ASTU Student Union
This is the official channel of Adama Science and Technology University's Student Union.
إظهار المزيد3 445
المشتركون
+824 ساعات
+1067 أيام
+29430 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailableShow in Telegram
Dear new Applicants registration is open now!
You can register through https://stuoexam.astu.edu.et or www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et
The entrance exam date will announce soon.
........................
Source: ASTU GENERAL!
@astu_temari
👍 7
Update!!!
There is no any updates regarding internship report and defense period.
From ASTU registrar office
👎 34
Sorry for the inconvenience, we will inform you guys after we get a sure news about internship.....the voice and message posted before were deleted because people from inside the uni (the registrar and Dept heads) are not giving us clear information
👎 13👍 2😁 1
Notice for 3rd - 5th year students
Internship report will be after registration. So prepare your documents and your reports.
ኢንተርንሺፕ ሪፖርት የምታስገቡት ከምዝገባ በኋላ ስለሆነ ሪፖርታችሁን አዘጋጅታችሁ እንድትጠባበቁ ብለን እናሳስባለን።
@student_union1
👍 12
#ASTU
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2ኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች ከመስከረም 04/2017 ዓ.ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው በመገኘት ሪፖርት አድርጉ ተብሏል፡፡
የ2016 ዓ.ም የሁለተኛ ሴሚስቴር ማጠናቀቂያ ፈተና የሚሰጠው ከመስከረም 07-14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የዩኒቨርሲቲው የ2ኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች ከመስከረም 04/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
Source: @tikvahuniversity
@astu_temari
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
Sorry for spoiling the new year vibe gin it's necessary 😬
@astu_temari
👍 4😁 4
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
Photo unavailableShow in Telegram
የNGAT ፈተና መቼ ይሰጣል ?
ትምህርት ሚኒስቴር ፥ የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተጨማሪ የምዝገባ ጊዜ እና የፈተና ቀንን አሳውቋል።
በ2017 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ያላቸው እና በተለያዩ ምክንያቶች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች እስከ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ድረሰ በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ ይችላሉ ብሏል።
ለፈተናው የተመዘገቡ በየተመደቡበት የፈተና ማዕከላት እና የመፈተኛ ፕሮግራም መሰረት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ፈተናው እንደሚሰጣቸው ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
ተፈታኞች በፈተና ወቅት የተሰጣቸውን User Name and Password፣ እና ማንነታቸውን የሚገልጽ መታዋቂያ ይዘው መቅረብ እንዳለባቸው ማሳሰቢያ ተላልፏል።
#MoE
@tikvahethiopia
👍 6
#NGAT
ትምህርት ሚኒስቴር ያዘጋጀው ጊዚያዊ የድኅረ ምረቃ ትምህርት የመግቢያ ፈተና መርሐግብር፥ ሀገር አቀፍ ፈተናው ነሐሴ 23 እና 24 /2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያሳያል።
ዘንድሮ ለድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች መግቢያ ስድስት የተለያዩ የፈተና ዓይነቶች እንደሚሰጥ ተሰምቷል።
ፈተናው በሁለት ክፍሎች ተደራጅቶ የሚዘጋጅ ሲሆን፤ የመጀመሪያው ክፍል የጠቅላላ ዕውቀትን የሚለኩና ሁሉም ተፈታኞች የሚወስዱት ሲሆን፤ ሁለተኛው ክፍል ደግሞ የሙያ ዘርፍን ታሳቢ በማድረግ በስድስት መስኮች የሚዘጋጅ ይሆናል።
ጠቅላላ ዕውቀትን የሚለኩ ጥያቄዎች 70% የሚሸፍኑና የሙያ መስክ ታሳቢ ያደረጉ ጥያቄዎች 30% የሚይዙ መሆናቸውን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ያገኘው መረጃ ያሳያል።
የድኅረ ምረቃ ትምህርት የመግቢያ ፈተና የአመልካቾች ምዝገባ ከሐምሌ 24 እስከ ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም መከናወኑ ይታወቃል።
የተፈታኞች Username እና Password በቀጣይ ቀናት እንደሚገለፅ ይጠበቃል።
👍 7🔥 1
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.