ሕግ አገልግሎት - Legal Services
ሳሙኤል ግርማ Lawyer የሕግ አማካሪና ጠበቃ ☎️ +251-911-190-299 🌐 https://samuelgirma.com @SAMUELGIRMA @tebeka @ethiopian_law አድራሻችን 👇 https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8 #ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer
Show more126 425
Subscribers
-2624 hours
+447 days
+1 70030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የፍትሐብሄር ሕግ መፅሀፍ ❗
📚 በአማርኛ እና በአንግሊዘኛ
የፍትሐ-ብሄር ሕግ የግል ሕግ (Private Laws) አካል ሲሆን ከገንዘብ እና ገንዘብ ነክ ጉዳዮች ጋር ተያያዥነት ያለው የሕግ ማዕቀፍ ነው:: ፍትሐ-ብሄር ሕግ የሚያካትታቸው ሕጎች በዋናነት ፤ የቤተሰብ ህግ፣ የውርስ ህግ፣ የውል ህግ፣ የንብረት ህግ፣ እና ከውል ውጪ ሀላፊነት ህግ ናቸው፡፡
ማውጫ 👇
የውርስ ሕግ የንብረት ሕግ
ከገፅ 174 - 238 ከገፅ 238 - 360
የውል ሕግ ከውል ውጪ ኃላፊነት
ከገፅ 360 - 425 ከገፅ 425 - 457
ስለ ውክልና
ከገፅ 457 - 478
ይቀላቀሉን 👉 Click
👉 t.me/tebekasamuel
👉 t.me/tebekasamuel
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma
Civil code #civilcode
@SAMUELGIRMA
Civill Proceduer Code (amharic).pdf13.57 MB
Civil Procedure Code (English).pdf8.47 MB
Civil Code (English).pdf20.55 MB
Civil Code (Amharic).pdf14.77 MB
👍 61❤ 8🤯 2
212110.pdf9.82 KB
የሰ.መ.ቁ 239711 የሰ.መ.ቁ 23141.pdf7.23 KB
191393.pdf9.62 KB
235829.pdf8.91 KB
237423.pdf1.26 MB
👍 58❤ 14🤯 1
በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 26 ስር እንደተደነገገው አምስት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት የተሰጠን ትርጉም በተለያዩ ምክንያቶች ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከሰባት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት እንዲታይ እንደሚደረግ እና በዚህ መልኩ የሚሰጠው የህግ ትርጉም ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በማናቸውም ደረጃ ለሚገኝ የፌደራል ወይም የክልል ፍርድ ቤት አስገዳጅ እንደሚሆን ተመልክቷል፡፡
በዚህ መሰረት ባሳለፍነው በጀት አመት ከሰባት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት ውሳኔ የተሰጠባቸውን ጉዳዮች አጭር መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
👍 24❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
ከውል ውጭ ኃላፊነት በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ አንቀጽ 2027 ላይ እንደተመለከተው ከሦስት ምንጮች ሊመጣ ይችላል፡፡
👍 53❤ 16🔥 5
Proc_No_872_2007_የቅጅና_ተዛማጅ_መብቶች_ጥበቃ_አዋጅን_ለማሻሻል_የወጣ_አዋጅ.pdf7.72 MB
👍 37❤ 11
proc-no-410-2004-copyright-and-neighboring-rights-protection.pdf1.84 MB
👍 33❤ 6😱 1
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.