የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹
እንኳን ወደ ቻናሉ በሠላም መጡ🙏 ጠበቃ ሳሙኤል ግርማ ☎️ +251-911-190-299 🌐 https://samuelgirma.com @tebekasamuel @SAMUELGIRMA @tebeka አድራሻችን 👇 https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8 #ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer #ውል #ውክልና
Show more36 229
Subscribers
-2724 hours
+247 days
+48930 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ 🇪🇹
@SAMUEL_GIRMA
የዳኝነት ገንዘብ አከፋፈል 177-1945.pdf6.47 KB
New Criminal Code (Amharic).pdf9.70 MB
FDRE Criminal Code (English).pdf18.23 MB
Criminal Procedure Code (English).pdf2.97 MB
የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርአት ህግ.pdf4.39 MB
🆎🆎🆎🆎
በሰባት ዳኞች የተሰጡ የሰበር ውሳኔዎች
በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 26 ስር እንደተደነገገው አምስት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት የተሰጠን ትርጉም በተለያዩ ምክንያቶች ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከሰባት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት እንዲታይ እንደሚደረግ እና በዚህ መልኩ የሚሰጠው የህግ ትርጉም ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በማናቸውም ደረጃ ለሚገኝ የፌደራል ወይም የክልል ፍርድ ቤት አስገዳጅ እንደሚሆን ተመልክቷል፡፡
በዚህ መሰረት ባሳለፍነው በጀት አመት ከሰባት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት ውሳኔ የተሰጠባቸውን 5 የሰበር ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
#Ethiopia 🇪🇹
Samuel Girma Lawyer ✅
📞 0911-190-299
👉 t.me/Ethiopian_law
👉 t.me/Ethiopian_law
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ጠበቃ #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #law
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
መስከረም ፰
212110.pdf9.82 KB
የሰ.መ.ቁ 239711 የሰ.መ.ቁ 23141.pdf7.23 KB
191393.pdf9.62 KB
235829.pdf8.91 KB
237423.pdf1.26 MB
👍 20❤ 2🔥 1
አንድን መጽሀፍ ከተፃፈበት ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ የተረጎመ ሰው ለትርጉም ስራው የአእምሯዊ መብት ጥበቃ ያገኛል ይሆን❓🤔🤔
አንድ መጽሀፍ ከተፃፈበት ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ ሲተረጎም፤ የትርጉም ስራው የተርጓሚው የአእምሮው ጭማቂ ውጤት የታከለበት በመሆኑ በአእምሯዊ መብት ጥበቃ አዋጅ ቁ.410/1996 አንቀጽ 6/1/ እንደተደነገገው ወጥ(ኦርጅናል) የሆነና ግዙፍነትም ያገኘ ስራ ነው፡፡
በመሆኑም አንድን መፅሐፍ ከተፃፈበት ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ የተረጎመ ሰው እንደ ድርሰት አመንጪ ተቆጥሮ የሞራልና የቁሣዊ ጉዳት ይወሰንለታል::
ሰ/መ/ቁ 44520 ቅጽ #10 ፤ አዋጅ ቁ.41ዐ/96 አንቀፅ 2(2): 6(1)
አርቲስቲክ ማተሚያድርጅት VS ዶ/ር ጌታሁን ሽብሩ
👍 20❤ 4
በሰራተኛ ጥፋት አሰሪ ተጠያቂ የሚሆንበት የሕግ አግባብ❓
አንድ ሠራተኛ ሥራውን በሚሰራበት ጊዜ አላፊነትን የሚያስከትል ጥፋት የሠራ እንደሆነ በፍትሐ ብሄር በኃላፊነት የሚጠየቀው #አሠሪው ነው ሲል የፍ/ብ/ሕ/ቁ 2130 ይደነግጋል፡፡
@tebekasamuel
በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምሕርት ቤቶች በጨዋታ ላይ የተመሠረተ የማስተማር ስነ-ዘዴን ተግባራዊ ለማድረግ የወጣ መመሪያ ቁጥር 162/2016
#Ethiopia 🇪🇹
ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
🌐 https://SamuelGirma.com
📱 https://fb.me/tebekasamuel
📱 https://t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ጠበቃ #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #law
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ 🇪🇹
መመሪያ ቁጥር 162-2016.pdf1.76 MB
👍 31❤ 6
የታክስ_ቅሬታ_ጽቤትን_አሰራር_ለመወሰን_የወጣ_መመሪያ_171_2013.pdf3.30 MB
የታክስ_ውሳኔ_ቅሬታ_አጣሪ_ጽቤት_አሰራርን_ለመወሰን_የወጣ_ማሻሻያ_መመሪያ_183_2016.pdf2.26 MB
👍 41❤ 8
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.