2 297
المشتركون
-224 ساعات
+17 أيام
+20330 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ውድ የድህረምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ተፈታኞች እስካሁን የፈተናው ውጤት በትምህርት ሚኒስቴር ያልተገለፀ ሲሆን፤ ውጤት ከማህከል ሲገለፅ በተመዘገባችሁበት ፖርታል ገብታችሁ እንድታረጋግጡ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
👍 42❤ 4😁 4
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ 1499ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
👍 9
Photo unavailableShow in Telegram
🌼🌼Wishing you a happy new year with the hope that you will have many blessings in the year to come!🌼🌼
👍 38❤ 3🙏 1
NGAT ለመፈተን በዩኒቨርስቲያችን ከተመዘገቡት 412 ውስጥ 360 ተፈትነዋል።
በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በሚዛን ዋናው ካምፓስ ለሁለት ቀናት በሶስት ዙር የNGAT ፈተና በ7 መፈተኛ ክፍሎች ፈተናውን በተሳካ ሁኔታ ተሰጥቷል።
በዚሁም መሰረት በፈተና ጣቢያ በመጀመሪያው የፈተና ቀን ነሐሴ 30/12/2016ዓ.ም ለፈተና የሚጠበቀው 182 ለፈተና የተቀመጡ 156 ናቸው።
በሁለተኛ ቀን ጳጉሜ 1/2016 ዓ.ም ለፈተና የሚጠበቀው 230 ሲሆን 204 ተፈታኞች ፈተናውን በፈተና ጣቢያ ተገኝተው ተፈትነዋል።
በድምሩ በ2016 ዓ.ም ዩኒቨርቲያችንና ትምህርት ሚኒስቴር በመተባበር የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ያሳተፍን ሲሆን ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡ 412 ውስጥ 360 ተፈትነዋል።
👉ለተፈታኞች የተሳካ ውጤት የድህረምረቃ ዳይሬክቶሬት ይመኛል።
👍 36👏 22👎 6❤ 6🙏 5
በከሰዓት የፈተና መርሃግብር የሚፈተኑ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ትምህርት ዘርፍ የሚፈተኑ ተፈታኞች የሚፈተኑበት መፈተኛ ቦታ ከዚህ ጽሁፍ ጋር የተያያዘው ፋይል ያግኙ
business economics examinees placement.xlsx0.16 KB
👍 2
እንደምን አደራችሁ
በተለያየ ምከንያት ትላንት የተሰጠውን ፈተና ያልወሰዳችሁ ተፈታኞች፤ የዛሬው ፈተና ከመጀመሩ በፊት ቀደም ብላችሁ አስተባባሪዎችን በማግኘት መፈተን እንደምትችሉ እናሳውቃለን።
በዚሁ አጋጣሚ በፈተናው ወቅት ምንም ሞባይል ስልክ ይዞ መምጣት እንደማይቻል እናሳውቃለን።
መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ።
👍 5
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.