cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

DBU info Center

ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
2 259
المشتركون
+2824 ساعات
+1017 أيام
+19130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

#ሰበር_መረጃ ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ መስከረም ወር ላይ ሊጠራ እንደማይችል ያገኘነው መረጃ ያመልክታል ። ለዚህም ዩኒቨርስቲው እንደ ዋና ምክንያት የያዘው በወቅታዊ የሰላም ሁኔታ ምክንያት በአካባቢው ያሉ ፈተና ያልተፈተኑ ተማሪዎች የ 12 ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ይወስዳሉ መባሉ ነው ። አሁን ባለው ሁኔታ የ 12 ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና መስከረም መጨረሻ አካባቢ እንደሚሰጥ ታውቋል። https://t.me/dbuinfocenter12
إظهار الكل...
DBU info Center

ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ

😢 21👎 10 3👏 3🤔 2👍 1
ዩኒቨርስቲው ላይ ዘመቻ ለመክፈት ተዘጋጅተናል ‼️ ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እስከ መስከረም 12 ከስር የተዘረዘሩትን ነገሮች የማያደርግ ከሆነ ዩኒቨርስቲው ላይ ከፍተኛ የሆነ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ለመክፈት ዝግጁ ነን ። 1. የተማሪዎችን የመግቢያ ቀን እስከ መስከረም 12 ድረስ የማያሳውቅ ከሆነ 2. የ2017 የትምህርት ዘመንን ሙሉ ዕቅዶች የሚያሳይ ካላንደር አዘጋጅቶ ይፋ የማያደርግ ከሆነ ፣ በተለይም ካላንደሩ የ2013 ባቾችን ጥያቄ የሚመልስ መሆን ይኖርበታል ማለትም መቼ መውጫ ፈተና ተፈትነው መቼ እንደሚመረቁ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ መሆን አለበት ! ኃላ አልሰማንም እንዳይሉ ሼር ይደረግላቸው ! ©j https://t.me/dbuinfocenter12
إظهار الكل...
DBU info Center

ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ

32👍 9😁 3🔥 1
#መረጃ አንዳንድ የሀገራችን ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን የመግቢያ ቀን እያሳወቁ ቢሆንም ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ officially ምንም ያለው ነገር የለም ። ተይዞ የነበረው እቅድም ሊራዘም እንደሚችል ያገኘነው የውስጥ መረጃ ይጠቁማል እንደ ምክንያት የሚያቀርቡትም ወቅታዊ የሰላም ሁኔታ (ጉዞ ) እንዲሁም በጀትን ነው ። የዚህ አመት መግቢያ መራዘም ከፍተኛ ቀውስ እንደሚያስከትል አውቆ በፍጥነት እንዲያሳውቅ እንጠይቃለን ። በተለይ የ2013 ባች ተማሪዎች ጠር ወር ላይ መመረቅ ስላለባቸው የመግቢያ ቀን እጅግ መፍጠን ይኖርበታል ። ማሳሰቢያ ዩኒቨርስቲው በዚህ ሳምንት ምንም አይነት መግለጫ የማይሰጥ ከሆነ የተለየ ዘመቻ የምንጀምር መሆኑን ከወዲሁ እንድታውቁት ! © DBU info Center https://t.me/dbuinfocenter12
إظهار الكل...
DBU info Center

ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ

33👍 21👎 9
#መረጃ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የሚሰጥበት ቀን እና ሰዓት ፈተናው ነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። መረጃውን ለተፈታኝ ጓደኞቻችሁ Forward አድርጉላቸው!
إظهار الكل...
4👍 3
00:38
Video unavailableShow in Telegram
#😁 Next generation exam standard ! https://t.me/dbuinfocenter12
إظهار الكل...
3.08 MB
😁 12👍 3
#Update from MOE‼️‼️ የNGAT ፈተና መቼ ይሰጣል ? ትምህርት ሚኒስቴር ፥ የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተጨማሪ የምዝገባ ጊዜ እና የፈተና ቀንን አሳውቋል። በ2017 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ያላቸው እና በተለያዩ ምክንያቶች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች እስከ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ድረሰ በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ ይችላሉ ብሏል። ለፈተናው የተመዘገቡ በየተመደቡበት የፈተና ማዕከላት እና የመፈተኛ ፕሮግራም መሰረት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ፈተናው እንደሚሰጣቸው ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። ማሳሰቢያ ተፈታኞች በፈተና ወቅት የተሰጣቸውን User Name and Password፣ እና ማንነታቸውን የሚገልጽ መታዋቂያ ይዘው መቅረብ እንዳለባቸው ማሳሰቢያ ተላልፏል። መረጃውን ለጓደኞቻችሁ #Share አድርጉላቸው‼️ https://t.me/dbuinfocenter12
إظهار الكل...
Ministry of Education

Ministry of Education | National GAT

👍 4🔥 4
#notice ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች መግቢያ ቀን ከመስከረም 12-15 ባለው ጊዜ ውስጥ ለማድረግ የዩኒቨርስቲው የማኔጅመንት አመራሮች ስብሰባ ተቀምጠው እንደነበር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ። ውሳኔ ገና አልተወሰነም ። https://t.me/dbuinfocenter12
إظهار الكل...
DBU info Center

ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ

👍 36👎 18🔥 1
ቡሄ በሉ «ቡሄ» ማለት የበራ የደመቀና የጎላ ብርሃን ማለት ነው፡፡ ቡሄ በሉ ማለትም ብርሃን ሆነ በሉ ማለት ነው፡፡ አንድም መገለጥ፤ ነጭ መሆን ማለት ነው፡፡ «ቡኸየ» ተገለጠ ነጣ ማለት ነው፡፡ ይኸውም በደብረ ታቦር ተራራ ቦግ ብሎ የተገለጠውን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የፊቱን ብርሃነ ፀዳል፤ ልብሱ እንደ በረዶ ፀዐዳ ሆኖ የተገለጠበት የብርሃን ኀይል ነው፡፡ በሌላ መልኩ ወቅቱን የሚያበሥር ነው፡፡ ከደብረ ታቦር በዓል በኋላ ከብዶ የከረመው የአየር ንብረት ቀለል ብሎ መታየቱን፤ሰማዩ እየተየና ፈገግ እያለ መሄዱን ጭጋጉ ተገፎ ጉሙ ተበትኖ ወጋገን መታየት የሚጀምርበት በመሆኑ፣ በእርጥበትና በካፊያ ስትናጥ በዶፉና በጎርፉ ስትዋልል የሰነበተችው መሬት የምትረጋጋበትና የምትጸናበት ወቅት መሆኑን የሚያበሥር ቃል ነው ቡሄ፡፡ አበው «ቡሄ ከዋለ የለም ክረምት፤ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት» በማለት የተናገሩትና ያስተማሩት ይህን ምሥጢር በማስተዋል ነበር፡፡ እንኳን አደረሳችሁ !! መልካም በዓል !!
إظهار الكل...
17👍 3👎 1
#ነገረሌብነት ''የአመቱ ቀን ጉዳይ አመቱ ድረስ ነው '' እንዲሉ የዛሬ አመት ለዘመን መለወጫ አካባቢ የዩኒቨርስቲ ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት 6 ሰወች እያንዳንዳቸው 56 ኩንታል የተማሪዎችን ቀለብ ተብሎ የተገዛ ጤፍ እና የተለየ ነገር መዝረፋቸውን ዘገብን ነበር ። በዚህ ጉዳይም አንድም ሰው ተጠያቂ ሳይሆን የተወሰነው ጤፍ ብቻ እጅ ከፍንጅ የተያዘው ተመላሽ መሆኑ አይዘነጋም ። የአመት ጉዳይ ሆነና በዚህ አመትም መልካቸውን ቀይረው በርካታ Desktop computers ፣ የተለያዩ የግንባታ ብረታ ብረት እንዲሁም የመብራት ቆጣሪ ሳይቀር እንደዘረፉ የደረሰን መረጃ ያመለክታል ። እነዚህ ሌቦች በዚህ አያያዛቸው ወደፊት የሚተርፋቸው ያለ አይመስልም ሌብነቱ ስልጣንን መሰረት ያደረገ በመሆኑ ሌብነቱን መግታት የሚቻል አይመስልም ። የህዝብ ሀብት የሆነው ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ እየተሸራረፈ ወደ ግለሰቦች ኪስ እየገባ መሆኑን ማህበረሰቡ እንዲያውቅ እንፈልጋለን ። ይህንን ዩኒቨርስቲ የሚመሩ አካላት ከፍተኛ የሌብነት ልምድ ያላቸው እና ከፍተኛ የእውቀት ችግር ያለባቸው በመሆኑ ባስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ ለማሳሰብ እንወዳለን ። DBU info Center https://t.me/dbuinfocenter12
إظهار الكل...
DBU info Center

ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ

👍 10🔥 10
02:04
Video unavailableShow in Telegram
ምርጥ የሀባሻ ብድ ❤ ....
إظهار الكل...
13.71 MB
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.