INFO - 24
Get fast and secure information and share more people @information10005 Inbox all information
إظهار المزيد6 634
المشتركون
+1024 ساعات
+67 أيام
+8230 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
የሰው አልባ አውሮፕላኖች (የድሮን) ጥቃት በኢትዮጵያ ምናልባትም ከ2013 ዓ.ም. በፊት ተሰምቶ አይታወቅም።
ነገር ግን በተለይም ለሁለት ዓመታት በተደረገው እና ደም አፋሳሽ በሚባለው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት በሰፊው ጥቅም ላይ ውሏል።
ባለፉት አራት ዓመታትም በአራት የኢትዮጵያ ክልሎች በርካታ የድሮን ጥቃቶች በመንግሥት ሠራዊት ተፈጽመው፤ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰላማዊ ሰዎች እንደተገደሉ መረጃዎች ያሳያሉ።
በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ጥቃቶቹ አሁንም የቀጠሉ ሲሆን ትምህርት ቤቶች፣ አብያተ ክርስቲያናትን፣ የገበያ ስፍራዎች እና የትራንስፖርት መናኸሪያዎችን ጨምሮ የሕዝብ መገልገያ የሚባሉ ስፍራዎች የጥቃት ዒላማ ሆነዋል።
ዘገባው የBBC ነው።
👍 10
ፋኖ አንባ ጊዮርጊስ ላይ ከፍተኛ ምሽግ ሰርቶ የተወጋ ነው።
ነገር ግን መከላከያ እንደቀልድ ብሎ ከከፍታ ቦታ በZu-23 ሙሉ ምሽጎችንን አፈራርሶ በርካታ ሰዎች እያለቁ ነው።
ለጊዜው ስማቸውን መጥቀስ የማይቻል 3 ከፍተኛ የፋኖ አመራር በትላንትናው እለት ጥቃት ሞተዋል።
ከትላንት ወዲያ ለሚዲያችን በደረሰው መረጃ መሰረት ፋኖ የአዘዞን የመከላከያ ካምፕ ለመቆጣጠር በ4 ቦታ ጥዋት እንቅስቃሴ እንደሚያደርጉ ሰምተን ያው ለመንግሥት አካላት አሽቃብጠን ነበር😁
ትላንትም ፋኖ ከተመታ በኋላ መከላከያ ጅብ ዋሻ የሚባል ስትራቴጂ የሆነ ቦታ ተቆጣጥሮ እያለ ቦታው ለማስለቀቅ ፋኖ ከበባ ሲያደርግም መረጃው ደርሶን ያው ለመከላከያ ነገረን ዋጋቸው አሰጥተናል።
መንግስት ፅንፈኛ ሃይሎች ላይ ለሚወስደው እርምጃ ፍፁም ደጋፊ ነን😁😁
👍 24🙊 5✍ 1
Photo unavailableShow in Telegram
ጋዜጠኛ በላይ ማናዬ እና ጋዜጠኛ በቃል አላምረው ሃገር ጥለው መሰደዳቸው ተሰምቷል።
👍 15😢 2
Photo unavailableShow in Telegram
የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት ከ5 ዓመት የእስር ቆይታ በኋላ ከሀዋሳ ማረሚያ ተፈተዋል።
😢 12❤ 5👍 4
ፋኖ ሙሉ ለሙሉ ጎንደርን ለመያዝ ያደረገው ሞከራ ከሽፎ ሙሉ ለሙሉ ሙት እና ቁስለኛ አራግፎ ተመልሷል።
በሶስት ቦታ ጥቃቱን የከፈተው ፋኖ ከፍተኛ የሆነ ኪሳራ በዚህኛው አውደ ውጊያ የከፈለ ሲሆን ገንፎ ቁጭ አንገረብ ወንዝ ስር በርካታ ሬሳም ተከምሮ ይገኛል።
😱 6🙊 4👏 3👍 1🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
የሀዘን ዜና!!😭😭
ፕሮፈሰር በየነ ጰጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ!
ነፍስ በሰላም ትረፍ!!😭😭😭😭
😭 11👍 5❤ 4
ፋኖ ዳባት እና አባ ጊዮርጊስን ተቆጣጥሯል!!!
ነገር ግን ደባርቅ ከተማ በመከላከያ ቁጥጥር ስር ናት።
የዳባት ማረሚያ ቤት በፋኖ ሃይሎች ተሰብሮ እስረኞች አምልጠዋል።
👍 15❤ 5😎 5🔥 3
Photo unavailableShow in Telegram
በቱርክ ለሶስተኛው ዙር ታቅዶ የነበረው 🇪🇹የኢትዮ-ሶማሌያ 🇸🇴 ንግግር ላልታወቀ ግዜ ተላልፏል።
😎 9👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
ታጣቂዎችን ልናስታጥቅ እንችላለን:-የሶማሊያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ‼️
የሱማሊያው ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አሕመድ ፊቂ፣ ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመችውን የባሕር በር የመግባቢያ ስምምነት የምትተገብር ከኾነ፣ "ሱማሊያ የኢትዮጵያ መንግሥትን ለመጣል የሚዋጉ አማጺ ኃይሎችን ጦር መሳሪያ ልታስታጥቅ ትችላለች በማለት ዩኒቨርሳል ለተባለ የሱማሊኛ ቴሌቪዥን ጣቢያ መናገራቸውን የአገሪቱ ዜና ምንጮች ዘግበዋል።
😭 15❤ 6👍 4😎 4🤬 2🕊 2
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.