cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Student News Channel ®

ይህ የ ፈተና ውጤት መረጃዎችን የምታገኙበት 100,000 ተማሪዎች ያሉበት ትልቁ የተማሪዎች ቻናል ነው። Request to join ሚለውን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ መረጃዎችንም በፍጥነት ያግኙ። 👇👇 ለማስታወቂያ - @Ethiiostudents_bot

Show more
Advertising posts
109 755
Subscribers
-9424 hours
-8367 days
-1 79730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailable
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል። በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። ተማሪዎች ውጤታችሁን በተከታዩ ሊንክ አማካኝነት መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። 👇👇👇👇👇 https://result.ethernet.edu.et/ ✅ University News ✅ ✅ University News ✅
Show all...
👍 6 3🎉 1
Photo unavailable
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ500 በላይ ውጤት ላመጡ 200 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠ አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ500 በላይ ውጤት ላመጡ 200 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ መሆኑን ተከትሎ በራሱ የቅበላ ሥርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ መሆኑንም አስታውቋል፡፡ በቅርቡም ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥና ብቃትን፣ ብዝኀነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ገልጿል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያዝመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከመኝታና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ አስታውቋል፡፡ ይህም ዩኒቨርሲቲው ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለውን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ ነው የገለጸው፡ ✅ University News ✅ ✅ University News ✅
Show all...
👍 4 2
#KotebeUniversityofEducation ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ 2017 የትምህርት ዘመን በተለያዩ የስልጠና መስኮች ማለትም ➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በቀን ተመላላሽ ➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ) ➢ በድህረ ምረቃ ዲፕሎማ በማስተማር(PGDT) (ቅዳሜና እሁድ ብቻ) ➢ በሁለተኛ ዲግሪ በቀን እና በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ) ➢ በሶስተኛ ዲግሪ በቀን መርሀግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ⚡️በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከ 13/01/2017 ዓ.ም እስከ 27/01/2017 ዓ.ም.(ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡ 1. የመግቢያ መስፈርትና ሚያስፈልጉ ዶክመንቶች 👉 ለመጀመሪያ ዲግሪ ⚡️ባለፉት ሶስት አመታት ESSLCE 50%ና ከዚያ በላይ ያገኘ • የ ESSLCE ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ • ከ 2016 በፊት ማለፊያ ነጥብ ያገኙና ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ለቀን ተመላላሽ የሚያመለክቱ ከወጪ መጋራት እዳ ነፃ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ ⚡️ እውቅና ካለው ኮሌጅ ወይም ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ዲፕሎማ የተመረቀና የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና የሚያልፍ • ዲፕሎማውንና የዲፕሎማ ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • የ ESSLCE ትራነስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ ⚡️ዲግሪ ያለው በሌላ የትምህርት መስክ ዲግሪ ለመማር በማንኛውም መስክ ማመልከት ይችላል፡፡ 👉 ለ PGDT ➢ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ፣ ➢ በመምህርነት ሙያ እያገለገለ የሚገኝ፣ ➢ የመምህርነት συρ ስልጠና ያልወሰደ እና ዩኒቨርሲቲው የሚያወጣውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል፣ ➢ ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ Official Transcript ማስመጣት የሚችል፣ 👉 ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ ➢ መጀመሪያ ዲግሪ/የሁለተኛ ዲግሪ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ ፣ ➢ በስፖንሰር ለሚማሩ Letter of sponsorship ሙሉ አድራሻ ያለው ደብዳቤ ማስመጣት የሚችል፣ > NGAT ያለፈ፣ #KotebeUniversityofEducation ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ 2017 የትምህርት ዘመን በተለያዩ የስልጠና መስኮች ማለትም ➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በቀን ተመላላሽ ➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ) ➢ በድህረ ምረቃ ዲፕሎማ በማስተማር(PGDT) (ቅዳሜና እሁድ ብቻ) ➢ በሁለተኛ ዲግሪ በቀን እና በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ) ➢ በሶስተኛ ዲግሪ በቀን መርሀግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ⚡️በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከ 13/01/2017 ዓ.ም እስከ 27/01/2017 ዓ.ም.(ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡ 1. የመግቢያ መስፈርትና ሚያስፈልጉ ዶክመንቶች 👉 ለመጀመሪያ ዲግሪ ⚡️ባለፉት ሶስት አመታት ESSLCE 50%ና ከዚያ በላይ ያገኘ • የ ESSLCE ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ • ከ 2016 በፊት ማለፊያ ነጥብ ያገኙና ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ለቀን ተመላላሽ የሚያመለክቱ ከወጪ መጋራት እዳ ነፃ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ ⚡️ እውቅና ካለው ኮሌጅ ወይም ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ዲፕሎማ የተመረቀና የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና የሚያልፍ • ዲፕሎማውንና የዲፕሎማ ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • የ ESSLCE ትራነስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ • 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ ⚡️ዲግሪ ያለው በሌላ የትምህርት መስክ ዲግሪ ለመማር በማንኛውም መስክ ማመልከት ይችላል፡፡ 👉 ለ PGDT ➢ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ፣ ➢ በመምህርነት ሙያ እያገለገለ የሚገኝ፣ ➢ የመምህርነት συρ ስልጠና ያልወሰደ እና ዩኒቨርሲቲው የሚያወጣውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል፣ ➢ ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ Official Transcript ማስመጣት የሚችል፣ 👉 ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ ➢ መጀመሪያ ዲግሪ/የሁለተኛ ዲግሪ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ ፣ ➢ በስፖንሰር ለሚማሩ Letter of sponsorship ሙሉ አድራሻ ያለው ደብዳቤ ማስመጣት የሚችል፣ > NGAT ያለፈ፣ ✅ University News ✅ ✅ University News ✅
Show all...
👍 6
Photo unavailable
#AssosaUniversity አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ትምህርት ዘመን የመደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ መስከረም 27 እና 28/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። የዕረፍት ቀናት ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን መስከረም 25 እና 26/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል። (የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።) ✅ University News ✅ ✅ University News ✅
Show all...
Photo unavailable
#moonbix ✅|| ይህ የባይናንስ ፕሮጀክት ነው። ✅|| እንደ ሌሎች ኤርድሮፖች ብዙ ኮይኖች በአንዴ ለመሰብሰብ በጣም አስቸጋሪ ነው። ✅|| የተሻለ ዋጋ እንደሚኖረው ምንም ጥርጥር የለውም። ✅|| ብዙ ነጥብ ለመሰብሰብ ታስኮችን ስሩ እንዲሁም ጌም ተጫወቱ በየሰዓቱ 6 እድል ይሰጣል። ✅|| ቀድሞ የጀመረ 100% ተጠቃሚ ይሆናል። አሁኑኑ ብትጀምሩት ተጠቃሚ ትሆናላችሁ። ለመጀመር ➡️ https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startapp=ref_433177540&startApp=ref_433177540
Show all...
👍 4
100% የተረጋገጠ ከአለማችን ትልቁ በመጀመሪያ ደረጃ ላይ የሚገኘዉ የ crypto exchange app ብዙ ሰው ከመጀመሩ በፊት ቀድማችሁ ጀምሩ 🔸Binance ከሌሎቹ በተለየ ብዙ ገንዘብ የሚያስገኝ እድል ይዞ መቷልና ✔️በፍጥነት  ጀምሩት 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ነፃ ገንዘብ 🤑 Start here 👇👇 https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startapp=ref_433177540&startApp=ref_433177540
Show all...
👍 3🤔 3
Photo unavailable
#AddisAbabaUniversity በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም #በቀን_መደበኛ መርሐግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ እና በግል ከፍላችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ለመማር የምታመለክቱ ዝርዝር መስፈርቶችን በማሟላት በ https://portal.aau.edu.et ወይም www.aau.edu.et ላይ መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል። አመልካቾች የዩኒቨርሲቲውን የመግቢያ ፈተና (UAT) እና ዩኒቨርሲቲው ያወጣዉን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችኋል፡፡ ምዝገባ የሚያበቃው 👇 መስከረም 8/2017 ዓ.ም ✅ University News ✅ ✅ University News ✅
Show all...
👍 3
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
#ጥቆማ በመቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ምዝገባ ያድርጉ። ኢንስቲትዩቱ የሚሰጣቸው የቅድመ ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች፦ ► Computer Science and Engineering ► Electrical and Electronics Engineering ► Information Technology ► Biological and Chemical Engineering ► Material Science and Engineering ► Electronics and Communications Engineering የቅበላ መስፈርቶች ► የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያለፉ ► የኢንስቲትዩቱ የመግቢያ ፈተና የሚያልፉ ► የ2ኛ ደረጃ/ፕሪፓራቶሪ ትራንስክሪፕት ► በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ነጥባችሁ፦ - 415 ከ 700 (ለወንድ) - 400 ከ 700 (ለሴት) - 355 ከ 600 (ለወንድ) - 345 ከ 600 (ለሴት) የማመልከቻ አማራጮች - በኢሜይል 👉 [email protected] - በቴሌግራም/በዋትስአፕ 👇 +251-914749182 ሙሉ ስማችሁን፣ የ12ኛ ክፍል ውጤት፣ የ12ኛ ክፍል የፈተና ምዝገባ ቁጥር፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱበት ማዕከል፣ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ የግል ስልክ ቁጥር እና ትራንስክሪፕት ማያያዝና መግለፅ እንዳትዘነጉ። ምዝገባ የሚጠናቀቀው 👇 መስከረም 14/2017 ዓ.ም የመግቢያ ፈተና የሚሰጥባቸው ማዕከላት፦ - አክሱም ዩኒቨርሲቲ፣ አክሱም - ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ዓዲግራት - ራያ ዩኒቨርሲቲ፣ ማይጨው - አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ - መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፣ መቐለ ✅ University News ✅ ✅ University News ✅
Show all...
👍 3 1
Photo unavailable
#BoranaUniversity ቦረና ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደው መስከረም 25 እና 26/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። በ2016 ዓ.ም በቦረና ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ቦረና ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው መስከረም 23 እና 24/2017 ዓ.ም ሲሆን መስከረም 27/2017 ዓ.ም ትምህርት ይጀምራል ተብሏል፡፡ አዲስ የተመደባችሁ (ፍሬሽማን) ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ፡- ➧የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➧ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➧የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➧ስምንት (8) 3x4 ፎቶግራፍ፣ ➧አንሶላ፣ ብርድልብስ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ተጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡ ✅ University News ✅ ✅ University News ✅
Show all...
👍 5🤔 2
Photo unavailable
በመዲናዋ የ2017 የትምህርት ዘመን በመጪው ሰኞ ይጀመራል በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 የትምህርት ዘመን የፊታችን ሰኞ መስከረም 6 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚጀመር የከተማው ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የ2017 የትምህርት ዘመን በመጪው ሰኞ በሁሉም ት/ቤቶች የሚጀመር መሆኑንም የቢሮው መረጃ ያመላክታል፡፡ ✅ University News ✅ ✅ University News ✅
Show all...
👍 6 2🎉 2
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.