AAU-Student-Center
After class https://youtu.be/0rl6kglTSE0?si=DPEkZEbUcNsd9MGF
إظهار المزيد424
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+77 أيام
+3730 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ማመልከቻ ድህረገጽ አሁን መስራት ጀምሯል፡፡
ለማመልከት ከታች ያለው ሊንክ ላይ ትገባላቹ
http://admission.aau.edu.et/
በመቀጠል
1. Find out what undergraduate programs we offer የሚለውን ትነኩት እና መማር የምትፈልጉት መኖሩን ታረጋግጣላቹ
2. Find out how to apply የሚለውን ትነካላቹ
3. Create Undergraduate Application Account የሚለውን ትነኩት እና Basic info ሞልታቹ create account ትሉታላቹ፡፡
4. Account create ካደረጋቹ በኃላ ወደ https://portal.aau.edu.et ይውስዳችኋል፡፡
5. Login ካደረጋቹ በኃል ብዙ የምትሞሉት ነገር ይኖራል የልደት ቀናቹን ፤ Natural/Social ፤ የአካል ጉዳት ካለባቹ ፤ ወንድ/ሴት ፤ የት/ቤታቹን ስም ፤ ያላቹበትን አድራሻ ፤ ...
የሚያስፈልጉ ነገራቶች
- የፓስፖርት size photo,
- መክፈል እንደማትችሉ የሚሳይ ደብዳቤ ከአዲስ አበባ ከሆናቹ ከክ/ከተማ ታጽፋላቹ ፤ ከአዲስ አበባ ውጪ ከሆናቹ ከወረዳ ታጽፋላቹ (Government Sponsored ለሆኑ)
- High school Transcript
- 1125 ብር ማመልከቻ ክፍያ
@aait_stu
Notice: ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ እንዲሁም ለድኅረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የማመልከቻ ግዜያት መራዘም እና የመግቢያ ፈተና ቀኖችን ስለማሳወቅ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በድኅረ ምረቃና በቅድመ ምረቃ ትምህርት ተማዎችን ለመቀበል ባወጣዉ ማስታወቂያ መሠረት የማመልከቻ ግዜያት መራዘም እና የመግቢያ ፈተና ቀኖችን ከዚህ እንደሚከተለዉ ያሳዉቃል፡፡
1 .የቅድመ ምረቃ-መደበኛ መርሃ ግብር (እስከ መስከረም 9 ቀን 2017 ዓ.ም) እና UAT- (መስከረም 11 ቀን 2017 ዓ.ም)
2 .የቅድመ ምረቃ-የማታ መርሃ ግብር (እስከ መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ) እና UAT- (መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም)
3 .የድኅረ ምረቃ መርሃ ግብር (እስከ መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ) እና GAT- (መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም)
*በድኅረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና ያለፉ አመልካቾች ለትምህርት https://portal.aau.edu.et የሚያመለክቱበት ግዜ ወደፊት ይገለጻል::
*ለቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲዉ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቦታ ወደፊት በዩኒቨርሲቲዉ ማህበራዊ ድረ ገጾች ላይ መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም ይገለጻል::
አ.አ.ዩ ሬጅስትራር
@aait_stu
Photo unavailableShow in Telegram
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል።
በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
ተማሪዎች ውጤታችሁን በተከታዩ ሊንክ አማካኝነት መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል 👇
https://result.ethernet.edu.et/
SHARE AND JOIN
@aau_stu_union
@aau_stu_union
How To Change Exam place for UAT Applicants
@AAU_INFO_CENTER
change3.jpg0.19 KB
change2.jpg0.19 KB
change1.jpg0.41 KB
Frequently Asked Questions (FAQs) and Responses on AAU-GAT
@AAU_INFO_CENTER
Response to Frequently Asked Questions.docx0.15 KB
Photo unavailableShow in Telegram
የፈተና ጣቢያ ቅያሪ ማሳሰብያ:-
በአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 የትምህርት ዘመን በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የUAT የፈተና ቦታዎችን መምረጣችሁ ይታወቃል፡፡
በአመልካቾች ጥያቄ መሰረት እንዲሁም ለአሰራር ቅልጥፍና ያመች ዘንድ በተወሰኑ የፈተና ጣቢያዎች ብቻ ፈተና ለማከናወን ታቅዷል፡፡ በዚህም መሰረት አመልካቾች የፈተና ቦታችሁን ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት ዩኒቨርሲቲዎች በሚገኙ ጣቢያዎች ብቻ በመምረጥ ማስተካከያ/ቅያሪ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
@AAU_INFO_CENTER
Photo unavailableShow in Telegram
አስደሳች ዜና ለተማሪዎች
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስኮላርሺፕ
***
አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን የመጀመርያው ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን ተወስኖ ተማሪዎችን በራሱ የቅበላ ስርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል። በቅርቡም ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥና ብቃትን፣ ብዝሃነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል ይጠበቃል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከዶርሚታሪና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ ሲገልጽ አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለውን ቁርጠኝነት ይገልጻል።
SHARE TO YOUR FRIENDS
@AAUNEWS1
@AAUNEWS1
new GAT Exam Schedule For those who applied for the first round of the GAT but missed
@aau_stu_union
AAUGAT_Schedule new.xlsx0.49 KB
AAUGAT_Schedule neww.xls1.46 KB
Photo unavailableShow in Telegram
#AAU #GAT
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) በመጀመሪያ ዙር ለመውሰድ አመልክታችሁ ፈተናውን ሳትወስዱ የቀራችሁ ቀጣይ ፈተናውን የምትዘስዱበት ቀን በቅርቡ እንደሚገለፅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የተራዘመው የሁለተኛ ዙር GAT ፈተና የማመልከቻ ግዜ ዛሬ መስከረም 8/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይታወቃል፡፡
እስካሁን ካላመለከቱ በቀሩት ሰዓታት በኦንላይን https://portal.aau.edu.et ያመልክቱ።
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.