Physics for all
3 151
المشتركون
+524 ساعات
+1587 أيام
+15830 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ማስታወቂያ
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌንየም ህክምና ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ህክምና /Medicine/ ትምህርት ለመማር ማመልከት ለምትፈልጉና ከዚህ በታች የሚስፈልጉትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የኮሌጁን በይነመረብ ላይ በቅርቡ በሚገለጸው ማስፈንጠሪያ ገብታችሁ ማመልከት ትችላላሁ፡፡
ለማመልከት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፤
1. በ2016 ዓ.ም በመደበኛ ትምህርት ፕሮግራም 12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
2. በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና፤ከ600 የተፈተኑ
• ከስር ከተዘረዘሩት ክልልና ዞኖች ውጪ ያሉ ሁሉም ክልሎች -
ለወንድ 500 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
ለሴት 475 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
ከ700 የተፈተኑ
ለወንድ 580 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
ለሴት 555 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
• ለአፋር ክልል፣ለቦረና ዞን (ኦሮሚያ ክልል)፣ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ለጋምቤላ ክልል፣ለሱማሌ ክልል፣ ለደቡብ ኦሞ ዞን (ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል)፣ለዋግህምራ ዞን (አማራ ክልል) እና ለምእራብ ኦሞ ዞን (ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል)
ለወንድ 450 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
ለሴት 425 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
3. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል አማካይ የትራንስክሪፕት ውጤት 80% እና ከዚያ በላይ የሆነ
ማሳሰቢያ
1. ማመልከት የሚቻለው Online ብቻ ነው
2. የማመልከቻ ጊዜ ከመስከረም 11-18፣ 2017 ዓ.ም 11ሰዓት ድረስ ብቻ ነው
3. ለተጨማሪ ዝርዝር መረጃ የኮሌጁን በይነመረብ www.sphmmc.edu.et/ ወይም በማህበራዊ ሚዲያ Facebook፡SPHMMC / Telegram page/ https://t.me/SPMMC / ይጎብኙ ወይንም የኮሌጁን ሬጅስትራር ቢሮ ይደውሉ፡፡
• ስልክ፡- 251 118 96 5125
St.Paul's Hospital Millennium Medical College
St. Paul's is a leading public hospital and medical college in Addis Ababa, Ethiopia.
👍 6
Photo unavailableShow in Telegram
ዩኒቨርሲቲው 500 እና ከዚያ በላይ ላመጡ 200 ተማሪዎች ነፃ የትምህርት እድል እንደሚሰጥ ገለፀ
****
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎች በውድድር ነፃ የትምህርት እድል እንደሚሰጥ ገለፀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ መሆኑን ተከትሎ በራሱ የቅበላ ሥርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ መሆኑም አስታውቋል፡፡
በቅርቡም ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥና ብቃትን፣ ብዝሃነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል ጠቁሟል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከዶርሚታሪና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ገልጿል፡፡
👍 5
Share 'Barattoota MBBA tiif Qormaata Darban.pdf'
Barattoota MBBA tiif Qormaata Darban.pdf15.65 MB
👍 5
Share 'Barattoota MBBA tiif Qormaata Darban.pdf'
Barattoota MBBA tiif Qormaata Darban.pdf15.65 MB
በ2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በonline በመስጠት መቀበል ይፈልጋሉ፡፡
የምዝገባ ጊዜ፡-
ከመስከረም 06 እስከ መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም
ምዝገባው የሚጠናቀቀው፡-
መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ይሆናል፡፡
ምዝገባ የሚደረግበት ድህረገጽ
www.aastu.edu.et and www.astu.edu.et
ፈተናው የሚሰጥብቸው የትምህርት አይነቶች
👍 3❤ 3
Photo unavailableShow in Telegram
Barattoonni kutaa 12ffaa bara 2017 qoramtan gaaffiiwwan Pilot koodiiwwan hundumtuu bakka tokkotti furmaata(solution) fi ibsa gahaa (explanation) wajjin bifa kitaabaan dhiyeessuuf waanan yaadeef isin maal jettu yaada keessan naan gahaa.
👍 33❤ 3
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.