እውቀት ብርሃን
ኪታቦችን በpdf እንድሁም የፅሁፍ፣ የአውዶ ፣የቪድዩ ደርሶችን ያገኙበታል። የግሩፑ መሪ(አዲሚን)ለማግኘት በሊንኩ ገብተው ያነጋግሩ https://t.me/mameyh
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
532
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
♥ሐይቅ ከተማ♥
የዛሬው ስብሰባ ለየት ያለ ነበር መሻይኾቻችንን እድሜ አሏህ ይስጥልን
ሰማይ በከዋክብት በ መላኢካ የደመቀች ስትሆን መሬትም በ ኡለሞች አሸብርቃለች
ይህን ያለወቀ ውሀብይ ከ ትምርት መቶ ሸህነት መርቁኝ ብሎ ጉድ አፈላ ህዝበ ሙስሊሙም ልጅ ያቦካው ለራት አይበቃም የሚል ምላሽ ነበር የሰጡት
ነገሩ በነዚህ ለእይታ የሚያበሩ ከላያቸው ላይ ኑር በፈሰሰባቸው ኡለሞች ጎን የነበረ ፈገግታቸው ተዋዱዐቸው ብቻ ምን ልበላችሁ ምንም ለመግለፅ አይመችም ከነዚህ ኡለሞቻችን ጋ የተኗኗረ ህዝበ ሙስሊም እንዴት በ ተማሪ ይመራል
አሏሁ አክበር
አሏሁ አክበር
#Share #share
ነገ ኮምቦልቻ በታላቁ ኻሊድ መስጂድ ከጧቱ 3፡00 ጀምሮ በዑለማእ ም/ቤት የተዘጋጀ ታላቅ ዳዕዋ ስላለ ሁላችንሁም ተጋብዛችኋል!
አይቀርም!
Photo unavailableShow in Telegram
በአሁኑ ሰአት ሰዎች አህባሾች ብለው የሚጠሯቸውን የአስተምሮት መርሀቸውን ስንመለከተው ለበርካታ ክፍለ ዘመናት ሐበሻ/ኢትዮ ላይ ነግሶ የቆየውና አስተምሮታው ቅርስ ያለው የአሽዓሪያ አስተምህሮት ሆኖ እናገኘዋለን።
የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን ቀኖናዊ/እምነታዊ እና መዝሐባዊ/ መርሀዊ ትርክት እና አህባሾች የሚመሩበት ቀኖናዊ/እምነታዊ እና መዝሃባዊ/መርሃዊ ስርዓት ስንመለከት አህባሽ የሚሏቸው የአሸዓርያዊና ታሪካዊው የሻፊዒያዊ አስተምህሮት እንጅ የተለዬ ቀኖናም ሆነ መዝሃብ/መርህ ያለው ሀይማኖታዊ ቡድን አድርገን የምንመስልበት ግልፅ የሆነ መረጃ የለም።
Photo unavailableShow in Telegram
♦Eid mubarek♦
የኛ የሃይቆች ኩራት እንቁ♥ ኡስታዝ አህመድ ኑር♥ እንኳን አደረሳችሁ።
#ተወዳዳሪ ሙሀመድ ሁሰይን ከሀይቅ
Code #026
ፎቶና መልእክት መላኪያ_መስመር
👉@ahbabu_yenebi
ወደ ግሩፑ ተቀላቅሎ ለመሳተፍ ጆይን ይበሉ
https://t.me/zumer_eslamic_media
Photo unavailableShow in Telegram
ጨረቃ በአሁን ሰዓት የአዲሱ ወር (ሸዋል) ሆና 0.3% Waxing ላይ ነች:: ዋክሲንግ ማለት ከአዲስ ጨረቃ በሗላ እስከ ግማሽ ጨረቃ ወይም የመጀመሪያው ሩብ ድረስ ማለት ነው::
በአዲስ አበባ አድማስ ላይ 21 ደቂቃ ትቆያለች:: ሆኖም ግን ይህንን የሚከታተሉ ዑለሞች ሲነግሩን ብቻ ፆማችንን እንፈታለን:: ካላዘዙን ነገም እንፆማለን::
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
የተከበራችሁ የኮ/ቻ ሪጆፖሊታን ከተማ አስተዳደር ሙስሊም ምእመናን በሙሉ ዛሬ ከከተማችን ከንቲባ እና ከፖሊስ መምሪያ ሃላፊ ጋራ መጪውን ዒድ በማስመልከት ገንቢ ውይይት ያደረግን ሲሆን ከአሁን በፊት በነበረበት የዒድ አከባበር አይነት ማለትም በኻሊድ መስጅድ ኢማም በሸይኽ ሰዒድ አሰጋጅነት እና በሸይኽ ኸድር ሑሰይን አማካኝነት ደግሞ ዳእዋ እንዲሰጥ እንዲሁም ፕሮግራሙን በማስተባበር በኩል እንደተለመደው ኻሊድ መስጅድ ቦርድ እንዲወጣ የሚል አቋም ላይ ተደርሷል።
Photo unavailableShow in Telegram
የባህርዳር ከተማ 1444ኛው አመት ሒጅራ የኢደል አል-አልፈጥር በዓል በአል አከባበር የተዘጋጀ ፕሮግራም!
#ከዚህ ባለፈ የክልል መጅሊስ ነኝ_ የፌደራል መጅሊስ ተወካይ ነኝ ንግግር አደርጋለሁ ተቀባይነት የለውም!!
ዒደልፊጥር 2015 (1444ሂ)
ጁምዓ ሚያዚያ 13/2015 ይሆናል:: ኢንሻአላህ::
======= ========
ጨረቃ ሀሙስ ማታ ከመግሪብ በሗላ አዲስ አበባ ሰማይ 20 ደቂቃ ቆይታ 18:55 ላይ ትጠልቃለች:: 20 ደቂቃ ለመታየት ቢበቃም ብዙ ጊዜ የስዑዲ ዐረቢያን ስለምንከተልና የጊዜ ዞናችን ተቀራራቢ በመሆኑ በዕለቱ ስዑዲ ላይ በስዑዲ አቆጣጠር ከመግሪብ በሗላ ከ40 ደቂቃ በላይ ስለምትቆይ በደንብ ትታያለች:: በመሆኑም ዒደልፊጥር ጁምዓ አፕሪል 21/2023 ወይም ሚያዝያ 13/2015 ይሆናል::
ጨረቃን አይተን መፆምና መፍታት ስለታዘዝን እንጠብቃለን:: ኢንሻአላህ::
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.