ማንቂያ ቻናል ነዉ የቀልብዶክተር ተብዬዎች እሩቃቸዉ ትክክለኛ ሸሪአዎይ ሩቃ አይደለም ንቁ ሌሎችንም አንቁ
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረከቱ እዚህ ከብታችሁ ስለቀልብዶክተር ተብዬ ብዙ መረጃ ማግኝት ትችላላችሁ አላማችን በአላህ ዲን የሚነግዱ አጭበርባሪዎችን ማጋለጥ ኡማወን ማንቃት ነዉ ልብ በሉ እነኝህ አጭበርባሪዎች በሰዎች በዲናቸዉ በጤናቸዉ በጊዚያቸዉ በገንዘባቸዉ ነዉ የሚጫወቱባቸዉ ንቁ ሌሎችንም አንቁ መሸወድ ይብቃ ለኡስታዞችም አደርሱን https://t.me/joinchat/L7cKWa6m2bAzMjI0
إظهار المزيد- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል። በዚህም ስብሰባም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን የስራ አመራር ቦርድ አባላትን ሹመት አፅድቋል።
ከተሾሙት መካከልም፦
9. ኡስታዝ ያሲን ኑሩ ከሃይማኖት ተቋማት፤ አባል ሆነው ሹመተቸው በተቃውሞ በ11 እና በ17 ድምፀ ታአቅቦ በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል፡፡
➲ በሀገራችን የኢኽዋንዮች ቀንደኛ መሪዎች ለስልጣን ስግብግብ ስለመሆናቸው የሚጠራጠር የለም። እስካሁን ስልጣን ላይ ነበሩ። አሁንም ሹመታቸው እየፀደቀ ነው። ድሮ ሲነሱ ለሙስሊሙ መብት ተቆርቋሪ መስለው ነበር። ዛሬ ዕድሉን አግኝተው በተግባር ሲሆን እስከሚረሱ ጠፉ።
➪ ዛሬ ስልጣን ሳይሰጠው ሱሪውን ቀርጦ በመልበስ ለሸሪዓ እጅ መስጠት ያቃተው ነገ ስልጣን ይዞ የሌባን እጅ ይቆርጣል ተብሎ አይገመትም የተባለው ጥቅስ በተግባር እየተስተዋለ ይገኛል።
✅ ይሄው ከሰሞኑ ለረጅም አመታት በተለያዩ አካባቢዎች የሙስሊም ተማሪዎች ሰቆቃ የሆነው በትምህርት ቤት ምክንያት የሶላት ሰዓትን መጠቀም አለመቻል ገንፍሎ ብዙዎችን እያንጫጫ ይገኛል። ይህ ችግር አሁን የተፈጠረ ሳይሆን ትምህርት ቤቱ ላይ ክርስቲያን አመራሮች ባሉበት አካባቢ ሁሉ የነበረ ነው። አላህ እስከመጨረሻው ትክክለኛ መፍትሔ ያቅርብልንና!!!
➽ ከዝንብ ማር እንደማይጠበቀው ከኢኽዋንዮችም መልካም አይጠበቅም። ግን አሁን ድረስ የሚከራከሩላቸው ወዳጅ ተብዬዎች ሊነቁ ይገባል።
እርምት ያለው ➘➘➘⬇️↙️
https://t.me/AbuImranAselefybot
➚➚➚ በዚህ ያድርሰኝ
ዝም አንልም እኛ በህይወት እስካለን፤
ባለችው አቅማችን እንፋለማለን፤
ያበጠው ይፈንዳ ሲፈልግ ይተርተር፤
እውነት ይነገራል ቢጣፍጥም ቢመር።100
የተውሂድ አሳሳቢነት"!! ሸይኸ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ አንድ ሰው ጌታውን ሲገዛው በእውቀት ላይ ይሆን ዘንድ የተውሂድንና የአቂዳን ትምህርት መማሩ በሱ ላይ ግደታ ነው!!! ( 📚መጅሙዕ አል'ፈታዋ(2/78) 👉ምክረ አስታያት ካላቹ መልክታቹ በዚህ ሊክ ይደረሰኛል👇👇 @Umu_hebtullah_Aselfyah
400
300
መጠቀም ያለብንን እንድንጠቀም ቀድመን በሰዓቱ እንገኝ!! በፕሮግራሙ ላይ አይደለም መቅረት ማርፈድ ትርፉ ቁጭት ነው።
https://t.me/medresetulislah/951300
600
አንዳንድ ጊዜ ነገሮችን አንብቦ ሰምቶና አስተውሎ ማለፍ ወይም ጥቆማ ማድረግ እንዳስፈላጊነቱ አንገብጋቢ ይሆናል። በእርግጥ አንዳንዶች ግራ ይገባቸዋል። እኔ ማለት የምፈልገው ያልገባንን ነገር እስከምንረዳ ድረስ እንረጋጋ የገባቸው እውነታውን ለመረዳት ያግዛቸው ዘንድ ጥቆማው ይቀጥላል።
➲ ወደ ጉዳዩ ስገባ ከርዕሱ እንዳነበባችሁት ሶስት ጉዳዮችን ያካትታል። ኡስታዝ አቡ ሙስሊም ከዚህ በፊት ሀገራችን ላይ ባሉ ሙመይዓዎች ላይ የተሰላ ሰይፍ ነበር። በመረጃ የዋቡ ረዶችን (ምላሾችን) ሰጥቶባቸዋል። ረዶቹን በመስማትም አምነነዋል። ምክንያቱም የሚያነሳቸው ነጥቦች በተግባር በሙመይዓወች ላይ ይገኙ ነበርና። ኢልያስ አህመድ ጀይላንን ባወደሰ ጊዜ በመጀመሪያ የጀይላንን ማንነት በአራት ተከታታይ ሙሐደራ በመረጃ አሸብርቆ በማቅረብ ግልፅ አደረገ በመቀጠልም ኢልያስ ላይ ተከታታይ ሙሐደራ እንደሚያደርግ በተደጋጋሚ ቢገልፅም እስካሁን የውሃ ሽታ ሆኗል። ምክንያቱም አልታወቀም። ሙመይዓዎች ግን ጥፋታቸውን ጨምረው ጨማምረው ቀጥለዋል። በየቦታው እየሄዱ ከኢዋንዮች ጋር ግንኙነታቸውን አጠንክረዋል።
➲ ኡስታዝ አቡ ሙስሊም ከዚህ በፊት በሀገራችን የሚገኙ ብርቅዬ ኡለሞችን አስተዋውቆናል። በእውቀታቸውም መስክሯል።
➘➘➘ ያዳምጡ ⬇️⬇️⬇️
https://t.me/AbuImranAselefy/4821
➲ በቅርቡ በለቀቀው ሙሐደራ ከዚህ በፊት የነበረውን አቋም እንደሻረ የሚያንፀባርቅ መልዕክት ሰንዝሯል። አንዳንድ ሰዎች ያራገቡለት ሲሆን "ወንድሞች
እና እህቶች፣ ሊደመጥ የሚገባው ጠቃሚ ሙሐደራ ነው"
እያሉም ሰዎች በትኩረት እንዲሰሙ ጋበዙ!
➲ በሙሐደራው ካነሳው ምክር አንዱ "ሱና ላይ እንዲንፀና የሚያደርገን ነገር ወደ ኡለሞች መመለስ" ነው።
✅ ትክክል ብሏል ኡስታዙ ሱና ላይ ለመፅናት በፊትና ሰዓት ከኡለሞች መሆን ምክራቸውን መስማት ተገቢ ነው። ከዚህ በፊት ተላላቅ ኡለሞች በማለት የጠቀሰልን አሉ ከነሱ መሆን በሱንና ለመፅናት ወሳኝ መፍትሔ መሆኑን እናምናለን።
↪️ ኡስታዙ ወደ ኡለሞች መመለስ ካለ በኋላ "እኔ የምናገረውን ነገር በደንብ ነው የማውቀው ኡለሞች ስል ማንን እንደፈለኩበትም አውቃለሁ የሱንና ኡለሞችን ነው የፈለኩበት
"
✅ ትክክል እኛም ከሱንና ኡለሞች ጎን እንሁን እንላለን። እንደ ሸይኽ ሀሰን ገላው እንደ ሸይኽ አብዱልሐሚድ ሀፊዘሁሏህ እንደ ሸይኽ ሁሴን አስልጢ ሀፊዘሁሏህ እንደ ሸይኽ አብዱልከሪም ሀፊዘሁሏህ ሌሎችም እነዚህ ኡለሞች የሱንና ኡለሞች ስለመሆናቸው የሚጠራጠር የለም። የቢድዓ ኡለሞች ናቸው ብሎ የሚናገር ጤነኛ ሰው አለ ብዬ አልገምትም። ኡስታዝ አቡ መስሊምም ከድምፅ ፋይሉ እንደምትሰሙት የሱንና ኡለሞች መሆናቸውን ዕውቀተ-ሰፊ መሆናቸውን በአንደበቱ መስክሯል።
➘➘➘➘ ማዳመጥ ይቻላል።
https://t.me/AbuImranAselefy/4821
➽ ኡስታዝ አቡ ሙስሊም ቀጥሎ እንዲህ ይላል፦
"ትናንት ኢኽዋን የነበረ ትናንትና ኢኽዋኖችን የሚያወድሰውን ዛሬ ተመልሶ ሌላ ነገር የሚያወራውን ይሄን አይደለም እኔ ኡለማ ብዬምጠራው ሊመለስ ይችላሉ አልሃምዱሊላህ...ግን ልክህን እወቅ..."
➧ ቆይ አንድ ጊዜ ወራጅ አለ
➡️ በዚህ የኡስታዙ ንግግር ተገርሜያለሁ። ምናልባት እንኳን እሱ የኔ ቢጤ ተራ ሰው ሊናገረው አይገባም ነበር።
➩ ከንግግሩ እንደተረዳሁት ኢኽዋን የነበረ ሰው ቢመለስም ኡለማ አይባልም ማለተ ነው? እሺ እንደዛ ከሆነ ኢብኑ ቀይም ረሂመሁሏህ ከኢኽዋን ከባሱ ጠማማ ቡድኖች የተመለሱ ናቸው ኡለማ አይደሉም ማለት ነው? ኣ?
➩ ኢኽዋኖችን ያወደሰ ቢመለስም ኡለማ አይባልም ማለት ነው? እሺ እንደዛ ከሆነ ሸይኽ አብዱልአዚዝ ብን ባዝ ረሂመሁሏህ ኢኽዋኖችን አወድሰው ነበር ስለዚህ ኡለማ አይደሉም ማለት ነው!? እ?
➚ ብዙ ዝርዝር ጉዳዮችን ማስፈር ቢቻልም በዚሁ ልቆጠብ!
➡️ በጣም የገረመኝ ደግሞ ከኢኽዋን የተመለሰና ኢኽዋኖችን ያወድስ የነበረ ሰው ኡለማ አይባልም የሚል መልዕክት ያዘለውን የኡስታዙን ንግግር ከሀጃዊራ የተመለሱ ወንድሞች ሳይገሩ ከሙሐደራው ቆርጠው ሲያራግቡ ሳይ በጣም ታዘብኩ ንግግሩ ልክ ነው ብለው ካመኑኮ እነሱንም ይመለከታል። ነገር ግን በዚህ ንግግሩ ሸይኽ አብዱልሐሚድን ለመንካት መስሏቸው ቆርጠው አረገቧት። ለሸይኹ ያላቸውን ጥላቻ ያሳያል! በእርግጥ ኡስታዙ ስም ባይጠቀስም የፈለገው ሸይኽ አብዱልሐሚድን ይመስላል። ቁርጥ አድርጌ ሸይኽ አብዱልሐሚድን ፈልጎበታል ባልልም...
በጣም የሚገርመው ሸይኽ አብዱልሐሚድ ሀፊዘሁሏህ ሙመይዓዎችን በመረጃ ሲቀጠቅጧቸው እሳቸውን ለማጠልሸት አንድም የአቂዳና የመንሃጅ ችግር ያጡ ጊዜ አፍሪካ ቲቪን አወድሰዋል እገሌ ኢኽዋንን አወድሰዋል እያሉ ግፍ መስራት ጀመሩ። ኧረ አላህን ፍሩ ተውበት አድርገዋል። ተውበት ከማድረግ ባለፈም እናንተ አፋችሁን በኢኽዋኖች ላይ ስትለጉሙ
ሸይኽ አብዱልሐሚድ ሀፊዘሁሏህ ያወደሷቸውንም ሆነ ሌሎችን የኢኽዋን መሪዎች በደንብ አስጠንቅቀዋል ተባሉ መረጃዎችም ተለቀቀላቸው
። ሙመይዓዎች የበለጠ ተዋረዱ እንደት ተውበት ባደረጉት ትወቅሳላችሁ ሲባሉ ፀጥ አሉ። ከሰሞኑ ደግሞ ሌሎች አካላት ያንኑ ተግባር ተውበት ቢያደርጉም... እያሉ መልቀቅ ጀመሩ። አንዳንዶቹ ተውበታቸው ትክክለኛ አይደለም እስከማለትም ደርሰዋል። ምናልባት ኡስታዝ አቡ ሙስሊምም የነዚህን ሰዎች ስራ ተከታትሎ ተሸውዶ ከሆነ አላውቅም።
➧ ⁉️ ጥያቄ፦ በተለይ እንደሀገራችን ሁኔታ አሁን የምናውቃቸው ሁሉም ሰዎች ኡስታዝ አቡ ሙስሊምን ጨምሮ ከልጅነታቸው ጀምሮ በሱንና መንገድ የመጡ ናቸውን? አይ አይደለም ከተባለ ከኡስታዙ ወቀሳ የሚተርፍ ማንም የለም። እወቁ!
እርምት ያለው
➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefybot በዚህ ላኩልኝ
📝 አቡ ዒምራን
ዝም አንልም እኛ በህይወት እስካለን፤
ባለችው አቅማችን እንፋለማለን፤
ያበጠው ይፈንዳ ሲፈልግ ይተርተር፤
እውነት ይነገራል ቢጣፍጥም ቢመር።
➘➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefyሁላችሁም በትኩረት ስሙ ============> 🎙 ኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን በዳዕዋ እንቅስቃሴ ከምናውቃቸው ዱዓቶች አንዱ ነው። በተለይ በእስልምናችን ላይ አዲስ ነገር የሚያመጡ ሙብተዲዖችን በተመለከተ ረድ በማድረግ ከሚታገሉት ነው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ድሮ የነበራቸውን አቋም ትተው ለተንሸራተቱት የመርከዙ ሰዎች የተሰላ ሰይፍ በመሆን ማንነታቸውን ሲያብራራልን ነበር። ከኢኽዋኖች ጋር እንደሚሰሩ ከሰለፍዮች መቅረብ እንደማይፈልጉ ሲያብራራልን ነበር። አሁን ላይ ቆም ቢልም፦ ➽ በተጨማሪም በሀገራችን ኢትዮጵያ ያሉ ታላላቅ ኡለሞችን ሲያስተዋውቀን ነበር። ካስተዋወቀን ኡለሞች መካከል፦ ✅ ሸይኽ አብዱልሐሚድ ያሲን አል`ለተሚይ ሀፊዘሁሏህ ✅ ሸይኽ ሀሰን ገላው ሀሰን ሀፊዘሁሏህ ✅ ሸይኽ ዩሱፍ አህመድ ሀፊዘሁሏህ ✅ ሸይኽ ሁሴን ሙሐመድ አስልጢይ ሀፊዘሁሏህ ↪️ እነዚህ ኡለሞችና ሌሎችም በሰለፍያ ዳዕዋ ላይ ጥረት እንደሚያደርጉ አብራርቷል። ስለዕውቀታቸውም መስክሯል። በተግባር ያየነው እውነታ ስለሆነ አምነን ተቀብለነዋል። ➡️ በቅርቡ አንዳንድ ኡስታዞች እና ወንድሞች ባራገቡለት አድስ ሙሐደራው ደግሞ ከበፊቱ የተለየ አቋም እያንዘባረቀ አስተውያለሁ። ማብራሪያውን ከታች ተጭነው ያንብቡ ⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/AbuImranAselefy/4822ዝም አንልም እኛ በህይወት እስካለን፤ ባለችው አቅማችን እንፋለማለን፤ ያበጠው ይፈንዳ ሲፈልግ ይተርተር፤ እውነት ይነገራል ቢጣፍጥም ቢመር።
https://t.me/AbuImranAselefyhttps://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
900
ይህ ቻናል የአቡ ሑዘይፋ ኢብኑ ሙሐመድ አስሰለፍይ የተለያዩ ደዕዋዎች እና ፅሑፎች የሚለቀቅበት የቴሌግራ ቻናል ነው።በመቀላቀል ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ ተጋብዘዋል።ጎራ ይበሉ።
https://t.me/abuhuzeyfahseidhttps://t.me/abuhuzeyfahseid
قال ابن تيمية رحيمه الله: ولا يحل لأحد أن يتكلم في الدين بلا علم، ولا يعين من تكلم في
500
400
ይህ ሁሉ የሚሆነው ሰዎች በሰለፎቻችን የተቀመጠውን ትክክለኛ መንሃጅ ከኩቱቦች ላይ ተረድተው ሳይሆን በግለሰቦች ተማርከው ግለሰቦች የሚያንፀባርቁትን መንሃጅ የሙጥኝ ስለሚሉ ነው።
➧ የመርከዝ ኢብኑ መስዑድ ሰዎች ተከርብተው ወደ ኢኽዋኖች ሲደመሩ "እባካችሁ እስከዛሬ ኢኽዋን ያልኳችሁ ሰዎች ሆይ ይቅርታ አድርጉልኝ"
እያሉ የሚናገሩ ሙሪዶችን አይተን ተገርመን ነበር።
➩ በአሁኑ ሰዓት ደግሞ ከላይ በተያያዘው ፅሁፍ እንደምታዩት ሙመይዓዎችን ይቅርታ እየጠየቁ ነው።
➲ እነዚህ ግለሰቦች ሁለት አይነት አላማ አላቸው
1ኛ ሰዎች ላይ ያለምንም መረጃ ወይም ሳይገባቸው በችኮላ ይለፍፉና መንሃጀ-ሰለፍ አድርገው የያዟቸው አካላት ይህ ጉዳይ ስህተት ነው ሲሏቸው ደንግጠው በመወናበድ የሚደናገሩና አቋማቸውን ማወቅ የሚቸግራቸው ናቸው።
2ኛ ሆን ብለው በነሸይኽ ሀሰን ገላው ሀፊዘሁሏህ ላይ ሰዎች ጥርጣሬ እንዲኖራቸው ለማድረግ የሚጥሩ በውሸትና ቅጥፈት ቡድናዊ አስተሳሰባቸውን ለማጎልበት የሚጥሩ ናቸው።
ከላይ ይቅር እየጠየቀ የሚገኘው ወንድማችን ከየትኛው እንደሚመደብ ባላውቅም ለሁሉም ጥቅል ምክሮችን አስቀምጣለሁ
➩ ሰው ስትተቹ የምትተማመኑበት መረጃ ይኑራችሁ። ከመደናበር ይታደጋችኋልና!
➩ ሰዎችን በተገቢው መልኩ ውደዱ። ሲከረበቱ ለማንቃት ወሳኝ ነውና!
➩ በሚገባ የተረዳችሁትን አቋም ብቻ ያዙ! ከቅዠት ያላቅቃችኋልና!
➩ በሁሉም እንቅስቃሴ አላህን ፍሩ! ሰዎችን በተንኮል ለማጣል ከምታደርኩት ርካሽ ተግባር ያቅባችኋልና!
📝 አቡ ዒምራን
➘➘➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/4815600
ተውሂድና ሱና መተኪያ የሌለው ሀብታችን ነው!!! ያለወትን ሀሳብ 💡 ➢ @AbuImranAselefybot በሚለው ያድርሱኝ ⤵ ↪ እቀበላለሁ ↩ ⤴ ➻ በተለይ ስህተት ካዩ በፍጥነት ይጠቁሙኝ
900
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.