cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Prime Bridge Academy

VISION Prime Bridge Academy aspire to be the International School of Choice in East Africa and beyond by 2032. MISSION We provide a world class education by equipping and instilling in students critical thinking skills for an ever changing world:

إظهار المزيد
Ethiopia7 086الإنكليزية132 309التعليم50 149
مشاركات الإعلانات
2 504
المشتركون
+824 ساعات
+1717 أيام
+33830 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

በትምህርት ቤታችን ግቢ የተማሪዎች የደንብ ልብስ ለማሰራት የተለካችሁ የአንደኛ ደረጃ ተማሪ ወላጆች አርብ እና ቅዳሜ (መስከረም 10 እና 11/2017ዓ.ም) ለመጨረሻ ጊዜ ስለሚሰጡ ከጥዋት 3፡00 ጀምሮ እስከ 9፡00 መረከብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ት/ቤቱ
إظهار الكل...
👍 7 2🤔 1👀 1
ውድ ወላጆች : - ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የተማሪዎችን የመማሪያ መጽሐፍት ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር አምጥተን ለወላጆች እየሰጠን እንደሆነ ይታወሳል። ነገር ግን የ9ኛ ክፍል እና የ11ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች መጽሐፍት ስላለቀ እስካሁን መጽሐፍት ከት/ቤቱ ያልወስዳችሁ የእነዚህ ክፍሎች ተማሪዎች ወላጆች በትምህርት ቤቱ አካውንት 9ኛ እና 11ኛ ተፈጥሮ ሳይንስ የመጽሐፍ ክፍያ ገንዘብ እንዳታስገቡ በትህትና እናሳውቃለን። ት/ቤቱ
إظهار الكل...
👍 19👀 4
Repost from N/a
ውድ ወላጆች : - የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችን መማሪያ መጽሐፍት ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር አምጥተን ለወላጆች እየሰጠን እንደሆነ ይታወሳል። ነገር ግን የ9ኛ ክፍል እና የ11ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች መጽሐፍት ስላለቀ እስካሁን መጽሐፍት ከት/ቤቱ ያልወስዳችሁ የእነዚህ ክፍሎች ተማሪዎች ወላጆች በትምህርት ቤቱ አካውንት የመጽሐፍ ክፍያ ገንዘብ እንዳታስገቡ በትህትና እናሳውቃለን። ት/ቤቱ
إظهار الكل...
👍 2 1
ሰላም ጤና ይስጥልን! ከዚህ በፊት በትምህርት ቤታችን ግቢ የተማሪዎች የደንብ ልብስ ለማሰራት ያስለካችሁ የኬጂ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ወላጆች ነገ ሰኞ መስከረም 6/2017ዓ.ም ለመጨረሻ ቀን ስለሚሰጡ ከጥዋት 3፡00 ጀምሮ እስከ 9፡00 መረከብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ት/ቤቱ
إظهار الكل...
👍 18
Photo unavailableShow in Telegram
👍 24🤯 3
Dear Parents, We are excited to welcome you back to the new school year of 2024/25. Classes will begin on Tuesday, September 17, 2024. The class will be given for halfday (6:30) local time from Tuesday, september 17, 2024 up to Friday, september 20, 2024. Parents who do not take student Id are expected to take from primary administration office Attention! Parents, Gurdians and service drivers are expected to take students with Id Best regards,  Prime Bridge Academy ውድ ወላጆች! እንኳን ለአዲሱ ዓመት የትምህርት ዘመን አደረሣችሁ እያልን መደበኛው የትምህርት መርሀ ግብር ማክሠኞ፣ መስከረም 7፣2017ዓ.ም ይጀምራል እንዲሁም  ከማክሠኞ፣ መስከረም 7፣2017ዓ.ም እስከ ዓርብ፣ መስከረም 10፣2016ዓ.ም ለግማሽ ቀን (6:30) መሆኑን እያሳወቅን የተማሪ መታወቂያ ያልወሰዳችሁ ወላጆች በእለቱ በአንደኛ ደረጃ አስተዳደር ቢሮ በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን  እናሳዉቃለን። ማሳሰቢያ! ወላጆች፣አሳዳጊዎች ወይም አገልግሎት ሰጪ ሾፌሮች የትምህርት ቤቱን የተማሪዎች መታወቂያ ካርድ መያዝ ይጠበቅባቸዋል/ኋል። ከሰላምታ ጋር ፕራይም ብሪጅ አካዳሚ
إظهار الكل...
👍 23🥴 1
ለውድ የፕራይም ብሪጅ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች እንኳን ለ2017 ዓ. ም የት/ዘመን በሠላም አደረሳችሁ እያልን ትምህርት የሚጀመረው ማክሰኞ መስከረም 7 ፣ 2017 ዓ.ም  መሆኑን እናሳውቃለን።  ማሳሰቢያ : 1. ከማክሰኞ  -  አርብ የትምህርቱ የሚሰጠው ለግማሽ ቀናት  ብቻ ነው ( እስከ 6:30):: 2. ሁሉም ተማሪ የት/ቤቱ ባጅ ያለበትን ሹራብ መልበስ ይኖርበታል ፡፡ 3. ካለ ት/ቤቱ ዩኒፎርም የሚመጣን ተማሪ  የማናስተናግድ  ይሆናል፡፡ 4.  ወንዶች ተማሪዎች ፀጉራቸው አሳጥረው መስተካከል አለባቸው 5. ማንኛውንም አይነት ጌጣጌጥ እና ይዘው መምጣት ፈፅሞ የተከለከለ ነው                                                                                    እናመሰግናለን!!!                                                                                        
إظهار الكل...
👍 35🍌 5👀 4👏 2🙏 1
Repost from N/a
Dear Parents, We are excited to invite you and your children to the Induction Program for the academic year 2017. This event is a wonderful opportunity for you to learn more about our school, meet our dedicated staff, and get to know other families in our community. Details of the Induction Program: - Date: Saturday, meskerem 4 - Morning Session: 2:30 AM - 6:30 PM - Afternoon Session: 8:00 PM - 10:30 PM Please ensure that you attend the session that best fits your schedule. Your participation is crucial as we embark on this academic journey together. We look forward to welcoming you and your child! Warm regards, The School
إظهار الكل...
👍 20 5🤔 4🥴 2
Photo unavailableShow in Telegram
👍 1😱 1
Photo unavailableShow in Telegram
👍 1
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.