Ahmedin Jebel - አሕመዲን ጀበል
58 910
Subscribers
-1524 hours
-1327 days
-43430 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
IYAAFANNOO! የአፋልጉን ጥሪ
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
Daa'imtii photo isii asii gadiitti argitan kaleessaa Gara sa'aa 8 ttii suuqaa waa bituuf baatee, (ALAM BANK,UNISA)Gara manaa hin deebinee!Namoonni argitan nu iyya'aa, Du'aa nu godha!Galatoomaa
የአፋልጉን ጥሪ
🔺🔺🔺🔺🔺
ከታች ፎቶዋን የምትመለከቱት ልጅ/ህፃን ትላንት ከ ሰዐት 8 ገደማ ከሱቅ ዕቃ ለመግዛት ወጥታ አልተመለሰችም [ቦታ ዐለም ባንክ ፣ዪኒሳ]ዕባካችሁ ዐፋልጉን
Lakk. Bilbilaa/ስልክ 0911314278
0911380154
0911060567
👍 117❤ 28
Photo unavailableShow in Telegram
አፋልጉን Iyyaafannoo
💥💥💥💥💥💥💥
ይህ በምስሉ ላይ የምታዩት አባታችን መሀመድ አብዱ ይባላሉ ትንሽ የአይምሮ ህመም ያላባቸው ሲሆን ከአራት ቀን በፊት ከወሎ ከሚሴ ለባህላዊ ህክምና ሱሉልታ አምጥተናቸው ህክምና ሲከታተሉበት ከነበረው ቤት በትናንትናው እላት ጠፍተውብናል።
አባታችን ሲጠፉ ከላይ ጥቁር ጃኬትና ኮፍያ ለብሰው ነበር። ፀጉራቸውን ተላጭተዋል። አባታችንን ያያችሁ ወይ ያገኛችሁ ወንድም እህቶች ከታች በተቀመጠው አድራሻ እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
0927390073
0921043919
0925223030
Iyyaafannoo
✴✴✴✴✴
Namni suuraa irratti agartan kun Mahammad Abduu jedhama. Xiqqoo dhibee sammuu kan qabu yommuu ta'u, guyyaa 4 dura Walloo kamiseerraa yaala aadaatiif gara magaalaa sulultaa qabnee dhufnee turre.
Abbaan keenya kuni guyyaa kaleessaa bakka yaala itti hordofuutti turerraa nujalaa badeera. Yommuu manarraa bahu jaakkeettii gurraachaafi kooffiyyaa uffatee ture. Rifeensa mataasaa haaddateera. Namni abbaa keeya kana agartan bilbila jalaa kanaan akka nu beeksistan maqaa rabbiitiin isin gaafanna.
0927390073
0921043919
0925223030
👍 80❤ 47
“ዝምድና በአርሽ ላይ ተንጠልጥላለች። እኔን የቀጠለ አላህ ይቀጥለው እኔን የቆረጠኝን አላህ ይቁረጠው ትላለች።”
ረሱል (ﷺ)
❤ 200👍 59
Photo unavailableShow in Telegram
🚫 በጁምዓ ክልክል የሆኑ ተግባራት
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🛑 በተቀመጡ ሰዎች ትከሻ በኩል መሸጋገር አይፈቀድም።
ነብዩ (ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) የሰዎችን ትከሻ እየተሸጋገረ ሲያልፍ ለተመለከቱት ሰው
«ተቀመጥ ሰውን አታስቸገር» ብለውታል።
በዚህም ሰውን ማስቸገርና ኹጥባን የሚያዳምጥን ማዘናጋት ይፈጠራል። ኢማሙ ግን የሰዎችን ተከሻ እየተሸጋገረ ካልሆነ ወደ ሚንበሩ የሚደርስበት ሌላ አማራጭ ከሌለው ይህን ሊፈፅም ይችላል።
🛑 ሁለት ሰዎችን በመለያየት በመካከላቸው መቀመጥም አይፈቀድም
ነብዩ (ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-
«የጁምዓ ሰላት ገላውን ታጥቦ በጊዜ ወደ ጁምዓ የሄደ ከዚያ በኃላ በሰዎች መካከል ሳይለያይ አላህ የወሰነለትን የሰገደ በዕለቱና በሚቀጥለው ጁምዓ መካከል የሚፈፅመው ኃጢዓቶች ይሰረዝለታል» (ቡኻሪ 910 ዘግበውታል)
🛑 ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ መናገር አይፈቀድም።
ነብዩ (ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል ፡-
«በጁምዓ ቀን ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ የተናገረ መፅሐፉን እንደተሸከመ አህያ ነው» (አህመድ 1/230 ዘግበውታል)
በሌላም ሐዲስ እንዲህ ብለዋል ፡-
«ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ለጓደኛህ ዝም በል ካልክ ከንቱ ንግግር ተናገርክ» (ቡኻሪ 394 ሙስሊም 851 ዘግበውታል)
❤ 154👍 64
““Halkan jum'aatiifi guyyaa jum'aa anarratti salawaata buusuu baay'isaa.”
Ergamaa Rabbii ﷺ
❤ 137👍 38
Ergaan keenya jaallatamtootaa fi kabajamtoota Ilmaan Muslimaa hunda bira nuuf haa gahu!!!
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
السلام عليكم ورحمةالله وبركاته
Akkuma beekamu amantiin Islaamaa kan jabaatuufi babal'atu hirmaannaan mu'uminootaa jabaan yoo jiraate qofaa dha.
Biyya keenyatti yeroodhaa gara yerootti namootni gara Amantaa islaamatti dhufan dabalaa jiru,kanaaf immoo dhaabbata jabaa isaan kana simatee barsiisuu fi tursiisu baayyee barbaachisaa ta'ee jira.
Akka biyyaatti dhaabbati dirqama kana bahaa jiru waan hin jirreef, namooti asallaman ,barnoota Islaamaa osoo hin argatin hafaa jiru,akkasumas yeroo rakkoo bakka itti boqotan dhabanii rakkoo hamaaf saaxilamaa jiru.
Rakkina kana hanga tokko furuuf, *"Dhaabbatni Da'awaafi barnootaa Islaamaa Al-Irshaad"* lafa bitee ijaarsa eegaluus sababa rakkoo hanqina maallaqqaaf xumuree hojii jalqabuu hin dandeenye.
Kanaaf Rakkoo kana hawasa waliin furuu ni dandeenya jechuun gara keessan fidnee jirra.
Haaluma kanaan hawaasni Musliimaas barbaachisummaa dhaabbata kanaa hubachuun gargaarsa maallaqaa fi gosa meeshaa ijaarsaa, akka nuuf taasiftan kabajaan isin gaafanna!!
CBE:-1000584885983
HIJRA:-1004708410001
AWASH:-014101266821200
CBO:-1033300087697
ZAMZAM:-0029046110301
0911563014 /0919800615 /0910909974
👍 134❤ 52
Photo unavailableShow in Telegram
የጁምዓ ሰደቃችንን ለወንድማችን
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
በብዙ ኸይር ስራዎች የሚታወቀው ወንድማችን ታኑ አህመድ ከ8 አመት በፊት በደረሰበት የመኪና አደጋ በኩላሊት፣ በነርቭ እና በዲስክ ህመሞች እየተሰቃየ ይገኛል።
☞ ዶክተሮቹ እንደተናገሩት ወንድማችን የግራ ኩላሊቱ ዞሯል፣ የነርቭ ህመሙ የሽባነት የመጨረሻ ደረጃ ላይ ደርሷል፣ ዲስኩ ኦፕራሲዮን ይፈልጋል
በዚህም ምክንያት ዶክተሮቹ ህንድ ሀገር ሄዶ አስቸኳይ ህክምና እንዲያገኝ ሪፈር የፃፉለት ሲሆን ወጪውም ከ5 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑን ተነግሮታል።
ወዳጆቼ የወንድማችንን ህይወት ለመታደግ እና የህፃናት ልጆቹን እምባ ለማበስ እንረባረብ!
ጓደኞቹ ከባለቤቱ ጋር በጣምራ በከፈቱት በሚከተለው አካውንት ገቢ በማድረግ ይተባበሩን።
ንግድ ባንክ: 1000624044677
ዛኪር ሚፍታ እና ሳዲያ ፈድሉ እና አ/አዚዝ አወል
የባለቤቱ ስልክ: 0920027476
👍 162❤ 59
Photo unavailableShow in Telegram
የጁምዓ ሰደቃችንን ለወንድማችን
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
በብዙ ኸይር ስራዎች የሚታወቀው ወንድማችን ታኑ አህመድ ከ8 አመት በፊት በደረሰበት የመኪና አደጋ በኩላሊት፣ በነርቭ እና በዲስክ ህመሞች እየተሰቃየ ይገኛል።
☞ ዶክተሮቹ እንደተናገሩት ወንድማችን የግራ ኩላሊቱ ዞሯል፣ የነርቭ ህመሙ የሽባነት የመጨረሻ ደረጃ ላይ ደርሷል፣ ዲስኩ ኦፕራሲዮን ይፈልጋል
በዚህም ምክንያት ዶክተሮቹ ህንድ ሀገር ሄዶ አስቸኳይ ህክምና እንዲያገኝ ሪፈር የፃፉለት ሲሆን ወጪውም ከ5 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑን ተነግሮታል።
ወዳጆቼ የወንድማችንን ህይወት ለመታደግ እና የህፃናት ልጆቹን እምባ ለማበስ እንረባረብ!
ጓደኞቹ ከባለቤቱ ጋር በጣምራ በከፈቱት በሚከተለው አካውንት ገቢ በማድረግ ይተባበሩን።
ንግድ ባንክ: 1000624044677
ዛኪር ሚፍታ እና ሳዲያ ፈድሉ እና አ/አዚዝ አወል
የባለቤቱ ስልክ: 0920027476
ሀላፊነታችንን ተወጥተናል፤ አማናችሁን አድረሰናል
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
በወርሀ ረመዳን በአህመዲን ጀበል አስተባባሪነት በአዲስ አበባ ለሚገኙ የሙስሊም መቃብሮች የብሎኬት ማምረቻ ማሽን ለመግዛት ከህዝበ ሙስሊሙ ገንዘብ መጠየቃችን ይታወሳል ።
በዚህም መሠረት የሚፈለገው ገንዘብ ተሰብስቦ የማሽን ግዢ ከተፈጸመ በኋላ የማሽኑ ከፊል አካል በዛሬው እለት በኮልፌ የሙስሊሞች መቃብር ስፍራ የተተከለ ሲሆን የተቀረው የማሽን አካል ደግሞ በነገው እለት የሚተከል ይሆናል ።
በዚህ ኸይር ስራ ላይ የተሳተፋችሁና ላቀረብንላችሁ ጥሪ ምላሽ ለሰጣችሁን በሙሉ አላህን ኽይር ጀዛችሁን ይክፈላችሁ እያልን ቀሪው የማሽኑ አካል ተተክሎ ሲያልቅ ሙሉ የቪዲዮ መረጃዎችን አያይዘን የምንለቅላችሁ ይሆናል።
❤ 390👍 161
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.