University Students
ይህ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያተረፈ ለሁሉም ተማሪዎች የተከፈተ ጠቃሚ ቻናል ነው፣ Buy ads: https://telega.io/c/+BmKx2NUG8Nc1ZTU0 አባል ለመሆን ከታች 👇👇 🔸መረጃ እና መልእክት ለመላክ 📧 @Ethiiostudents_bot
إظهار المزيد40 197
المشتركون
-8624 ساعات
-3137 أيام
+1 76130 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailable
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል።
በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
ተማሪዎች ውጤታችሁን በተከታዩ ሊንክ አማካኝነት መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
👇👇👇👇👇
https://result.ethernet.edu.et/
✅ University News ✅
✅ University News ✅
🤔 15👌 3👍 2
2 074230
Photo unavailable
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ500 በላይ ውጤት ላመጡ 200 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠ
አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ500 በላይ ውጤት ላመጡ 200 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል መስጠቱን አስታወቀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ መሆኑን ተከትሎ በራሱ የቅበላ ሥርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ መሆኑንም አስታውቋል፡፡
በቅርቡም ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥና ብቃትን፣ ብዝኀነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ገልጿል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያዝመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከመኝታና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ አስታውቋል፡፡
ይህም ዩኒቨርሲቲው ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለውን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ ነው የገለጸው፡
✅ University News ✅
✅ University News ✅
👍 5🙏 3
2 47130
#KotebeUniversityofEducation
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ 2017 የትምህርት ዘመን በተለያዩ የስልጠና መስኮች ማለትም
➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በቀን ተመላላሽ
➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ)
➢ በድህረ ምረቃ ዲፕሎማ በማስተማር(PGDT) (ቅዳሜና እሁድ ብቻ)
➢ በሁለተኛ ዲግሪ በቀን እና በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ)
➢ በሶስተኛ ዲግሪ በቀን መርሀግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
⚡️በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከ 13/01/2017 ዓ.ም እስከ 27/01/2017 ዓ.ም.(ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
1. የመግቢያ መስፈርትና ሚያስፈልጉ ዶክመንቶች
👉 ለመጀመሪያ ዲግሪ
⚡️ባለፉት ሶስት አመታት ESSLCE 50%ና ከዚያ በላይ ያገኘ
• የ ESSLCE ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ 2016 በፊት ማለፊያ ነጥብ ያገኙና ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ለቀን ተመላላሽ የሚያመለክቱ ከወጪ መጋራት እዳ ነፃ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ
⚡️ እውቅና ካለው ኮሌጅ ወይም ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ዲፕሎማ የተመረቀና የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና የሚያልፍ
• ዲፕሎማውንና የዲፕሎማ ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• የ ESSLCE ትራነስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ
⚡️ዲግሪ ያለው በሌላ የትምህርት መስክ ዲግሪ ለመማር በማንኛውም መስክ ማመልከት ይችላል፡፡
👉 ለ PGDT
➢ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ፣
➢ በመምህርነት ሙያ እያገለገለ የሚገኝ፣
➢ የመምህርነት συρ ስልጠና ያልወሰደ እና ዩኒቨርሲቲው የሚያወጣውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል፣
➢ ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ Official Transcript ማስመጣት የሚችል፣
👉 ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ
➢ መጀመሪያ ዲግሪ/የሁለተኛ ዲግሪ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ ፣
➢ በስፖንሰር ለሚማሩ Letter of sponsorship ሙሉ አድራሻ ያለው ደብዳቤ ማስመጣት የሚችል፣
> NGAT ያለፈ፣
#KotebeUniversityofEducation
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ 2017 የትምህርት ዘመን በተለያዩ የስልጠና መስኮች ማለትም
➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በቀን ተመላላሽ
➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ)
➢ በድህረ ምረቃ ዲፕሎማ በማስተማር(PGDT) (ቅዳሜና እሁድ ብቻ)
➢ በሁለተኛ ዲግሪ በቀን እና በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ)
➢ በሶስተኛ ዲግሪ በቀን መርሀግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
⚡️በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከ 13/01/2017 ዓ.ም እስከ 27/01/2017 ዓ.ም.(ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
1. የመግቢያ መስፈርትና ሚያስፈልጉ ዶክመንቶች
👉 ለመጀመሪያ ዲግሪ
⚡️ባለፉት ሶስት አመታት ESSLCE 50%ና ከዚያ በላይ ያገኘ
• የ ESSLCE ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ 2016 በፊት ማለፊያ ነጥብ ያገኙና ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ለቀን ተመላላሽ የሚያመለክቱ ከወጪ መጋራት እዳ ነፃ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ
⚡️ እውቅና ካለው ኮሌጅ ወይም ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ዲፕሎማ የተመረቀና የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና የሚያልፍ
• ዲፕሎማውንና የዲፕሎማ ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• የ ESSLCE ትራነስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ
⚡️ዲግሪ ያለው በሌላ የትምህርት መስክ ዲግሪ ለመማር በማንኛውም መስክ ማመልከት ይችላል፡፡
👉 ለ PGDT
➢ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ፣
➢ በመምህርነት ሙያ እያገለገለ የሚገኝ፣
➢ የመምህርነት συρ ስልጠና ያልወሰደ እና ዩኒቨርሲቲው የሚያወጣውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል፣
➢ ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ Official Transcript ማስመጣት የሚችል፣
👉 ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ
➢ መጀመሪያ ዲግሪ/የሁለተኛ ዲግሪ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ ፣
➢ በስፖንሰር ለሚማሩ Letter of sponsorship ሙሉ አድራሻ ያለው ደብዳቤ ማስመጣት የሚችል፣
> NGAT ያለፈ፣
✅ University News ✅
✅ University News ✅
👍 11❤ 2
2 59970
Photo unavailable
#AssosaUniversity
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ትምህርት ዘመን የመደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ መስከረም 27 እና 28/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
የዕረፍት ቀናት ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን መስከረም 25 እና 26/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
(የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)
✅ University News ✅
✅ University News ✅
👍 2
2 07920
Photo unavailable
#moonbix
✅|| ይህ የባይናንስ ፕሮጀክት ነው።
✅|| እንደ ሌሎች ኤርድሮፖች ብዙ ኮይኖች በአንዴ ለመሰብሰብ በጣም አስቸጋሪ ነው።
✅|| የተሻለ ዋጋ እንደሚኖረው ምንም ጥርጥር የለውም።
✅|| ብዙ ነጥብ ለመሰብሰብ ታስኮችን ስሩ እንዲሁም ጌም ተጫወቱ በየሰዓቱ 6 እድል ይሰጣል።
✅|| ቀድሞ የጀመረ 100% ተጠቃሚ ይሆናል። አሁኑኑ ብትጀምሩት ተጠቃሚ ትሆናላችሁ።
ለመጀመር ➡️ https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startapp=ref_433177540&startApp=ref_433177540
👍 2🤔 1
2 40520
100% የተረጋገጠ ከአለማችን ትልቁ በመጀመሪያ ደረጃ ላይ የሚገኘዉ የ crypto exchange app ብዙ ሰው ከመጀመሩ በፊት ቀድማችሁ ጀምሩ
🔸Binance ከሌሎቹ በተለየ ብዙ ገንዘብ የሚያስገኝ እድል ይዞ መቷልና
✔️በፍጥነት ጀምሩት
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ነፃ ገንዘብ 🤑
Start here 👇👇
https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startapp=ref_433177540&startApp=ref_433177540
80120
Photo unavailable
#AddisAbabaUniversity
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም #በቀን_መደበኛ መርሐግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ እና በግል ከፍላችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ለመማር የምታመለክቱ ዝርዝር መስፈርቶችን በማሟላት በ https://portal.aau.edu.et ወይም www.aau.edu.et ላይ መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል።
አመልካቾች የዩኒቨርሲቲውን የመግቢያ ፈተና (UAT) እና ዩኒቨርሲቲው ያወጣዉን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችኋል፡፡
ምዝገባ የሚያበቃው 👇
መስከረም 8/2017 ዓ.ም
✅ University News ✅
✅ University News ✅
👍 6
3 06480
Photo unavailable
#AddisAbabaUniversity
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በማታ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አመልካቾች ልታሟላቸው የሚገቡ ከላይ ተያይዟል።
በ https://portal.aau.edu.et ወይም www.aau.edu.et ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል።
ምዝገባ የሚያበቃው 👇
መስከረም 8/2017 ዓ.ም
✅ University News ✅
✅ University News ✅
2 61400
Photo unavailable
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለመደበኛ ተማሪዎቹ አድርጎት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል።
የ2017 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ምዝገባ መስከረም 10 እና 11/2017 ዓ.ም ይካሔዳል ብሎ የነበረው ዩኒቨርሲቲው፤ "በተቋሙ ውስጥ ያሉ ሰልጣኞች በተያዘው ጊዜ ባለመውጣታቸው ምክንያት ምዝገባው ወደ መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም መራዘሙ ተገልጿል።
ትምህርት መስከረም 22/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
✅ University News ✅
✅ University News ✅
👍 4❤ 1
2 53050
Photo unavailable
#KotebeUniversityOfEducation
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ 2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆኑ ነባር መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች እና የቀን የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች ጥሪ አድርጓል።
በዚህም የ4ኛ ዓመት መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች እንዲሁም የቀን የ3ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የድኀረ-ምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት መስከረም 20/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
በ2015 ዓ.ም የገቡ መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች እና የቀን የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች መግቢያ መስከረም 21/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
በ 2016 ዓ.ም አንደኛ ዓመት የነበሩ መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ለዲፓርትመንት ምርጫ ገለፃ መስከረም 20/2017 ዓ.ም ይሰጣል ተብሏል።
(የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)
✅ University News ✅
✅ University News ✅
👍 5❤ 1
2 27020
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.