cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Natnael Mekonnen

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7 Facebook.com/natnaelmekonnen.et Instagram.com/natnaelmekonnen21

Show more
Advertising posts
172 229
Subscribers
-6224 hours
-2107 days
-86530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ፖለቲካ ከሌሎች ሳይንሶች ለየት የሚያደርገው ቀመር አለመኖሩና በሁኔታወች የሚገዛና የሚለዋወጥ ሳይንስ ስለሆነ ነው፤ ለዛም ነው አስተዋይ አርቆ አሳቢና መጭውን መተንበይ የሚችሉ ጥሩ ፖለቲካኞች የሚሆኑት፤ ጊዜውና ሁኔታወች በደንብ ያልተገነዘበ የፖለቲካ አካሄድ ዋጋ የሌለውና ከጥቅሙ ጉዳቱ የሚያመዝን ነው፤ የአማራ ትግል ማንም እየገባ የሚደንስበት ቡና ቤት በመሆኑ መቼ ምን መደረግ መቼ ምን አለማድረግ እንደሚገባ መለየት አልተቻለም፤ለምን ማንን እንደሚታገልና ማንን መደገፍና ምን አላማና ግብ አለን የሚለውም የተዘበራረቀ ነው፤ የተደበላለቀውንና የተሳሳተውን የመነሻና የመዳረሻን አካሄድ ለማስተካከል ችግሩን አምኖ ለመፍትሄው አማራው ካልሰራ በቀጣይ ትግሉ ከተራዘመ ወደ እርስ በእርስ ጦርነት መገባቱ አይቀርም፤ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ ሕዝቡ ፋኖን አንፈልግም መንግሥት ሕግ ያስከብርልን የሚልና የፋኖ ጠላት ሊሆን የሚችል ሁኔታ እየተፈጠረ እየመጣ መሆኑን ምልክቶቹን ማጤን ለትግሉ ጠቃሚ ይሆናል፤ ስለሆነም የተሳሳተ ከተጨባጭ ሁኔታ ይልቅ ስሜትና አጉል ምኞትን ጥገኛ ያደረገ አካሄድ መጨረሻው ሽንፈትና ውድቀት መሆኑን የሚገነዘቡ ነገርን በስክነት መመርመርና ሁኔታዎችን እያስተካከሉ ነገን ማየት የሚችሉ አርቆ አሳቢወች ወደፊት መጥተው አማራውን ከራሱ ልጆች ሰይፍና ከጠላት ሰይፍ ሊታደጉ ይገባል፤ መጨነቅ ያለብን ስላለፈው ሳይሆን ስለ ቀጣዩ ሁኔታ መሆን አለበት።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
እነ እማዋጉሽ የማይነግሯችሁ እውንታ! ከሰሞኑ በጎንደር አካባቢ በነበረው ግጭት የጽንፈኛው ቡድን ምነው በቀረብኝ እስኪል ተወቅጧል። መከላከያ ለታክቲክ ወደኋላ ሲል ድል የቀናው መስሎት የመጣው ጽንፈኛ የአንበሳ አፍ መግባቱን ያወቀው በኋላ ነው። በነበረው ውጊያ 1. ጎንደር ከተማ 36 ጽንፈኛ የተደመሰሰ ሲሆን 25 ቆስሏል። ከዚህ በላይ በከፍተኛ ሁኔታ ቁጥሩ እንደሚጨምር ይገመታል። 2. ትናንት ደባርቅ በነበረው ግጭት 31 ጽንፈኛ የተደመሰሰ ሲሆን፣ 52 ቆስሏል። ከተደመሰሱት ውስጥ 18ቱ ቀንደኛ የጠላት መሪዎች ናቸው። 3. ዛሬ አምባጊዮርጊስ ራዳር ላይ በነበረው ግጭት 14 ጠላት ተደምሷል። 4. ከትናንት በፊት ሳንኪሳ ላይ የቆሰለው የአካባቢው የጽንፈኛው አለቃ የደረጀ በላይ ልጅ ዋሲሁን ደረጀ በላይ በደረሰበት ጉዳት ዘግይቶ ሞቷል። መከላከያ የኢትዮጵያ መከታ
Show all...
01:41
Video unavailableShow in Telegram
#Ethiopia : የቱሪዝም ሳተላይት አካውንት (TSA) ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሃግብር:-
Show all...
IMG_5529.MP436.39 MB
03:06
Video unavailableShow in Telegram
መከላከያ በሮቹን ከፍቶ ሲያስገባቸው፦ ለምን በሩ ተከፈተ ብለዉ የማያስቡ ከፉከራ ዉጪ ቅንጣት የወታደራዊ ጥበብ የሌላቸው የጫካ ታጣቂዎች ናቸው ያሉት። ወታደሩ ወደኋላ የተሳበው መከላከያን በግንባር ሰለማይገጥሙት ወደፊት ለፊት እንዲመጡ የተጠቀመባቸዉ ወታደራዊ ጥበብ ነው። Finally፦ ድል አብሳሪዎቹ ወደ መርዶ ነጋሪነት ተቀይረዋል። ;)
Show all...
IMG_5523.MP416.30 MB
ከሀሰተኛ መረጃው ጀርባ….! የሶማሊ ማህበረሰብ ኃይማኖቱን አክባሪ፣ ለሀገር ሽማግሌ፤ ለጋራድ፣ ሱልጣን እና ኡጋዝ እሺ ብሎ መታዘዝን የሚያውቅ፣ከባህላዊ ጎሳ መሪ የሚሰጥ ትዕዛዝን በመቀበል በጋራ እና በአንድነት መኖር ትልቅ ዕሴቱ ነው፡፡ በመሬት ወሰን የተጋጨም ሆነ በድንገተኛ ጸብ የተጣላ ፣ በጎሳ የመሬት አከላለም ሆነ በግጦሽ መሬት ነፍስ የተጣፋ፣ በድንገተኛ ጸብም ይሁን ሆን ብሎ አደጋ ያደረሰ፣ እንዲሁም ለኒካህ (ጋብቻ) የሚሰጥ ጥሎሽን በተመለከተ በጎሳ መሪ፣ በሀገር ሽማግሌ የተወሰነን የሚያከብር ለቃላቸውም የሚገዛ ማህበረሰብ እንደሆነም ይታወቃል፡፡ በትላንትናው ዕለትም የሀገር ሽማግሌዎች፣ ገራዶች፣ ሱልጣኖች በጋራ ስብሰባ በማካሄድ በሶስት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የውይይታቸው ሶስት ዋና ነጥቦች፡- 1.የኒካህ (ጋብቻ) ጥሎሽ መቀነስን በተመለከተ፤ ልጆቻችን ለጥሎሽ የሚጠየቁት ዋጋ ከፍተኛ መሆን ወዳልተገባና አላህ ወደ ማይወደው የዝሙት ሊያመራ ስለሚችል ለኒካህ(ጋብቻ) የሚሰጥ ክፍያን መወሰን፤ 2.የሰው ህይወት በድንገተኛ ሁኔታ ( በመኪና አደጋና በመሳሰሉት) ያጠፋ ሰው ለቀብር ተብሎ የሚጠየቀው ክፍያን በተመለከተ ገደብ ማስቀመጥ፤ 3.በጎሳዎች መካካል በሚፈጠሩ ግጭቶች የሚከሰቱ ጉዳቶች የካሳ አከፋፋል ምን መሆን አለበት በሚሉ ነጥቦች ላይ በመምከር ውሳኔዎችን አሳልፈዋል፡፡ ነገር ግን ይህን እውነታ ሽምጥጥ አድርጎ በመካድ ጦርነት፣ እልቂት፣ ድርቅና ችግር መርዶ እንጂ የሰላም ዜና የሚያሳምማቸው አንዳንድ ትላንትን ናፋቂ የሆኑ የማህበራዊ ሚዲያዎች “በሶማሊ ክልል አንድ ዞን በሼሪአ እንዲተዳደር ተደረገ” በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ሀሰተኛ መረጃ ሲያሰራጩ ለመመልከት ተችሏል፡፡ ከለውጡ በኋላ ባሉ ዓመታት እስካሁን ድረስ በክልሉ ላይ ሆን ተብሎ የህዝቡን አንድነትና እድገቱን ለማሰናከል ያልተፈነቀለ ድንጋይ፣ ያልተሞከረ ሴራ፣ ያልታቀደ ተንኮል ባይኖርም ዛሬም በከፍታ እንደምትታይና ለአካባቢ ሁሉ ብርሃን እንደምትሰጥ ኮከብ ይበልጥ ማንጸባረቅና ማብራቱን የቀጠለው የሶማሌ ህዝብ ይህንንም እንደሌሎቹ ታዝቧል፡፡ በዛሬው ዕለትም “ሼሪዓ መንግስት ተመሰረተ” በሚል በማህበራዊ ሚዲያ እየተሰራጨ ያለው መረጃ ሀሰተኛና በሬ ወለደ ብቻ ሳይሆን ኢስላም ጠል አላማ ያነገበ ለዘመናት በሶማሊ ማህበረሰብ ላይ ሲሰራጭ የነበረው ትርክት አንድ ማሳያ ብቻ ሳይሆን ከሀሰተኛ መረጃው ጀርባ ያለውን ግብም ያመላከተ ነው፡፡ ትላንት የሶማሊ ህዝብ ሲገድልና ሲጨፈጭፍ ከነበረ ሃይል ጎን ተሰልፈው የነበሩ እነኚህ አካላት በህዝቡ ሞትና እልቂት ከማዘን ይልቅ ለፍርፋሪ ብለው ህዝቡን ‘አሸባሪና ተገንጣይ’ ሲሉ ስም እንደሰጡት ሁሉ ዛሬ ባይሳካላቸውም በተደጋጋሚ ከሚነዙት ሽብር በተጨማሪ ‘ሸሪዓ ተመሰረተ’ የሚል ካባ ለብሰው መምጣታቸው ዓላማቸውን ይበልጥ ግልፅ ያደረገ ነው፡፡ የሶማሊ ክልል ህዝብን ከሌላው ክልል ህዝብ ጋር የመነጠል ግብን በመያዝ በተከታታይ የሀሰት መረጃዎችን ከሚያሰራጩ ጭር ሲል አልወድም የሆኑ የማህበራዊ ሚዲያዎች መካከል ይህ ዓይነቱን አጀንዳ ተቀብለው የሶማሌ ክልል ማህበረሰብ ትልቅ እሴት የሆነውን የሀገር ሽማግሌና የጎሳ መሪዎችን በመንካትና ያልተባለ በማራገብ መርዛቸውን ሲረጩ ተስተውሏል፡፡ በዚህ አጋጣሚ የሀገር ሽማግሌዎቹና የጎሳ መሪዎቹ የውይይት ዓለማ ህዝብን በሚጠቅሙ ከላይ በተነሱ ባህላዊ የእርቅ መፍቻ መንገዶች ላይ ያተኮሩ ሲሆን ይህን በካደ መልኩ ያልተባለ ተባለ በሚል በሀሰት የሚነዛው ፍጹም ሀሰት ብቻም ሳይሆን ይህ አይነቱ ሴራ ያገኘውንና ያተረፈውን ጠንቅቆ የሚያውቀው የሶማሊ ህዝብን፣የሚከበሩ የጎሳ መሪዎቹንም ሆነ የሀገር ሽማግሌዎቹን የማይወከል መሆኑን እንገልፃለን፡፡ የሶማሊ ክልል መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) በአደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ጳጉሜን 4 ቀን 2012 ዓ.ም የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሹመው ሲያገለግሉ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በፖለቲካ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ከቆዩ አንጋፋ ሰዎች መካከል አንዱ መሆናቸው የሚነገርላቸው በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር)÷ የተፎካካሪ ፓርቲው የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀ-መንበር ሆነው ማገልገላቸው ይታወቃል፡፡ የተለያዩ ፓርቲዎችን በአባልነት የያዘውን የመድረክ ፓርቲንም በሊቀ-መንበርነት የመሩ ሲሆን÷ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም በመምህርነት እንዲሁም በትምህርት ሚኒስትር ዴዔታነት ማገልገላቸው የሚታወስ ነው፡፡
Show all...
የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች መጋዣ ሁኖ የሚያገለግለዉ ጽንፈኛ ቡድን መጨረሻዉ የደረሰ ይመስላል፤ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሰው ፅንፈኛ፣ ዘራፊና የውጭ ታሪካዊ ጠላቶቻችን መጋዣ በመሆን የሚያገለግለዉ ቅጥረኛ ቡድን እስከዛሬ ድረስ ወደ ሠላማዊ መንገድ ይመለሳል ተብሎ በሠላም ጥሪና በሽምግልናም ሆነ በድርድር ጥረት ቢደረግም ውስጣዊና ውጫዊ ጠላቶቻችንን በመተማመን ወደ ሠላም መንገድ መምጣት አልቻለም። የሠላም በሮችን ዘግቶ ህዝባችን እያሰቃየ ህሙማን ወደ ሆስፒታል እንዳይሄዱ፣ ነጋዴው ተንቀሳቅሶና ነግዶ እንዳያተርፍ በማድረግ ነዋሪዎች በኑሮ ውድነት እንዲሰቃዩ፣ ተማሪዎች ትምህርት ቤት እንዳይገቡ፣ ማዳበሪያ ለአርሶአደር እንዳይደርስ በማድረግ የአማራ ህዝብ ላይ ጥቁር መጋረጃ ከልሎበት አንድ አመት አሳልፏል። በዚህ እኩይ ተግባር የተሰቃየዉ ህዝብም የመንግስትን እርምጃ እየተጠባበቀ እና እየጠየቀ ይገኛል። መንግስትም ለሰላም ካለዉ ቁርጨኝነት የመነጨ ከዛሬ ነገ በሠላማዊ መንገድ ይፈታል ብሎ በአነስተኛ ቁጥር ባለው የሠራዊት ኃይል በማጥቃት በሙሉ አቅሙ ወደ ኦፕሬሽን ሳይገባ ቆይቷል። ፅንፈኛ፣ ዘራፊውና የታሪካዊ ጠላታችን ተላላኪው ቡድን ግን በባንዳነቱ ቀጥሎ ክልሉን እየጎዳ በመሆኑ የማያዳግም እርምጃ በጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ሊወሰድበት እንደሆነ መረጃዎች ደርሰውናል። አንበሳው የመከላከያ ሠራዊታችን በተለመደው ባንዳንና ተላላኪን የመጥረግ ልምዱ እርምጃ ሲወስድ ተባባሪ የሚሆኑ፣ መረጃ የሚያሾልኩ፣ ግብአትና ቁሳቁስ የሚሠጡ ወዘተ. ኃይሎች ከፅንፈኛውና ዘራፊ ቡድኑ ተለይተው እንደማይታዩና እርምጃ እንደሚወሰድባቸው መረጃው ደርሶናል። መጠንቀቅ ይበጃል ለባንዳና ተላላኪ መወገን እርምጃው ከባድ ነው።
Show all...
03:08
Video unavailableShow in Telegram
“ከጦርነቱ በኃላ የህወሓት ደጋፊነቴን ትቻለሁ “ አሉላ ሰለሞን “ጦርነት ባህላዊ ጨዋታችን ነው” አሉላ ሰለሞን ከጦርነቱ በፊት እርግጥ ነው በትግራይ ጆኖሳይድ አለመጸሙን እኛ ከተናገርነው በላይ የህወሓቱ ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል ከማራማዊት ጋር ባደረገው ቆይታ ግልጽ አድርጎልናል:: እንደው በትግራይ ጆኖሳይድ ተፈጽሟል እንኳን ቢባል ፈጻሚውና ሃላፊነቱን የሚወስደው እንደነ አሉላ ሰለሞን የመሰሉ በሎም እያሉ ውጪ ተቀምጠው ወጣቱን ያስፈጁት ስለመሆናቸው መናገር ተመራማሪና ፖለቲካ አዋቂ መሆን አያስፈልግም::
Show all...
IMG_5363.MP416.10 MB
01:03
Video unavailableShow in Telegram
በትግራይ #ሽሬ የነበረው ስብሰባ ተቋረጠ‼️ ለዛሬ ቀጠሮ ተይዞ የነበረው የሽሬ  መድረክ  ተበተነ‼️ ጄኔራል ፃድቃን ወደ አዳራሹ ከገቡ በኋላ የአዳራሹ ድባብ ጥሩ መስሎ ያልታያቸቸው ጀጀራል ፃድቃን አዳራሹን ለቀው የወጡት ከሌሎቹ ግዚያዊ አስተዳደሮች ቀደም ብሎ እንደሆነ ተነግሯል። ከአቶ ጌታቸው ረዳ ጋር  አዳራሹ ውስጥ የቆዩት ሹማምንት ስብሰባውን መቀጠል እንደማይችሉ ተረድተው ለሌላ ቀን ቀጠሮ በመያዝ አዳራሹን ለቀው እንዲወጡ የተገደዱት ከተሰብሳቢዎቹ መካከል አንዲት ሴትዎ ወንበር አንስታ እነሱ ወደ ተቀመጡበት አቅጣጫ ለመወርወር ስትገለገል ታይታለች::
Show all...
IMG_5350.MP422.69 MB
Photo unavailableShow in Telegram
በ5 ሺህ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት በቤልጂየም ብራሰልስ በተካሄደው የ2024 ዳያመንድ ሊግ 5 ሺህ የወንዶች ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት ያለውን ደረጃ በመያዝ ተከታትለው ገብተዋል። በውድድሩ አትሌት በሪሁ አረጋዊ 12:43.66 በሆነ ሰዓት በመግባት በውድድሩ ቀዳሚ ሆኖ አጠናቋል። አትሌት በሪሁ አረጋዊን በመከተል ሀጎስ ገብረህይወት 12:44.25 በሆነ ሰዓት ሁለተኛ እንዲሁም ጥላሁን በቀለ 12:45.63 በሆነ ሰዓት በመግባት ሶስተኛ ደረጃ ይዘው በመግባት ውድድሩ ላይ ደምቀው ታይተዋል።
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.