cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹

እንኳን ወደ ቻናሉ በሠላም መጡ🙏 ጠበቃ ሳሙኤል ግርማ ☎️ +251-911-190-299 🌐 https://samuelgirma.com @tebekasamuel @SAMUELGIRMA @tebeka አድራሻችን 👇 https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8 #ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer #ውል #ውክልና

Show more
Advertising posts
36 229
Subscribers
-2724 hours
+247 days
+48930 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ 🇪🇹 @SAMUEL_GIRMA
Show all...
የዳኝነት ገንዘብ አከፋፈል 177-1945.pdf6.47 KB
New Criminal Code (Amharic).pdf9.70 MB
FDRE Criminal Code (English).pdf18.23 MB
Criminal Procedure Code (English).pdf2.97 MB
የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርአት ህግ.pdf4.39 MB
Show all...
212110.pdf9.82 KB
የሰ.መ.ቁ 239711 የሰ.መ.ቁ 23141.pdf7.23 KB
191393.pdf9.62 KB
235829.pdf8.91 KB
237423.pdf1.26 MB
👍 20 2🔥 1
አንድን መጽሀፍ ከተፃፈበት ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ የተረጎመ ሰው ለትርጉም ስራው የአእምሯዊ መብት ጥበቃ ያገኛል ይሆን❓🤔🤔 አንድ መጽሀፍ ከተፃፈበት ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ ሲተረጎም፤ የትርጉም ስራው የተርጓሚው የአእምሮው ጭማቂ ውጤት የታከለበት በመሆኑ በአእምሯዊ መብት ጥበቃ አዋጅ ቁ.410/1996 አንቀጽ 6/1/ እንደተደነገገው ወጥ(ኦርጅናል) የሆነና ግዙፍነትም ያገኘ ስራ ነው፡፡ በመሆኑም አንድን መፅሐፍ ከተፃፈበት ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ የተረጎመ ሰው እንደ ድርሰት አመንጪ ተቆጥሮ የሞራልና የቁሣዊ ጉዳት ይወሰንለታል:: ሰ/መ/ቁ 44520 ቅጽ #10 ፤ አዋጅ ቁ.41ዐ/96 አንቀፅ 2(2): 6(1) አርቲስቲክ ማተሚያድርጅት VS ዶ/ር ጌታሁን ሽብሩ
Show all...
👍 20 4
👍 24 1
በሰራተኛ ጥፋት አሰሪ ተጠያቂ የሚሆንበት የሕግ አግባብ❓ አንድ ሠራተኛ ሥራውን በሚሰራበት ጊዜ አላፊነትን የሚያስከትል ጥፋት የሠራ እንደሆነ በፍትሐ ብሄር በኃላፊነት የሚጠየቀው #አሠሪው ነው ሲል የፍ/ብ/ሕ/ቁ 2130 ይደነግጋል፡፡ @tebekasamuel
Show all...
በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምሕርት ቤቶች በጨዋታ ላይ የተመሠረተ የማስተማር ስነ-ዘዴን ተግባራዊ ለማድረግ የወጣ መመሪያ ቁጥር 162/2016 #Ethiopia 🇪🇹 ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ 🌐 https://SamuelGirma.com 📱 https://fb.me/tebekasamuel 📱 https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ጠበቃ #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #law               አዲስ አበባ ኢትዮጵያ 🇪🇹
Show all...
መመሪያ ቁጥር 162-2016.pdf1.76 MB
👍 31 6
ህጋዊ የቤት ሽያጭ ዉል.pdf2.53 KB
👍 26 2
Show all...
የታክስ_ቅሬታ_ጽቤትን_አሰራር_ለመወሰን_የወጣ_መመሪያ_171_2013.pdf3.30 MB
የታክስ_ውሳኔ_ቅሬታ_አጣሪ_ጽቤት_አሰራርን_ለመወሰን_የወጣ_ማሻሻያ_መመሪያ_183_2016.pdf2.26 MB
👍 41 8
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.