrow brings
There's not a day ahead You have not seen
So in all things be my life and breath
I want what You want, Lord, and nothing less
When You don't move the mountains
I'm needing You to move
When You don't part the waters
I wish I could walk through
When You don't give the answers
As I cry out to You
I will trust, I will trust
I will trust in You
I will trust in You
You are my strength and comfort
You are my steady hand
You are my firm foundation
The rock on which I stand
Your ways are always higher
Your plans are always good
There's not a place where I'll go
You've not already stood
When You don't move the mountains
I'm needing You to move
When You don't part the waters
I wish I could walk through
When You don't give the answers
As I cry out to You
I will trust, I will trust
I will trust in You
I will trust in You
I will trust in You
I will trust in You
@ezemralw
join us for more
✍ የወደድከኝ ጊዜ
**********
ሰማይ የለም ነበር ፣ ገና አልተዘረጋም
ቀን አልተቆጠረም ፣ አልመሸም አልነጋም
ጨረቃ የለችም ፣ በምሽት ላይ ደምቃ
ጸሐይም አታውቅም ፣ ወጥታና ጠልቃ
የወደድከኝ ጊዜ.......
የብሱ ተገላልጦ ፣ ምድር አልተባለም
ውኃ በአንድ ስፍራ ፣ አልተሰበሰበም
ምድር መሽከርከሯን ፣ ገና አልጀመረችም
የሜዳን ቡቃያ ፣ አላበቀለችም
የወደድከኝ ጊዜ.......
ወፎች በሰማይ ላይ ፣ መብረር አልጀመሩም
አራዊቱ ሁሉ ፣ በስም አልተጠሩም
ምድርን ሊያጠጡ ፣ ወንዞች አልፈሰሱም
አሦች በባሕር ውስጥ ፣ አልተንቀሳቀሱም
የመረጥከኝ ጊዜ.......
እኔ እንኳን ራሴ ፣ ገና አልተፈጠርኩም
አንተን አላወ'ኩም ፣ አንተን አልመረጥኩም
ያለነቀፌታ ፣ ያለ እንከን አ'ረከኝ
ህፀፅ የሌለበት ፣ እድፍ አልባ አ'ረከኝ
አለም ሳይፈጠር ፣ ይሄ ሁሉ ሳይሆን
በክርስቶስ መረጥከኝ ፣ በፍቅር እንድሆን
እናማ እንዲህ አልሁህ.......
ሞቴን ልትሞትልኝ ፣ ግድ ያለህ መሞቴ
የዘላለም እረፍት ፣ የሁሌ ሰንበቴ
የሕይወት ቃል ያለህ ፣ ቃል የታጣልህ ቃል
ፍቅር ከሚለው ቃል ፣ ማፍቀርህ ይልቃል ♥️♥️♥️
#ሄኖክ_አሸብር
@ezemralw
ንቁ
እግዚአብሔር አይጠቀምብኝም?
ነው ያልሽው?
አስታውስ! አስታውሽ!
•#ኖኅ ሰካራም ነበር
•#አብረሃም አርጅቶ ነበር
•#ይስሃቅ በአሳቡ ይባክን ነበር
•#ያዕቆብ ይዋትት ነበር
•#ዮሴፍ የተናቀ የተጠላ የተሸጠ ሰው ነበር
•#ጌዲኦን ፈሪ ስጉ ነበር
•#ሳምሶን ከበርካታ ሴቶች ጋር ወሲብ ይፈጽም ነበር
•#ረአብ ሴተኛ አዳሪ ነበረች
•#ኤርሚያስና ጢሞቲዎስ ልጅ እግር(ጩጬ) ነበሩ
•#ሙሴ ነፍሰ ገዳይ ነበር
•#ኤሊያስ ሞቱን ተመኝቶ ነበር
•#ዮናስ ከአምላኩ ኮብልሎ ነበር
•#ኖአሚን ጋለሞታ ነበረች
•#ኢዮብ በጣም ከስሮ ቆስሎ ነበር
•#መጥምቁ ዮሐንስ አንበጣ ተመጋቢ ነበር
•#ጴጥሮስ ክርስቶስን ክዶት ነበር
•#ደቀ መዛሙርት እየተጸለየ ያንቀላፉ ነበር
•#ማርታ በነገር ሁሉ ትጨነቅ ነበር
•#ሳምራዊቷ ሴት ከአንድ ጊዜ በላይ ባል ፈትታ ነበር
•#ዘኪዎስ በጣም አጭር ነበር
•#ጳውሎስ አደገኛ ሃይማኖተኛ ሰው ነበር
•#ጢሞቲዎስ ቁስለኛ ነበር
•#አልአዛር ሞቶ ነበር
አሁን ምንም #መጨነቅ #አያስፈልግም።ያለፈው #አልፏል።
ከንግዲህ ወዲያ ነገር ሁሉ #በአዲስ መልኩ #ይከናወናል።
#የእግዝ/ር ጥሪ #አለብህ/ሽ?
እንግዲያውስ #ከሰማይ በታች #ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው።
#አንተ! ሰዎች ለትልቅ #ምሳሌ ለታሪክ እያወሱ #የሚጠቀሙህ
#የእግዚ/ር #መልእክተኛ ነህ/ሽ።
#ባሬያው እንደተናገረ " ..#እግዚ/ርን ቆይቼ ደጅ ጠናሁት እርሱም
#ዘንበል አለልኝ" #በቃ ፀልይ።
#እግዚአብሔር #ፍቅር ነው
#ደግ ነው
#ቸር ነው
#ሩህሩህ ነው
#መኃሪ ነው።
"...#ለናንተ የማስባትን #ሃሳብ እኔ #አውቃለሁ ብሏል።" #በጎና
ፍጻሜው #ያማረ! #በኢየሱስ ስም #ከራዕይህ
#ከህልምክ ካቀድከው
#ሁሉ ጋር ትገናኛለህ!
በ #ኢየሱስ ስም #ድል አድራጊ ናችሁ!
@ezemralw
ዛሬም ይወድሃል
“በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።”
— 2ኛ ቆሮ 6፥2
📖አሁን የወሰነ ሰው ለዘላለም ያለፈውን መጥፎ ታሪክ አያየውም።
በዘጸአት መጽሐፍ ሙሴ ለእስራኤላውያን፦ አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።” አላቸው — ዘጸአት 14፥13
📖ምዕራፍ አንድ ላይ እንደሚለው ከግብፅ ባርነት ከፈርኦን ተገዥነት እንዳይወጡ ግብፃውያን ያደረጉት ነገር አንድ ነው።
እነርሱን ማስጨነቅና መከራቸውን በማብዛት ተስፋ ማስቆረጥ ነበር።እግዚአብሔር ግን ጭንቀታቸውንና ጩኸታቸውን አይቶ ወረደ!!!
ለሙሴ ተገለጠ 🔥🔥🔥 በሙሴ በኩል ከባርነት አውጥቶ ነጻነትን ሰጣቸው። ለእስራኤላውያን ነጻነት ከባርነት ወጥቶ መኖር ብቻ አይደለም።
✍️ነጻነት እግዚአብሔርን ማምለክና ማገልገል ነው።
የግብፅ ባርነት እስራኤላውያንን ለፈርዖን ተገዢ አደረጋቸው።
ታድያ ነፃነት ምንድን ነው?
“ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው።”
— ዮሐንስ 8፥34
እኛ በኃጢአት ባርነት ምክንያት ለዲያብሎስ ተገዢ ነበርን።ኤፌ 2፥1-3
ነገር ግን “በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ ገላ 5፥1
ስለዚህ ነጻነት ማለት ከኃጢአት ባርነት ወጥቶ በጽድቅ ባርነት ውስጥ መኖር ነው። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈ፦ ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።” — ሮሜ 6፥16
🌥⛅️🌤☀️ከትላንት ዛሬ ከዛሬ ነገ የተሻለ ነው።
✍️ትላንት ላይመለስ አልፎአል፥ ዛሬም እንዲሁ ታልፋለች።ከኢየሱስ ጋር ለሆነ ነገ ጸሃይ ትወጣለች። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈው፦
“ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።”
— ዮሐንስ 8፥12
ኢየሱስን እየተከተልን አይጨልምብንም!!!
@ezemralw
ዛሬም ይወድሃል
“በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።”
— 2ኛ ቆሮ 6፥2
📖አሁን የወሰነ ሰው ለዘላለም ያለፈውን መጥፎ ታሪክ አያየውም።
በዘጸአት መጽሐፍ ሙሴ ለእስራኤላውያን፦ አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።” አላቸው — ዘጸአት 14፥13
📖ምዕራፍ አንድ ላይ እንደሚለው ከግብፅ ባርነት ከፈርኦን ተገዥነት እንዳይወጡ ግብፃውያን ያደረጉት ነገር አንድ ነው።
እነርሱን ማስጨነቅና መከራቸውን በማብዛት ተስፋ ማስቆረጥ ነበር።እግዚአብሔር ግን ጭንቀታቸውንና ጩኸታቸውን አይቶ ወረደ!!!
ለሙሴ ተገለጠ 🔥🔥🔥 በሙሴ በኩል ከባርነት አውጥቶ ነጻነትን ሰጣቸው። ለእስራኤላውያን ነጻነት ከባርነት ወጥቶ መኖር ብቻ አይደለም።
✍️ነጻነት እግዚአብሔርን ማምለክና ማገልገል ነው።
የግብፅ ባርነት እስራኤላውያንን ለፈርዖን ተገዢ አደረጋቸው።
ታድያ ነፃነት ምንድን ነው?
“ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው።”
— ዮሐንስ 8፥34
እኛ በኃጢአት ባርነት ምክንያት ለዲያብሎስ ተገዢ ነበርን።ኤፌ 2፥1-3
ነገር ግን “በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ ገላ 5፥1
ስለዚህ ነጻነት ማለት ከኃጢአት ባርነት ወጥቶ በጽድቅ ባርነት ውስጥ መኖር ነው። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈ፦ ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።” — ሮሜ 6፥16
🌥⛅️🌤☀️ከትላንት ዛሬ ከዛሬ ነገ የተሻለ ነው።
✍️ትላንት ላይመለስ አልፎአል፥ ዛሬም እንዲሁ ታልፋለች።ከኢየሱስ ጋር ለሆነ ነገ ጸሃይ ትወጣለች። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈው፦
“ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።”
— ዮሐንስ 8፥12
ኢየሱስን እየተከተልን አይጨልምብንም!!!
@JesusIsMyDay
ዛሬም ይወድሃል
“በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።”
— 2ኛ ቆሮ 6፥2
📖አሁን የወሰነ ሰው ለዘላለም ያለፈውን መጥፎ ታሪክ አያየውም።
በዘጸአት መጽሐፍ ሙሴ ለእስራኤላውያን፦ አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።” አላቸው — ዘጸአት 14፥13
📖ምዕራፍ አንድ ላይ እንደሚለው ከግብፅ ባርነት ከፈርኦን ተገዥነት እንዳይወጡ ግብፃውያን ያደረጉት ነገር አንድ ነው።
እነርሱን ማስጨነቅና መከራቸውን በማብዛት ተስፋ ማስቆረጥ ነበር።እግዚአብሔር ግን ጭንቀታቸውንና ጩኸታቸውን አይቶ ወረደ!!!
ለሙሴ ተገለጠ 🔥🔥🔥 በሙሴ በኩል ከባርነት አውጥቶ ነጻነትን ሰጣቸው። ለእስራኤላውያን ነጻነት ከባርነት ወጥቶ መኖር ብቻ አይደለም።
✍️ነጻነት እግዚአብሔርን ማምለክና ማገልገል ነው።
የግብፅ ባርነት እስራኤላውያንን ለፈርዖን ተገዢ አደረጋቸው።
ታድያ ነፃነት ምንድን ነው?
“ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው።”
— ዮሐንስ 8፥34
እኛ በኃጢአት ባርነት ምክንያት ለዲያብሎስ ተገዢ ነበርን።ኤፌ 2፥1-3
ነገር ግን “በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ ገላ 5፥1
ስለዚህ ነጻነት ማለት ከኃጢአት ባርነት ወጥቶ በጽድቅ ባርነት ውስጥ መኖር ነው። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈ፦ ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።” — ሮሜ 6፥16
🌥⛅️🌤☀️ከትላንት ዛሬ ከዛሬ ነገ የተሻለ ነው።
✍️ትላንት ላይመለስ አልፎአል፥ ዛሬም እንዲሁ ታልፋለች።ከኢየሱስ ጋር ለሆነ ነገ ጸሃይ ትወጣለች። እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈው፦
“ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።”
— ዮሐንስ 8፥12
ኢየሱስን እየተከተልን አይጨልምብንም!!!
@JesusIsMyDay
إظهار الكل...
Zemari samuel Taruku
አዳነን ራሱን ሰውቶ ድንቅ የስቅለት መዝሙት sinegr sami !
#Ere ende beqn beqn followers eyqnesubn nw pls share ena dmo don't leave pls
#comment lay yalachehun #asteyayt pls
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.