cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

AAU CS-IS-IT-SW Exit Exam 2024

Welcome to the official AAU CS-IS-IT-SW Exit Exam channel! 🎓 #ExitExam #AAU #ComputerScience #InformationSystem #SoftwareEngineering #InformationTechnology For any inquery/promotion reach me here @aseaau or @anlaau21

إظهار المزيد
Ethiopia8 219الإنكليزية150 367التعليم58 710
مشاركات الإعلانات
1 953
المشتركون
+424 ساعات
+257 أيام
+5630 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ                         ግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ የሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ  ጨረታ ቁጥር፡-AAU/NCB/pd/01/2017/24        ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ 1.  አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከላይ የተጠቀሰዉን ብዛታቸዉ 32 የሚሆኑ ያገለገሉ መኪናዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ 2.  መኪናዎቹ የሚገኙበት አድራሻ 6 ኪሎ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የትራንስፖርትና ተሸከርካሪ ጥገና ክፍል ሲሆን ለመግዛት ፍላጎትና ብቃት ያላቸዉ ተጫራቾች በታሸገ ኢንቨሎፕ የጨረታ ሰነድ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እንድታቀርቡ ተጋብዛችኋል፡፡ 3.  ጨረታዉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ግዥና ንብረት አስተዳደር መመሪያ ሥነ-ሥርዓት መሰረት ይፈፀማል:: 4.  ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች ከዚህ በታች በተራ ቁጥር 7 (ሀ/ በተገለፀው አድራሻ የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር)በዩኒቨርስቲዉ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ አካዉንት ቁጥር 1000087392067 ገቢ በማድረግ ደረሰኙን ይዘዉ በመቅረብ ስለ ተሸከርካሪዎቹ ሙሉ ዝርዝር የያዘዉን ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡ 5.  የጨረታ ሰነዱን ከዚህ በታች በተራ ቁጥር 7 (ለ) በተገለጸዉ አድራሻ እስከ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም እሰከ ጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ፡፡ የጨረታ ማስከበሪያዉ በተጫራቾች መመሪያ በተዘረዘረዉ መሰረት አያይዘዉ ያቀርባሉ፡፡ ዘግይተዉ የሚቀርቡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸዉም፡፡ ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቁጥር 7 (ሐ) በተጠቀሰዉ አድራሻ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም ጠዋት 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ 6.  ተጫራቾች ከዚህ በታች በተራ ቄጥር 7 (ለ) በተገለጸዉ አድራሻ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም ጠዋት 4፡00 ሰዓት ወይም በፊት በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ የጨረታ ሰነዱን በማስገባት (በግዥ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ከጨረታ መክፈቻ ጊዜ በፊት ማቅረብ አለባቸዉ፡፡ ተጋባዥ ተጫራቾች በጨረታዉ ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ባልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በዩኒቨርስቲዉ ስም አሰርተዉ አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡ በተጨማሪም ጨረታዉ ከተከፈተ በኋላ ማንኛዉም ተጫራች ከዉድድሩ ከወጣ የተያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ የሚወረስ ይሆናል፡፡ 7.  ሀ/ ሰነዶቹ የሚሸጡበት አድራሻ አዲስ አባባ ዩኒቨርስቲ ግዥ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 312 ለ/ የጨረታዉ ሰነድ የሚገባበት አድራሻ አዲስ አባባ ዩኒቨርስቲ የቀድሞ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 200 ሐ/ ጨረታዉ የሚከፈትበት አድራሻ አዲስ አባባ ዩኒቨርስቲ የቀድሞ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር  200 8.  የጨረታ አሸናፊዉ ድርጅት የዉል ስምምነት ከተፈረመበት ቀን በኋላ ባሉት 10 ቀናት ውስጥ ለየኒቨረስቲዉ ሙሉ ክፍያ በመፈጸም ከከፈለበት ቀን ጀምሮ ባሉት በ10 ተከታታይ ቀናት ውሥጥ እቃዉን ማንሳት አለበት፡፡   9.  ዩኒቨርሲቲዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታዉን የመሰረዝ መብት አለዉ፡፡               አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ                        ስልክ ቁጥር 011-122-00 01/011-124-32-72 ፖ.ሣ.ቁ 1176                                                                                                                                            ከሠላምታ ጋር
إظهار الكل...
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ማመልከቻ ድህረገጽ አሁን መስራት ጀምሯል፡፡ ለማመልከት ከታች ያለው ሊንክ ላይ ትገባላቹ http://admission.aau.edu.et/ በመቀጠል 1. Find out what undergraduate programs we offer የሚለውን ትነኩት እና መማር የምትፈልጉት መኖሩን ታረጋግጣላቹ 2. Find out how to apply የሚለውን ትነካላቹ 3. Create Undergraduate Application Account የሚለውን ትነኩት እና Basic info ሞልታቹ create account ትሉታላቹ፡፡ 4. Account create ካደረጋቹ በኃላ ወደ https://portal.aau.edu.et ይውስዳችኋል፡፡ 5. Login ካደረጋቹ በኃል ብዙ የምትሞሉት ነገር ይኖራል የልደት ቀናቹን ፤ Natural/Social ፤ የአካል ጉዳት ካለባቹ ፤ ወንድ/ሴት ፤ የት/ቤታቹን ስም ፤ ያላቹበትን አድራሻ ፤ ... የሚያስፈልጉ ነገራቶች - የፓስፖርት size photo, - መክፈል እንደማትችሉ የሚሳይ ደብዳቤ ከአዲስ አበባ ከሆናቹ ከክ/ከተማ ታጽፋላቹ ፤ ከአዲስ አበባ ውጪ ከሆናቹ ከወረዳ ታጽፋላቹ (Government Sponsored ለሆኑ) - High school Transcript - 1125 ብር ማመልከቻ ክፍያ                                                                                                          
إظهار الكل...
👉 BINANCE የራሱን MINI APP በTELEGRAM ይዞ ብቅ ብሏል! ቶሎ ጀምሩት! https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_827315740&startapp=ref_827315740&utm_medium=web_share_copy
إظهار الكل...
Moonbix

Moonbix is a Binance crypto-themed game on Telegram Mini App game. Explore the galaxy, collect items, and boost your score!

Notice: ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ እንዲሁም ለድኅረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የማመልከቻ ግዜያት መራዘም እና የመግቢያ ፈተና ቀኖችን ስለማሳወቅ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በድኅረ ምረቃና በቅድመ ምረቃ ትምህርት ተማዎችን ለመቀበል ባወጣዉ ማስታወቂያ መሠረት የማመልከቻ ግዜያት መራዘም እና የመግቢያ ፈተና ቀኖችን ከዚህ እንደሚከተለዉ ያሳዉቃል፡፡ 1 .የቅድመ ምረቃ-መደበኛ መርሃ ግብር (እስከ መስከረም 9 ቀን 2017 ዓ.ም) እና UAT- (መስከረም 11 ቀን 2017 ዓ.ም) 2 .የቅድመ ምረቃ-የማታ መርሃ ግብር (እስከ መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ) እና UAT- (መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) 3 .የድኅረ ምረቃ መርሃ ግብር (እስከ መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ) እና GAT- (መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) *በድኅረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና ያለፉ አመልካቾች ለትምህርት https://portal.aau.edu.et የሚያመለክቱበት ግዜ ወደፊት ይገለጻል:: *ለቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲዉ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቦታ ወደፊት በዩኒቨርሲቲዉ ማህበራዊ ድረ ገጾች ላይ መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም ይገለጻል:: አ.አ.ዩ ሬጅስትራር
إظهار الكل...
Job Title: Computer Science Paid Intern Job Type: Remote - Intern (Paid) Job Sector: #Software_design_and_Development Work Location: from Anywhere/remote Education Qualification: Bachelor's Degree Experience Level: Entry level Vacancies: 5 Salary/Compensation: Monthly Deadline: October 3rd, 2024 Description: About the Company: Melhiq Jobs is a leading recruitment company seeking a talented Computer Science intern to join our team. Job Responsibilities: Assist the Senior System Administrator in maintaining and optimizing the company's IT infrastructure. Learn and apply technical skills, including programming languages, database management, network administration. Participate in various IT projects and initiatives. Contribute to the development and maintenance of software applications. Provide technical support to employees. Learn and apply best practices in IT security and compliance. Qualifications: Bachelor's degree in Computer Science or a related field. Strong technical skills Ability to learn quickly and adapt to new technologies. Strong problem-solving and analytical skills. Excellent communication and interpersonal skills. Benefits: Gain practical experience in a dynamic IT environment. Work with experienced professionals and learn from their expertise. Receive on-the-job training and mentorship. Opportunity for full-time employment based on performance. Job Details: Location: Remote with occasional on-site meetings Duration: 3-month internship with potential for extension Benefits: Training, mentorship, and potential for full-time employment To Apply: Please submit your resume and cover letter to @melhiqjobs. In your cover letter, highlight your relevant skills, experience, and interest in the internship.
إظهار الكل...
Fresh Graduates- Axon Stroke and Spine Center would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post. Qualification: Bachelor degree in any field of study How to Apply                    👇👇👇                      https://shegerjobs.com/2024/09/19/axon-stroke-and-spine-center-vacancy-for-fresh-graduates/ Deadline:  September 21, 2024
إظهار الكل...
Axon Stroke and Spine Center Vacancy For Fresh Graduates - shegerjobs.com

Repost from Josad Software Jobs
Job Title: We are looking for a passionate Backend Developer to join our team. Experience Level: Junior Job Type: Onsite full-time Salary: 10000 Country: Ethiopia Description: We are seeking a passionate Backend Developer to: Develop and maintain backend systems using Python and FastAPI. Work closely with machine learning models and Optical Character Recognition (OCR) systems. Integrate AI solutions, APIs, and cloud services into backend systems. Collaborate with international teams of developers and data scientists to ensure high-performance backend solutions. Optimize, debug, and troubleshoot backend code for efficient and reliable performance. Required Skills: Proficiency in Python and experience with FastAPI framework. Experience working with OCR technologies and machine learning models. Passion for learning new technologies and solving complex problems. Strong written and verbal communication skills in English. Ability to use ChatGPT or similar AI tools to enhance productivity and streamline workflows. Preferred Qualifications: Previous experience in backend development with Python. Familiarity with databases, API integrations, and cloud platforms. Comprehensive understanding of backend architecture, microservices, and distributed systems. Knowledge of DevOps practices and cloud deployment. Perks and Benefits: Work with a diverse, international team of skilled developers. Opportunities to learn cutting-edge backend technologies, machine learning, and AI. Hands-on experience with innovative backend systems and projects. Long-term partnership with opportunities for career growth and development. #Josad @josad_software
إظهار الكل...
👍 2
Apply
Frequently Asked Questions (FAQs) and Responses on AAU-GAT
إظهار الكل...
Response to Frequently Asked Questions.docx0.15 KB
Photo unavailableShow in Telegram
Exciting news for students: Addis Ababa University Scholarship It is known that Addis Ababa University has decided to be the first autonomous university in our country, accepting students through its own admission system and registering for teaching. We will give the entrance examination for students joining us recently and will accept competence, diversity and fairness as the center. In connection with this, Addis Ababa University expressed its commitment to become a destination for talented students by saying that 200 students who took the 12th grade final exam in the 2016 academic year and scored 500 or more will be given free education opportunities with dormitory and cafe services.
إظهار الكل...
Steps for Application of the scholarship 1. Go to https://portal.aau.edu.et 2. Click on 'Apply for Admission' 3. Fill basic information 4. For sponsorship choose 'Government Scholarship' 5.For Other Reason menu write “more than 500 and above” and attach Your Grade 12 result document. የማመልከቻ ጊዜ:- ሐሙስ መስከረም 9/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 12፡00 ሰዓት ድረስ *በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ከ500 በላይ ውጤት ያመጡ የተፈጥሮ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪ ከሆኑ ያመልክቱ። *ይህ ጥሪ ከዚህ ቀደም ያመለከቱት አመልካቾች አያካትትም።
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.