Haramaya info
https://t.me/+ykcxipWo7V5lZjA0 #Haramayauniversity #yazmes #haramaya #universitylife #halflife ስለ ሀረማያ ዩኒቨርስቲ የተለያዪ መረጃዋች ማግኘት ከፈለጉ 👉 #haramayainfo ቤተሰብ ይሁኑ For any advertisement 👉 @yazmesinfo
إظهار المزيد8 300
المشتركون
+2324 ساعات
+2297 أيام
+68230 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
#Please bear in mind that all 3rd year students are going to be placed in Main campus for a while so that no need to go either Hit campus or Veterinary campus!
Please check your dormitories placement accordingly👆
Awel Edao Negeso
Haramaya University Students Union President
HARAMAYA INFO
@yazmes
👍 27❤ 1
https://t.me/gamee/start?startapp=ref_826239289
❗️❗️ONLY 3 DAYS
GAMEE
$WAT coming soon. Collect WatPoints NOW! 🔥
👍 11🫡 3🤔 1
Photo unavailableShow in Telegram
#ሁሉም_አልፈዋል!
#እንኳን_ደስ_አላችሁ!
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ባቋቋመው ልዩ አዳሪ ያልሆነ ትምህርት ቤት የተማሩ ተማሪዎች በሙሉ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን አለፉ
የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ አህመድ ደዶ እንደገለፁት ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ከምስራቅ ሐረርጌ ወረዳዎች ውስጥ በ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤታቸው መልምሎ ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ በልዩ አዳሪ ያልሆነ ትምህርት ቤቱ ውስጥ ሲያስተምራቸው የነበሩ ተማሪዎች በሙሉ በ2016 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አልፈዋል።
ትምህርት ቤቱ ተማሪዎችን ሲያስፈትን የመጀመሪያው መሆኑንና የተፈተኑት ሃያ ሁለት ወንድና ሶስት ሴት በአጠቃላይ 25 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከ367 እስከ 509 ከስድስት መቶ በማምጣት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማምጣታቸውን አቶ አህመድ ገልፀዋል።
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በአካባቢው ያሉ ተማሪዎችን ለማብቃት ትምህርት ቤቱን በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥ አቋቁሞ ተማሪዎችን ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል እያስተማረ ለመጀመሪያ ግዜ ያስፈተናቸውን ተማሪዎች በሙሉ ማለፍ እንዲችሉ ጠንካራ ክትትልና የማብቃት ስራ ለሰሩ መምህራን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ፈተናውን ላለፉ ተማሪዎች ፣ ቤተሰቦችና የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ በሙሉ ፕሬዝዳንቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ጷጉሜ 5/2016 ዓ.ም
HARAMAYA INFO
@yazmes
👍 27👏 24❤ 5😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
እንኳን ለአዲሱ ዓመት 2017 ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን! አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የጤና፣ የፍቅር፣ የተስፋ እንዲሁም በተሰማራንበት የሥራ መስክ ሁሉ ውጤታማ የምንሆንበት ዓመት እንዲሆንልን ከልብ እመኛለሁ፡፡
አወል ኤደኦ ነጌሶ
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት
HARAMAYA INFO
@yazmes
👍 35🙏 6👏 1
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና 5.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ።
-------------------------------------------------
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።
ሚኒስትሩ እንደገለጹት ለአገር አቀፍ ፈተና ከተቀመጡ 674,823 ተማሪዎች ውስጥ 36, 409 ወይም 5.4 በመቶ የማለፊያው ውጤት ማግኘታቸውን ገልጸዋል። የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጊዜ በ9,114 ተማሪዎች ብልጫ እንዳለውም ተናግረዋል።
በዚህም በተፈጥሮ ሳይንስ 28,158 ወይም 9 በመቶ በማህበራዊ ሳይንስ 8,251 ወይም 2 በመቶ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አመላክተዋል።
በፈተናው 1,221 ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹ ሲሆን በባለፈው ዓመት ከተመዘገበው 220 አንጻር የተሻለ ውጤት መሆኑም ተገልጿል። ቀደም ሲል በነበረው የመሰናዶ ትምህርት በትግራይ ክልል ፈተናቸውን ከወሰዱ ተፈታኞች መካከል ከ700 በተፈጥሮ ሳይንስ ከትግራይ ቀላሚኖ ት/ቤት አንድ ተማሪ 675 ማስመዝገቡን ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በዚህ ዓመት ፈተናቸውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ600 በተፈጥሮ ሳይንስ ከአዲስ አበባ አግዚሊየም ካቴድራል ት/ቤት 575 (በሴት ተማሪ) በማህበራዊ ሳይንስ ከአዲስ አበባ ኢትዮ ፓረንትስ 538 (በሴት ተማሪ) ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል ።
በዚህ ዓመት ሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች ከአምናው በተሻለ ተማሪዎችን ማሳለፋቸውን የገለጹት ሚኒስትሩ 1,363 ት/ቤቶች ግን ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ጠቁመዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ በመጨረሻም 50 በመቶና በላይ ያመጡት በቀጥታ ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ ጠቅሰው የተወሰኑ ተማሪዎችም በሪሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተናግረዋል።
HARAMAYA INFO
@yazmes
👍 23👌 1
Photo unavailableShow in Telegram
Notice!
For 2nd year and above of Haramaya University Health College's Students your registration date will be on #Meskeram_08_&_09/2017E.C
So, Please get ready to enter the campus on the mentioned dates!
HARAMAYA INFO
@yazmes
👍 13
Photo unavailableShow in Telegram
COLLEGE OF HEALTH AND MEDICAL SCIENCE REVISED ACADEMIC
HARAMAYA INFO
@yazmes
👍 25
Photo unavailableShow in Telegram
COLLEGE OF HEALTH AND MEDICAL SCIENCE REVISED ACADEMIC
HARAMAYA INFO
@yazmes
👍 1🤔 1
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.