cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

መድኃኔ - ዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዲስ አበባ (MSS)

Medhanealem School

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
2 382
المشتركون
+524 ساعات
+637 أيام
+11530 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

AAU የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎች በውድድር ነጻ የትምህርት እድል (ሶኮላርሺፕ) ሊሰጥ እንደሆነ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን የመጀመርያው ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን ተወስኖ ተማሪዎችን በራሱ የቅበላ ስርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ ነው። ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና ይሰጣል። በዚህም ብቃትን፣ ብዝሃነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ገልጿል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከዶርሚታሪና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ አሳውቋል። አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ " ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለኝን ቁርጠኝነት እገልጻለሁ " ብሏል። ተማሪዎች እስከ መቼ ማመልከት ይችላሉ ? የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው መረጃ የማመልከቻው ቀን ከዚህ ቀደም በነበረው ማስታወቂያ ዛሬ መስከረም 08/2017 እንደሚያበቃ ቢገለጽም እስከ ነገ መስከረም 09/2017 ድረስ መራዘሙን አስታውቋል። በዚህም በዩኒቨርሲቲው ድረ ገጾች ፦ ➡️ www.aau.edu.et ➡️ https://portal.aau.edu.et ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን ገልጿል። ማስታወሻ ፦ ለነፃ የትምህርት እድል ( #ስኮላርሺፕ ) የሚመዘገቡ የተለየ መመዝገቢያ አለመኖሩን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጸው ዩኒቨርሲቲው ከላይ በተጠቀሰው የመመዝገቢያ አማራጭ ብቻ እንዲያመለክቱ መልዕክት አስተላልፏል። @medshschool
إظهار الكل...
👍 9 2
Photo unavailableShow in Telegram
በዛሬው ዕለት መድሃኒዓለም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአጀማመር ስነ ስርዓት ችቦ በመለኮስ የተከፈተ ሲሆን በተጨማሪም በዕለቱ : 1. በተማሪዎች የዲሲፒሊን መመሪያ 2. በሒሳብና እንግሊዝኛ ትምህርት ስትራቴክ ዕቅድ ውይይት በማድረግ በነገው ዕለት በቀጥታ የመማር ማስተማሩ ሂደት እንደሚጀመር ለተማሪዎች በመግለፅ የመክፈቻ ፕሮግራሙ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሮ በሰላም ተጠናቀቀ!!!
إظهار الكل...
በዛሬው ዕለት መድሃኒዓለም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአጀማመር ስነ ስርዓት ችቦ በመለኮስ የተከፈተ ሲሆን በተጨማሪም በዕለቱ : 1. በተማሪዎች የዲሲፒሊን መመሪያ 2. በሒሳብና እንግሊዝኛ ትምህርት ስትራቴክ ዕቅድ ውይይት በማድረግ በነገው ዕለት በቀጥታ የመማር ማስተማሩ ሂደት እንደሚጀመር ለተማሪዎች በመግለፅ የመክፈቻ ፕሮግራሙ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሮ በሰላም ተጠናቀቀ!!!
إظهار الكل...
🏆 1
Photo unavailableShow in Telegram
በዛሬው ዕለት መድሃኒዓለም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአጀማመር ስነ ስርዓት ችቦ በመለኮስ የተከፈተ ሲሆን በተጨማሪም በዕለቱ : 1. በተማሪዎች የዲሲፒሊን መመሪያ 2. በሒሳብና እንግሊዝኛ ትምህርት ስትራቴክ ዕቅድ ውይይት በማድረግ በነገው ዕለት በቀጥታ የመማር ማስተማሩ ሂደት እንደሚጀመር ለተማሪዎች በመግለፅ የመክፈቻ ፕሮግራሙ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሮ በሰላም ተጠናቀቀ!!!
إظهار الكل...
👎 8🤔 7👍 6🏆 3👏 2🥰 1
በዛሬው ዕለት መድሃኒዓለም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአጀማመር ስነ ስርዓት ችቦ በመለኮስ የተከፈተ ሲሆን በተጨማሪም በዕለቱ : 1. በተማሪዎች የዲሲፒሊን መመሪያ 2. በሒሳብና እንግሊዝኛ ትምህርት ስትራቴክ ዕቅድ ውይይት በማድረግ በነገው ዕለት በቀጥታ የመማር ማስተማሩ ሂደት እንደሚጀመር ለተማሪዎች በመግለፅ የመክፈቻ ፕሮግራሙ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሮ በሰላም ተጠናቀቀ!!!
إظهار الكل...
أرشيف المشاركات
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.