cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ንቁ-ዐማራ ሚዲያ

ፋኖነት በደማችን ዉስጥ የፀና የማንደራደርበት የማንነት ስማችን ነዉ፡፡ ዐማራ ፋኖ!!

إظهار المزيد
Ethiopia9 440Amharic6 839الفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
1 483
المشتركون
+2724 ساعات
+1737 أيام
+41230 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ባህር ዳር‼️ ከባህር ዳር ወደ ጎንደር ጥዋት ወጣ ያልናቹሁ ሀይል እየጨፈረ ነው ወደ ጎንደር የወጣው 🔥የአማራን ፅንፈኛ ፋኖ እናጠፋዋለን🔥 እያሉ በጀሮየ ሰምቻለሁ ሲል የአማራ ድምፅ ሚዲያ ተከታይ አጋርቶናል🔥
إظهار الكل...
#በመከላከያ_አመራሩና_በአንዳንድ_የፖለቲካ_አመራሩ_ስምምነት_ስላልነበረ_ነበር_የዘገየው_አሁን_ግን_ተወስኗል:- ስምምነት ያልነበረው "መንግስት" በአውሮፕላን የታገዘ ሰፊ ዘመቻ ቢጀምር ልቡ የሻከረው ህዝቡ የበለጥ ይጠላናልና ሁሉም ፅንፈኛውን ይደግፋል ስለዚህ ይህ ባይሆን በተጀመረው በጥምር ሀይሉ በእግረኛ መንገድ ቢቋጭ የሚል በሚል ሌላው የአየርድብደባ ካደረግን ዜናው ይበልጥ ይሰፋና ፅንፈኛውን የበለጥ ታዋቂ የማድረግ ይሆናል, እሱን ተከትሎ ኢትዮጵያን የሚጠሉ ግን የፋኖን መጠንከር ለማያውቁ ሀይሎች ምልክት መስጠት ነው በሚል የአየር ንብረቱ ጥሩ ስላልሆነና ታርጌቶች ቢሳቱ ሰላማዊ ሰወች ይበልጥ ይጎዳሉ ይህ በፅንፈኛው ዲይስፖራ ቢራገብ ሰራዊቱንና መንግስትን ለአለማቀፉ ማህበረሰብ ያሳጣል በሚል ዘግይቶ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን እንደ እስፈላጊነቱ አየር ሀይሉ እግረኛ ተዋጊውንያግዝ የሚል ውሳኔ በከፍተኞቹ ተላልፏል:: ተልዕኮ ላይ የሚሰማሩትም ድሮን ብቻ ሳይሆን ሚግ, ጀቶችና ዘመናዊ የምትባለው ሄሊኮፍተሯም ጭምር ናቸው:: እናም ከአሁን ሜዳ ላይ ስብሰባወች ባይደረጉ: መሪወችም ወደ ግልፅ ስብሰባወች ባይሄዱ:: እጅግ እጅግ ጥንቃቄ ይደረግ @ashara
إظهار الكل...
#በባህርዳር ቅኝት ተጀመሯል🔥🔥 በባህርዳር ከተማ ዙሪያ 7:00 ላይ ሁለት የአገዛዙ ሁለት ወታደራዊ ሂሊኮፕተሮች ቅኝት ለማድረግ ተነስተዋል🔥🔥
إظهار الكل...
👍 5
🔥አስቸኳይ መረጃ “2 ዙ 23 አንዱ ፓትሮል ላይ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ኦራል ላይ የተጫነ ነዉ ። ከዚህ በተጨማሪ 3 ዲሽቃ ፓትሮል ላይ ከነ አጃቢ ወታደሮች እንዲሁም በርካታ ተሳቢ እና አይሱዙ ሎጂስቲክ የጫኑ መኪኖችን አጅቦ ለመዉጣት በዝግጅት ለይ ናቸው ። ይህ ሀይል መነሻው ባህርዳር የመከላከያ ኮንዶሚኒየም ኤርፖርት መንገድ ሲሆን እንግዲህ መዳረሻው ጎጃም ወይንም ጎንደር ነዉ የሚሆነው ። ስለሆነም ከተቻለ መንገድ መዝጋት እርምጃ እንዲወሰድ ደፈጣ ይደረግ ። በተለይ በቅርብ ላሉ ፋኖዎች መረጃው ይጠቅማል ። ለምሳሌ ከባህር ዳር መራዊ ጎቻ ላይ ላሉ ፋኖዎች በቅርብ ስለሆነ ያሉት ። በጎንደር መስመር ከሄደም እንዲሁ ። ከዚህ በዘለለ ከባህር ዳር ጥበበ ጊዮን አዴት መስመር ያሉ ይጠንቀቁ ከዚህ በዘለለ የትም መሄድና ስለማይችል ማለት ነዉ ሁላችንም መረጃውን ሸር በማድረግ እናጋራ ።”
إظهار الكل...
👍 8
📌የቤተ አምሐራ ክፍለ ጦር ምስርታን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ! በሀገራችን ኢትዮጵያ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ በአምሐራ ሕዝብ ላይ በተለያዩ ዘመናት መዋቅራዊ ድጋፍን በመጠቀም መከራና ስቃይ ሲፈፀምበት ቆይቷል።በተለይም የትህነግ ቡድን መንበረ ስልጣኑን ከተቆጣጠረበት ዘመን ጀመሮ መንግሥት መር የሆነ የዘር ማጥፋት ተግባር በተጠናከረ መልኩ ቀጥሎ በዋናነት ባለፉት ስድስት አመታት በዘረኝነት ጋንግሪን የተጠቃው የኦነግ ብልጽግና ስርአት ማንነትን መሰረት ባደረገ ሁኔታ የዘር ማጥፋት ተግባርን ከእለት ወደ እለት በማንአለብኝነት ጥቃቱን በመጨመር የአማራ ህዝብን ሙሉ በሙሉ ከምድረ ገፅ  አጠፋለሁ ብሎ ፓሊሲና ስትራቴጂካዊ ስልቶችን በመጠቀም አለኝ የሚለውን ዘመናዊ የጦር መሳሪያ በመጠቀም እየጨፈጨፈን ይገኛል። እንድህ አይነቱን ህዝብ ጨፍጨፊ እና ሀገር አፍራሽ ስርአት  የአማራ ሕዝብ ከተደቀነበት የህልውና አደጋ ራሱን ለማዳንና ዘሩን ለማስቀጠል ሲል በየቀጠናው ራሱን እያደራጀ ተፈጥሮአዊ ራስን የመከላከል ሂደትን ተከትሎ የአሸባሪውን ወንበር ጠባቂ ቅልብተኛ እና ህዝብ ጨፍጫፊ የሆነውን ሰራዊት የአማራ ፋኖ በየግናባሩ ድል በመቀናጀት በጠላት ሀይል ላይ ዳግም እንዳያንሰራራ እስከወዳኛው የመሸኘት ተግባርን መፈፀም ከጀመረ ከአንድ አመት በላይ አስቆጥሯል። በዚህ ተግባር ተሰማርተው ሕዝባችንን ከጠላት ወረራ እየመከቱና ጠላትን ተስፋ እያስቆረጡ ካሉ የፋኖ አደረጃጀቶች መካከል በወሎ ጠቅላይ ግዛት ከሚንቀሳቀሱት መካከል የቤተ አምሐራ ፋኖ አንዱ ነው። የቤተ አምሐራ ፋኖ አደረጃጀት ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በነበረው ጦርነት ከፍተኛ ጀብድን ሲፈፅም የነበረና በብርጌድ ደረጃ የነበረ ቢሆንም በቀጠናው የሚንቀሳቀሱ የፋኖ አርበኞች ፣ ወጣቶችና የህብረተሰብ ክፍል ወታደራዊና ፓለቲካዊ ሥልጠናዎችን በማሰልጠን በትጥቅና በሰው ኃይል ከጊዜ ወደ ጊዜ ያለውን እድገት ታሳቢ በማድረግ ወደ ክፍለጦር ማደጋችንን ስናበስር ከፍተኛ ኩራትና ደስታ ይሰማናል። በመሆኑም የሚከተሉት የስራ አስፈፃሚዎች አሉት። 1.አርበኛ ሰሎሞን አሊ____  ዋና አዛዥ 2. ፋኖ እንዳሻው ጌታሁን ____ ም/አዛዥ 3. ፋኖ ቢኒያም ማሞ ___ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ 4. ፋኖ መኩሪያው አጋዥ ____ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ 5. ፋኖ ምስጋናው ወርቁ ____ ፋይናንስ ኃላፊ 6. ፋኖ ደምስ አባተ ____ ኦርድናንስ ኃላፊ 7. ፋኖ እርገት አያሌው ____ ሎጅስቲክ ኃላፊ 8. ፋኖ አብርሃም ገረመው ___ የሰው ኃይል ኃላፊ 9. ፋኖ ፍስሀ ቀለሙ ___ አስተዳደር ኃላፊ በአጠቃላይ የቤተ አምሐራ ፋኖ ክፍለጦር አባላት ከላይ የተዘረዘሩትን የሥራ አስፈፃሚዎች  ስንመርጥ በአካባቢው ከሚገኙ የክፍለጦር አደረጃጀቶች ጋር በመቀናጀት የጠላት ሰራዊትን የማሸነፍ አቅማችን ከወትሮው በተለየ እንደሚጨምር በማመን ነው።ስለሆነም ክፍለጦራችን የአንባሰል ሰንሰለታማ ተራሮችን እንደመቀነት አጥሮ የግሸን ማርያም እና አካባቢውን ተቆጣጥሮ ይገኛል። እንድሁም በየአመቱ የሚገበረውን የግሸን ማርያም በአልን ሕዝበ ክርስቲያኑ በቦታው ተገኝቶ እናዳከብርና ለዚህም ምንም አይነት የደህንነት ስጋት የማይፈጠር መሆኑን ከወድሁ እየገለፅን የበአሉን የፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ  ክፍለጦሩ ለመላው ህዝባችን በአጭር ቀን ውስጥ መልእክት የምናስተላልፍ መሆኑን እናሳውቆታለን። ታሪካችን በተባበረ ክንዳችን እናድሳለን !! የቤተ አምሐራ ክፍለጦር መስከረም 10 ቀን 2017ዓ.ም ወሎ/ቤተ አምሐራ ፣ ዐማራ፣ ኢትዮጵያ https://t.me/Mulugetaanberber
إظهار الكل...
👍 2 1
ሰበር! አጣናው ብርጌድ ካራማራ ብርጌድና አርበኞች ክፍለጦር  በጥምረት ስምሪት በርካታ የጠላትን ሀይል ሙትና ቁስለኛ እያረጉት ነው። ቀጠናውን ለመቆጣጠር እያረጉት ባለው ተጋድሎ እስከአሁን ድረስ ከዙ 23 ጀምሮ ያሉ ጠላት ሚጠቀምባቸውን ከባድ መሳሪያወች እያቃጠሉ እየገሰገሱ ነው ።
إظهار الكل...
👍 5
ሁሉም ፋኖና የፋኖ አባል ሊያስኖረን አልቻለም መንግስት እርምጃ ይወሰድልን ዝርዝር እኛ እንስጥ እያሉ ያሉ ድልቦችን እናስተዋውቃችሁና ወደ እርምጃችን እንቀጥላለን። የምትግባቧቸው እረፉ በሏቸው። ሁሉንም ጨርሰናል ከዚህ በኋላ ከነ ዘመድ አዝማዱ የሰበሰበውን ሀብት ሳይበላው ይሰናበታል እያንዳንዱ።። ባህሩ ሙሉዓለምንም ለልጅቷ ቀሪውን 50ሺህ ብር ስጣት በሉልን።
إظهار الكل...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ይች ነገርስ? እየገባቻቸው ይሆን ዲያስኮራውን? ሰበር ዜና   👉በእስክንድር ነጋ ውስጥ ሲተዳደሩ የነበሩ ከፍተኛ የፅንፈኛው አመራሮች እጅ ሰጡ!! በደቡብ ወሎ በጃማ ወረዳ አካባቢው የሚቀሳቀሱት ወሎ ዕዝ የላኮመንዛ ክፍለ ጦር በማለት ራሳቸውን የሚጠሩ የጽንፈኛ ቡድኑ ከፍተኛ መሪዎች እጅ ሰጥተዋል። እጅ ከሰጡት ውስጥ ሶስት ከፍተኛ አመራሮች ይገኛሉ። 1.  ሻለቃ መሀመድ አወል- የክፍለ ጦሩ መሪ 2.  ሻለቃ ግርማ አሳልፍ 3. አስር አለቃ ላቀው አያሌው ጭምር ይገኙበታል። ከሌሎች ጋር በመሆን መንግስት የሰጠውን የሰላም አማራጭ በመቀበል እና በትጥቅ ትግል የአማራ ህዝብ ጥያቄ እንደማይፈታ በመረዳት፣ በቡድኑ ውስጥ ስርቆት፣ ዘረፋ፣ ህዝብን በማገት ገንዘብ መቀበልና ሌሎች የተበላሹ አሰራሮች በመኖሩ ለመንግስት መስከረም 9 ቀን 2017ዓም እጅ ሰጥተናል ብለዋል። ሌሎች የትግል ጓዶቻቸውም ይህንን እድል እንዲጠቀሙ ጥሪ አስተላልፈዋል
إظهار الكل...
አስቸኳይ!! 1. ከ 20 ደቂቃ በፊት ሶስት ድሮኖች ከደብረ ዘይት ተነስተው ወደ አማራ ክልል አምርተዋል። 2. ዛሬ ማለዳ ከ40 እስከ 50 የሚደርሱ የአገዛዙ ወታደር የያዙ አይሱሪ መኪናዎች ከባህር ዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ ወደ ጎንደር ቀጠና መሄዳቸውን ምንጮች ገልፀዋል:: ለፋኖዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ በአስቸኳይ ይድረስ!! ሞገሴ ሽፈራው
إظهار الكل...
👍 4
🔥#ደምበጫ_ጎጃም‼️ ዛሬ ንጋት 12:50 አካባቢ ነበልባሉ የደምበጫ ፋኖ (የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ ክ/ጦር  ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ) ጠላት ሰፍሮበት በነበረው ሙሉ አለም ችግኝ ቀጠና ዎድ መገንጠያ ላይ  የተጠና አስደማሚ ኦፕሬሽን ሰርተዎል💪 ጠላትን #በቦንብ_በረዶና #በጥይት_አረር ሲጠብሰው አርፍዷል💪 በዚህ ውጊያ በርካታ የጠላት ሙትና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን በመኪና አስቀሬንና ቁስለኛውን ሲያመላልስ ያረፈደ ሲሆን 2 የፋኖ አናብስቶች ጠላትን እረፍርፈው ለአማራነት በጀግንነት አርፈዎል‼️ ይህ ሰው በላ ሰራዊት #ጭራቅ መሆኑን የእነዚህን ጀግኖች አስከሬን #አስፓልት ላይ በመጎት አረጋግጧል። ይህ ብርጌድ በቀን ሁለቴ ኦፕሬሽን በመስራት ጠላትን እያስጨነቀ ይገኛል
إظهار الكل...
👍 2
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.