cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Dean, College of Business & Economics AAU

This is an offcial channel owned by the College of Business and Economics at Addis Ababa University. The channle is used to dessiminate relevant information to the college's community.

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
529
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
+130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
🌟 Spread the Word: Explore Economic Excellence with EEA Short-Term Training! 🌟 Ready to level up your economics skills? Dive into a variety of engaging courses offered by the Ethiopian Economics Association: 📚 Macro Economy, Agriculture, Gender Empowerment, Trade, Welfare, Environment, Research Methods, Business Development. 🌐 Before you register, visit our website for detailed information: http://www.eea-et.org 🗓️ Flexibility at its best: Choose from full-day, half-day, weekends, or online options. 📝 Registration made easy: Select your topics and register at https://forms.gle/VCXqvDBrruBEcATv6 🔗 Don't forget to attach your credentials! 🎓 Earn a Certificate upon course completion and showcase your expertise. 📱 Exciting news: We encourage you to share this opportunity with your network! Twitter: @EthioEconAssoc Facebook: facebook.com/EEAEthio 🚀 Join us in shaping a brighter future through enhanced skills! #EEA #ShortTermTraining #EconomicExcellence #SkillDevelopment #LearnWithEEA #KnowledgeForSuccess
إظهار الكل...
Log in to Facebook

Log in to Facebook to start sharing and connecting with your friends, family and people you know.

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ እንደመሆኑ መጠን በትምህርት ሚኒስቴር የመቁረጫ ነጥብ በላይ ያመጡ ተማሪዎችን አወዳድሮ ስለሚቀበል ብቃት ያላቸውን ተማሪዎች ለመምረጥ ያስችለዋል፡፡ የምንቀበላቸው ተማሪዎችም ወጪያቸው በመንግስት የሚሸፈን እና ወጪአቸውን በራሳቸው የሚሸፍኑ ይሆናሉ፡፡ ይህም ማለት ማንኛውም ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ካልሆኑ መካነ አዕምሮ የተለየ አሰራርና ደንብ ይኖረዋል፡፡ ለአብነት ያህልም መምህራንን የሚቀጥርበት፣ ተማሪ የሚቀበልበት፣ የትምህርት ፕሮግራም የሚከፍትበት ወዘተ ዩኒቨርሲቲው የራሱ የሆነ መስፈርት ይኖረዋል፡፡ በዚሁ መሰረት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን የሚቀበልበት መስፈርት እንደሚከተለው ይሆናል፡- 1. እንደማንኛውም ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ወጪያቸውን በመንግስት የሚሸፈንላቸውን ተማሪዎችን ፈትኖ ይቀበላል፣ 2. በአሁኑ ሰዓት በማታው ክፍለ ጊዜ (Extension) በግል እየተማሩ እንደሚገኙ ተማሪዎች በመደበኛው ክፍለ ጊዜም (Regular) ተመሳሳይ ተማሪዎችን ተቀበሎ በመጠነኛ ክፍያ የሚያስተምር ይሆናል፣ 3. ዩኒቨርሲቲው በፊት ከነበረው ከትምህርት ሚኒስቴር ከሚላክለት የተማሪዎች ቅበላ ውጭ በልዩነት ፈትኖ ተማሪዎችን ቢቀበልም ከዚህ በፊት በመንግስት ከሚመደብለት የተማሪዎች ቁጥር ያነሰ አይሆንም፤ 4. አዋጁ በግልጽ እንዳስቀመጠው ሁሉንም የኢትዮጵያ ተማሪዎችን ታሳቢ ያደረገ የትምህርት ተቋም እንደሆነ ዩኒቨርሲቲው ይገልፃል ይሁንና በአሁኑ ሰዓት በተለያዩ ድህረ-ገፆች ላይ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሐብታሞች መማሪያ ብቻ ይሆናል ተብሎ የሚናፈሰው ወሬ ሀሰተኛና የህግ አግባብነት የሌለው መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል፡፡ በመሆኑም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም ኢትዮጵያዊ መዳረሻ ፣ የእውቀት መገብያ መናኸሪያ እንዲሆን እንጂ ራስ ገዝ አስተዳደር ያስፈለገው የገንዘብ አቅም ያላቸው ተማሪዎችን ብቻ ተቀብሎ የሚያስተምር ተቋም እንዳይሆን ታስቦ እንደሆነ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ ይህ ማለት አንድ ተማሪ ወደ ተቋሙ ለመማር አስቦ ሲመጣ እንደማንኛውም ተማሪ ከክፍያው በፊት የተቋሙን የትምህርት መመዘኛ መስፈርቶች (Admission paper) ሲያገኝ ብቻ ይሆናል::
إظهار الكل...
إظهار الكل...
የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመግታት ከሚወሰደው እርምጃ ባሻገር ተቋማዊ አሰራርን ማጠናከርና የገበያ አማራጮችን ማስፋት ይገባል - የምጣኔ ሃብት ምሁራን

አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 17/2015 (ኢዜአ) ፦በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመግታት ከሚወሰደው እርምጃ ባሻገር ተቋማዊ አሰራርን ማጠናከርና የገበያ አማራጮችን ...

إظهار الكل...
የትምህርት ቤቶች ደረጃ ማሻሻልን ጨምሮ የትምህርት ጥራት ችግሮችን መቅረፍ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው-የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 17/2015 (ኢዜአ) ፦ የትምህርት ቤቶች ደረጃ ማሻሻልን ጨምሮ የትምህርት ጥራት ችግሮችን መቅረፍ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ...

إظهار الكل...
የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመግታት ከሚወሰደው እርምጃ ባሻገር ተቋማዊ አሰራርን ማጠናከርና የገበያ አማራጮችን ማስፋት ይገባል - የምጣኔ ሃብት ምሁራን

አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 17/2015 (ኢዜአ) ፦በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመግታት ከሚወሰደው እርምጃ ባሻገር ተቋማዊ አሰራርን ማጠናከርና የገበያ አማራጮችን ...

BREAKING #AAU አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ የቅደመ ምረቃ ተማሪዎችን በውድድር ብቻ እንደሚቀበል ገለጸ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከመጪው 2016 ዓ.ም. ጀምሮ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን የሚቀበለው በምደባ ሳይሆን በውድድር መሆኑን አስታውቋቃ። ዩኒቨርስቲው ክፍያ የሚፈጽሙ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን " በልዩ " ሁኔታ ለማስተማር እንዳቀደም ገልጿል። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ይህንን ያስታወቀው የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርስቲ መሆኑን አስመልክቶ ዛሬ ማክሰኞ ነሐሴ 16፤ 2015 በዋናው ቅጥር ግቢ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። መግለጫውን የሰጡት የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋሙ ራስ ገዝ ለመሆን ላለፉት ሁለት ዓመታት ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱን ተናግረዋል። የከፍተኛ ትምህርት ተቋሙ ወደ ራስ ገዝነት የሚያደርገውን ሽግግር " ሁለት ዓመት ባልሞላ " ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ማቀዱን አስታውቀዋል። መረጃው የኢትዮጵያ ኢንሳይደር ነው። @AAU_INFO_CENTER
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት የራስ ገዝ አዋጅና ደንብ መፅደቁን ተከትሎ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2016 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን በውድድር እንደሚቀበል ገለፀ ዩኒቨርሲቲው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ መሰረት የመጀመሪያው የመንግስት ራስ ገዝ አስተዳደር ዩኒቨርሲቲ መሆኑ ይታወቃል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሀና ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ የራስ ገዝ አስተዳደር ውሳኔው የትምህርት ጥራትን በማሻሻል ብቁ የሰው ሀይል ለማፍራት ወሳኝ ነው ብለዋል። በዚህም መሰረት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ እና የአስተዳደር ሙሉ ነፃነት ኖሮት በሃላፊነት እንደሚሰራም ነው ያረጋገጡት። በዚህም ከ2016 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በትምህርት ሚኒስቴር የመቁረጫ ነጥብ ያገኙ የቅድመ ምርቃ ተማሪዎችን አወዳድሮ እንደሚቀበልም ገልጸዋል። ዩኒቨርሲቲው የራስ ገዝነትን ሙሉ ለሙሉ ለመተግበር የሚያስችሉ ከአስተዳደር መመሪያዎች ዝግጅት ጀምሮ የተለያዩ ሰነዶችን ማዘጋጀቱንም ተናግረዋል። በተጨማሪም የጥናትና ምርምር ስራውን ለማሳለጥ የሚያግዙ የፋይናንስ፣ የሰው ሀይል አስተዳደር እና የግዥ መመሪያዎች እንደሚሻሻሉም አስታውቀዋል። @AAU_Info_Center
إظهار الكل...
በዛሬዉ  እለት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው  ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ሆነ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከ50 ዓመታት ጥረት በኋላ የራስ ገዝ (ኦቶኖሚ) ጥያቄው መልሶ በማግኘቱ የተሰማቸውን ደስታ እየገለፁ ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህረሰብ እንዲሁም ፣የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችና ለኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡ በተለይም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ (ኦቶኖሚ) እንዲሆን ቀጥተኛ ትዕዛዝ በመስጠት ዝግጅቱ እንዲጀመር ስላደረጉ ትልቅ ምስጋናዬን አቀርባለሁ ብለዋል፡፡                    በድጋሚ እንኳን ደስ አለን
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.