የሼህ ወሊ መሀመድ (አዋሬ) መስጂድ
እዚህ ቻናል ላይ በአላህ ፍቃድ ከአ.አ የመጀመሪያ ስለሆነው ነገር ግን ታሪኩ ስለተቀበረው ወሌ መሀመድ መስጂድ ስላለፈ ታሪኩ እና ወደፊት ማድረግ ስለሚገቡን ነገሮች እነወያያለን።እንመካከራን።
Show more266
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from እስላማዊ ትምህርት
እጅግ ውቡ መስጂድ በኳታር ★
ጀባ ልበላቹ
👉መስጂዱ በኳታር አል ረያን ከተማ የትምህርት ከተማ (education city) ውስጥ ይገኛል
👉ከውጭ ሲታይ ልክ ሳይንስ ፊክሽን ፊልም የምናያቸው የጠፈር መንኮራኩር ይመስላል
👉ይህ እጅግ ውብና ማራኪ የሆነው መስጂድ ዲዛይን የተደገው በማንገራ ይቫርስ በተባለ ዝነኛ አርክቴክት ሲሆን ግንባታው ሶስት አመት ፈጅቷል። የዘመናዊ የህንፃ ምህንድስና ጥበብ ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል።
👉መስጊዱ አራት ወደ መካ አቅጣጫ ሚናራት ያሉት ሲሆን ረጅሙ ሚናራ 60 ሜትር ቁመት አለው
👉መስጂዱ አራት ጅረቶችን የሚፈሱባቸውን አምስቱ የእስልምና መሰረቶች የሚወክሉ አምስት አምዶች አሉት ፡፡ አራቱ ጅረቶች በጀነት ያሉትን አራቱን ወንዞች ይወክላሉ - የወይን ፣ የወተት ፣ የማርና እና የውሃ ጅረቶች።
👉በመስጂዱ መሃል ያለው አዳራሽ በሪጊትሪትና በጂኦሜትሪክ ንድፍ የተጌጠ ነው ፡፡
👉መስጊዱ የጁሙዓ ኹጥባ በቀጥታ የሚተረጉም ቴክኖሎጂ ተገጥሞለታል።
👉መስጂዱ በአንድ ጊዜ 1800 ሰጋጆች ብቻ የማስተናገድ አቅም ሲኖረው የወንዶች እና ሴቶች መስገጃ ክፍሎች አሉት።
👉መስጊዱ ውስጣዊ ክፍል በቁርአን ጥቅሶች የተጌጠ ነው
👉የመስጊዱ ውስጣዊ ክፍል ጣራ ከሦስት ማዕዘኖች መብራቶች የተሽቆጠቆጠ ሲሆን ለሰጋጆች ከከዋክብት ስር እንደሚጸልዩ ያህል ስሜት ይሰጣቸዋል
👉የመስጊዱ ሚህራብ በወርቅ ቴክስቼሮች (ነጠብጣቦች) የተሽቆጠቆጠ ሲሆን እንዲህ የሚህ የቁርአን ጥቅስ አርፎበታል:-
"ስለዚህ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ (ወደ ካዕባ) አቅጣጫ አዙር፡፡ የትም ስፍራ ብትኾኑም (ስትሰግዱ) ፊቶቻችሁን ወደርሱ አቅጣጫ አዙሩ፡፡ "
https://t.me/Eslamawi_tmhrt
Repost from HUSSEN APP TUBE ኢስላማዊ አፖችን ማውረጃ
Photo unavailableShow in Telegram
እስቲ ልብ ብላችሁ እናቴን እዩልኝ
የአፋልጉኝ ጥሪ!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
አሰላሙአለይኩም ወረህመቱሏሂ ወበረካትሁ ውድና የተከበራችሁ በአለም ዳርቻ የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ በያላችሁበት አሏህ ሰላምና እዝነት አይለያችሁ ይህንን ፅሁፍ የምታዩ ሁሉ በተለያየ ሚድያ ሸር በማድረግ እናቴን ታፋልጉኝ ዘንድ በጌታዬ ስም እጠይቃችኋለሁ
እንድሁም ስለ እናት ፍቅር ስትሉ!!!!!!! እናቴ በተወለድኩ በ 2 አመቴ የተለየችኝ እስካሁን ትሙት ትኑር አላቅም ብቻ በህይወት ካለች በእናንተ ሰበብ ልትገኝልኝ ትችላለችና ስበብ ሁኑኝ እናቴ ተወልዳ ያደገችው ሰ/ ወ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ቀበሌ 08 አማየ ሚጫ ሲሆን ስሟ ኑሪት አባተ ይመር ትባላለች አባቷ አባተ ይመር እናቷ ስመኝ ገበያው ወንድሞቿ ይመር አባተ ካሳው አባተ እህቶቿ እናኑ አባተና አደነቅ አባተ ይባላሉ እኔ ልጇ ሀሊማ አባተ እባላለሁ በ83 አካባቢ ወደ አድስ አበባ ለስራ ሂዳ ለተወሰነ ጊዜ ቤተሰብ ጋር ትገናኝ ነበር ከዛም ቡሀላ ግን እስካሁን የት እንዳለች የሚያቅ የለም ምን አልባት እናቴ በህይወት ካለሽ ድምፅሽን አሰሚን!!!! አለሁ በይን!!!! ፈላጊ እኔ ልጅሽና መላ ቤተሰቦችሽ ስልክ ቁጥር 00251965153507
00251924499631
00966593482005
00966533824926
የአሏህ መልካም ፈቃዱ ከነሆነ በአሏህ ተስፋ አይቆረጥምና በነዚህ ቁጥሮች ልታሳውቁን ትችላላችሁ።
ምን አልባት እናት እና ልጅ ለመገናኘት ማን ሰበብ እንደሚሆን አይታወቅም #share "
Show all...
Repost from "ኡማ ቲቪ " Tv
#ማሻ_አላህ
ሳዑዳዊው ለአይነ ሰውሩ ወንድሙ መስጅድ ሲሄድ እንዳይቸገር ከቤቱ አንስቶ እስከ መስጅድ የለውን መንገድ በብረት ሰርቶለታል።
Repost from ሁስነል ኹሉቅ ((𝑯𝑼𝑺𝑵𝑬𝑳_𝑲𝑯𝑼𝑳𝑼𝑲))
00:07
Video unavailableShow in Telegram
🌸ደስ ይላል ማለዳ !!🌼
<==================>
የሰማዩን ፅዳት ቀና ብለህ ስታይ፡
ምድሩ ሲሆንብህ እንደ አድስ አማላይ፡
ድቅድቁ ጨለማ በቅፅበት ሲገፈፍ፡
ተራውን ጠብቆ ብርሀን ሲሰለፍ፡
በጧት በማለዳ ወፎቹ ሲንጫጩ፡
እርዚቅን ፍለጋ ሰወች ሲወራጩ፡
ማንም ሳይከፋ ማንንም ሳይነካ፡
ጨለማው ሲወገድ ማለዳው ሲፈካ፡
<========\\\========>
የተፈጥሮን ውበት የወፎቹን ዜማ፡
ግሩም ድምፃፈውን በርጋታ ስትሰማ፡
ከፊትም ከኋላ ሽው ሲል ንፋሱ፡
ከበረታቸው ውስጥ ከብቶች ሲላላሱ፡
ጊዜዋን ጠብቃ ፀሀይ ስትፈነዳ፡
ጨለማው ሲገፈፍ ደስ ይላል ማለዳ፡
<=========\\\========>
🖊𝒁.𝑨
➣➥https://t.me/husnel_khuluk
➣➥https://t.me/husnel_khuluk
➣➥https://t.me/husnel_khuluk
1.60 MB
Repost from "ኡማ ቲቪ " Tv
Photo unavailableShow in Telegram
አስደሳች ዜና ለቁርኣን አፍቃሪያን
ነጃህ የቁርኣን ማዕከል
ልምድ ባላቸው ኡስታዞች እና ሀፊዞች በመታገዝ በማንኛውም ሰዐት
ለሴቶች ለእናቶች
ለወንዶች ለልጆች
የተመላላሽ ቂርዓት መጀመራችንን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
ቁርኣን ከጀማሪ እስከ ሂፍዝ ድረስ
የአቂዳ፣ሀዲስ፣ፊቂሂ፣ኡሉሙ ሸሪዓ
የአረበኛ ቋንቋ፣ተርቢያ እና ሌሎችም ተካተዋል
በተጨማሪም የቤት ለቤት እና ኣላይን ቂርአት እና የትምህርት ጥናት አገልግሎት
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ
አጅራሻ ቁጥር 1 ቤተል አደባባይ ከተቅዋ መስጂድ ፊት ለፊት ንግድ ባንክ ያለበት ህንጻ ላይ 313 ቢሮ ቁጥር
ቁጥር 2 ቤተል አለውያ ሬስቶራንት አጠገብ ዙበይዳ ህንጻ 3ተኛ ፎቅ
ቁጥር 3 ፉሪ ወሊፈን ህንጻ 4ተኛ ፎቅ
ለበለጠ መረጃ 0982570007
0925697363
0911567900
Repost from "ኡማ ቲቪ " Tv
Photo unavailableShow in Telegram
ጃዕፈሩጦር የቁርአን ሂፍዝ ማዕከል
✅ምዝገባ ጀምረናል!!!
-ለወንዶች በአዳሪና በተመላላሽ
-ለሴቶች በተመላላሽ
-እንዲሁም በኦንላይን አማራጮች ምዝገባ ላይ ነን!!!
ፈጥነው ይመዝገቡ!!!
0927405576 / 0921214330 / 0901208804
አድራሻ፦ፉሪ ሀጅ ሪልስቴት እምነበረድ ፍብሪካ ጀርባ
በተጨማሪም የዩቲዩብ ቻናላችንን ይመልከቱ!!!👇
https://youtube.com/channel/UCYIThA_8GXsUQeIA9_wAtlg
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.