cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

FIDEL POST NEWS

Fast news about Ethiopia

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
19 061
المشتركون
-224 ساعات
-157 أيام
-13230 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
መልካም አዳር ተመኘን
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ በመሆን የ200 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል። @Hatricksport
إظهار الكل...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
ጥያቄ? ነጋዴው 20 ብር የሚያወጣውን ሹራብ ኮፍያውን ለገዢ ሸጠለት ። ገዢው ድፍን መቶ ብር አውጥቶ ለሻጭ ሲሰጠው ሻጭ ዝርዝር ስላልነበረው አጠገቡ ላለ ነጋዴ ከገዢው የተቀበለውን መቶ ብር ዘርዝሮ የራሱን ሀያ ብር ቆርጦ ለገዢው 80 ብር መለሰ ። ከትንሽ ሰዓት በኋላ መቶ ብሩን የዘረዘረለት ሰው ቅድም ዘርዝርልኝ ብሎ የሰጠው መቶ ብር ሀሰተኛ ነው ስላለው . በጉዳዩ ተበሳጭቶ በገዢው ሌብነት ተናዶ ህጋዊ መቶ ብር ለዘረዘረለት ሰው መለሰ ። ሻጭ በአጠቃላይ ስንት ብር ከሰረ ?
إظهار الكل...
👍 3
00:23
Video unavailableShow in Telegram
የመጀመሪያው… ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ
إظهار الكل...
1.90 MB
5
❗️ባለፉት 2 ቀናት በሊባኖስ ውስጥ በደረሰው የመገናኛ መሳሪያዎች ፍንዳታ የ37 ሰዎች ህይወት እንዳለፈ እና በመጀመሪያው ማዕበል 12 ሰዎች እንዲሁም በሁለተኛው ማእበል ተጨማሪ 25 ሰዎች መገደላቸውን የሊባኖስ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አስታውቀዋል በጉዳዩ ዙርያ ባለስልጣኑ የሰጡት ተጨማሪ መግለጫዎች፦ 🟠 በመጀመሪያው ቀን ወደ ሆስፒታል የተወሰዱት ተጎጂዎች ቁጥር 2,323 ደርሷል። 🟠 608 ሰዎች እሮብ እለት ቆስለዋል። 🟠 1,343 የሚሆኑት ተጎጂዎች በመካከለኛ ወይም ከባድ ሁኔታ ላይ ናቸው። 🟠 በሁለተኛው የጥቃት ማዕበል የገመድ አልባ መሳሪያዎች ፍንዳታ ሃይል ጠንከር ያለ በመሆኑ የከፋ ጉዳት ተመዝግቧል። መረጃውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ 📲 መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- 👉 iOS በአፕ ስቶር 👉 ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ 👉@sputnik_ethiopia
إظهار الكل...
👍 6
Photo unavailableShow in Telegram
ከ1 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ለበጀት አመቱ እቅድ ማስፈፀሚያ ተመድቧል- ኢትዮ ቴሌኮም ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 አዲስ በጀት አመት የማሻሻያ እና የግንባታ እቅዶችን ወደ ተግባር ለመቀየር ከ1ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ በጀት መመደቡን አስታውቋል። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ እንደገለፁት በዚህ አመት የደንበኞችን ቁጥር ወደ 83 ሚሊዮን ከማሳደግ ታቅዷል ብለዋል።
إظهار الكل...
👏 4
የጉምቱው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ስርዓተ ቀብር በጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር ተፈጸመ ከስርዓተ ቀብራቸው ቀደም ብሎ የአስክሬን ሽኝት በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል። በሆሣዕና የሀዲያ ዞንና የአከባቢው ህዝብ በፕሮፈሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ሀዘን በኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ በመገኘት ገልጿል። በሽኝት ስነ-ሥርዓቱ ላይ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ተገኝተው ነበር።
إظهار الكل...
👍 3😢 1
Photo unavailableShow in Telegram
እኛን ይገልፀን ይሆን ?
إظهار الكل...
👍 2
አንድ እናት በ42 ዓመት ዕድሜያቸው አራት ህፃናትን በሰላም ተገላገሉ። ወይዘሮ አደባባይ የሺነህ 42 ዓመት ዕድሜያቸው በፓዊ አጠቃላይ ሆስፒታል አራት ህፃናትን በሠላም ተገላግለዋል። ሶስት ወንድና አንድ ሴት በድምሩ አራት ህፃናትን በሰላም የተገላገሉት እናት የአሁኑን ጨምሮ ለስድስተኛ ጊዜ ነው የወለዱት። የተወለዱት አራት ህፃናትም በአሁኑ ሰዓት ሰባት ወራት ጊዜያቸው ሳይደርስ የተወለዱ ስለሆነ በህፃናት ፅኑ ህሙማን ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛሉ ተበልሏል። በአሁኑ ስዓት በሙሉ ጤንነት እንደሚገኙ የገለጹት ወላጅ እናት በሰላም እንድትገላገል ለረዷት ለሆስፒታሉ የህክምና ባለሙያዎችና የፓዊ ወረዳ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ዘገባው የፓዊ ወረዳ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ነው።
إظهار الكل...
👍 2
የኢ .ፌ.ድ.ሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሰኔ 4/2016 የተካሄደው የኢትዮጵያ ኦልምፒክ ኮሚቴ ምርጫ በመታገዱ የእግዱን ተግባራዊነት እንዲያስፈጽም በፍርድ ቤት ታዘዘ። ፍ/ቤቱ በተከፈተው በክረምት ችሎቱ ቢሰጠው ትዕዛዝ መሰረት የእሎምፒክ ኮሚቴው አካውንት ለሰራተኛ ደመወዝና የሚከፈል ካልሆነ በስተቀር ተለዋጭ ደብዳቤ እስኪደርሳቸው ድረስ ባንኮቹ አካውንቱ ውስጥ ያለው ገንዘብ ባለበት እንዲያቆዩ ትዕዛዝ ሰጥቷል። ሁለት ፌዴሬሽኖችና ሁለት ታላላቅ አትሌቶችን የወኩሉ ጠበቆች ለፍርድ ቤቱ ባቀረቡት ይግባኝ የኢትዮጵያን ህዝብ አንጡራ ሀብት / ገንዘብ / በሽልማት ሰበብ በህዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ለማድረስ እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውን በቃለ መሃላ መረጋገጡን ተከትሎ የእግድ ትጽ ትዕዛዙን እንደሰጠ አስታውቋል። - ችሎቱ ከዚህ በተጨማሪ ግንቦት 5/2017 የተካሄደው የኦሎሜፒክ ኮሚቴ ጠቅላላ ጉባኤን በተመለከተ የኦሎምፒክ ኮሚቴው መልስ እንዲሰጥ ለመሴከረም 20/2017 ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ የባህልና ሴፖርት ሚኒስቴር የችሎቱን ተዕዛዝ ለማስፈጸም የት ድረስ ይጓዛል የሚለው አጓጊ ሆኗል። የኮሚቴውም ምላሽ እየተጠበቀ ነው የኢትዮጵያ ኦሎምፒክክ ኮሚቴ በአሁኑ ሰአት በማሪዮት ሆቴል ለፓሪስ ኦሎምፒክ ጀግኖች ነእውቅናና የሽልማት መርሃግብር ማከናወን ጀምሯል።
إظهار الكل...
👍 5 1
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.