cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

علي الحيدر مدرسة

Show more
Advertising posts
209
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

★ እስኪ ይህን የነብዩ ሙሀመድ ሷለላሁ አለይሂ ወሰለም ሀዲስ ልብ ብላችሁ አንብቡት  *አብደላህ ብኑ ኡመር አላህ ይውደዳቸውና እንዲህ ይላሉ ፣ (( አንድ ቀን የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ወደ እኛ ዞሩና እንዲህ አሉን " እናንተ የስደት ህዝቦች ሆይ አምስት ነገሮች አሉ በነሱ ከተፈተናችሁ ኸይር የለውም  እንዳያገኙዋችሁ በአላህ እጠበቃለሁ  1— ብልግና በህዝቦች መሀል በአደባባይ አይስፋፋም አላህ በነሱ ላይ ወረርሽኝ በሽታ ያመጣባቸው ቢሆን እንጂ ፣ እንዲሁም ከነሱ በፊት በነበሩ ህዝቦች ያልነበሩ በሽታዎች የሚመጡ ቢሆን እንጂ  2— ሰዎች ሚዛንንና ስፍርን አያጎድሉም በድርቅ፣ በቸነፈር እና በባለስልጠን አምባገነንነት ቢፈተኑ እንጂ  3— ሰዎች ከሀብታቸው ዘካን አይከለክሉም ከሰማይ ዝናብን የተከለከሉ ቢሆን እንጂ ፣ እንስሳዎች ባይኖሩ ኖሮ አንድም አይዘንብላቸውም ነበር  4— የአላህንና የመለእክተኛውን ቃል አይጥሱም በውጭ ጠላት የተወረሩና ከይዞታቸውም የሚወስዱባቸው ቢሆን እንጂ 5— መሪዎቻቸው በአላህ ባወረደው ኪታብ ካልመሩና  አላህ ከወረደው መመሪያ የሚመቻቸውን ብቻ አይመርጡም አላህ ጦርነትን በመሀላቸው የሚያደርግባቸው ቢሆን እንጂ ።)) عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ قَالَ : أَقْبَلَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، فَقَالَ : " يَا مَعْشَرَ الْمُهَاجِرِينَ، خَمْسٌ إِذَا ابْتُلِيتُمْ بِهِنَّ، وَأَعُوذُ بِاللَّهِ أَنْ تُدْرِكُوهُنَّ : لَمْ تَظْهَرِ الْفَاحِشَةُ فِي قَوْمٍ قَطُّ حَتَّى يُعْلِنُوا بِهَا إِلَّا فَشَا فِيهِمُ الطَّاعُونُ، وَالْأَوْجَاعُ الَّتِي لَمْ تَكُنْ مَضَتْ فِي أَسْلَافِهِمُ الَّذِينَ مَضَوْا، وَلَمْ يَنْقُصُوا الْمِكْيَالَ وَالْمِيزَانَ إِلَّا أُخِذُوا بِالسِّنِينَ وَشِدَّةِ الْمَئُونَةِ وَجَوْرِ السُّلْطَانِ عَلَيْهِمْ، وَلَمْ يَمْنَعُوا زَكَاةَ أَمْوَالِهِمْ إِلَّا مُنِعُوا الْقَطْرَ مِنَ السَّمَاءِ، وَلَوْلَا الْبَهَائِمُ لَمْ يُمْطَرُوا، وَلَمْ يَنْقُضُوا عَهْدَ اللَّهِ وَعَهْدَ رَسُولِهِ إِلَّا سَلَّطَ اللَّهُ عَلَيْهِمْ عَدُوًّا مِنْ غَيْرِهِمْ، فَأَخَذُوا بَعْضَ مَا فِي أَيْدِيهِمْ، وَمَا لَمْ تَحْكُمْ أَئِمَّتُهُمْ بِكِتَابِ اللَّهِ، وَيَتَخَيَّرُوا مِمَّا أَنْزَلَ اللَّهُ إِلَّا جَعَلَ اللَّهُ بَأْسَهُمْ بَيْنَهُمْ ". رواه ابن ماجه حكم الحديث: حسن ★ አይ ሰው ‼ ምን ያላጠፋው ጥፈት አለ  *ያ ረቢ ማረን  ★ያረቢ ይቅር በለን *ያረቢ ወዳንተ መልሰን
Show all...
00:39
Video unavailableShow in Telegram
በጣም የምወደው እና ተስፋ የሚሰጠን ሀዲስ በመዲና ቻናል ላይ ሐዲስን ደስ በሚል ድምፃቸው ከሚያነቡ አንባቢያን ጋር ..
Show all...
2.35 MB
4_5992583540997363511.m4a33.59 MB
ብዙ ሰጋጆች የሚዘናጉበት የተከለከለ አሰጋገድ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖👇 ዋሲባ ቢን መዕበድ አል-ጁሀኒ የተባለ የነብዩ ባልደረባ አንዲትን ክስተት እንዲህ ሲል ያስተላልፋል፦👇 🥀"ከዕለታት አንድ ቀን ነብዩ ሰለላሁ አለይሒ ወሰለም አንድን ሰው ከሶፍ ሗላ ብቻውን ስሰግድ ተመለከቱት ከዛም ሶላቱን በአዲስ መልኩ መልሶ እንዲሰግድ አዘዙት።" 🥀 በሌላም ሐዲሳቸው ነብዩ ሰለላሁ አለይሒ ወሰለም እንዲህ ብሏሉ👇 👉" ከሶፍ ሗላ ለብቻ ሶላት የለም" የሁለቱም ሐዲሶች ትርጉም አንድ ነው። አንድ ሰው ጀመኣ እየተሰገደ ከጀመዓ ሗላ ለብቻው ቁሞ ቢሰግድ ሶላቱ ውድቅ ነው/ተቀባይነት የለውም። በመጀመሪያው ሐዲስ ነብዩ ሰለላሁ አለይሒ ወሰለም ሰውዬው ከሶፍ ሗላ/ከጀመኣ ሗላ ለብቻው ሲሰግድ ባዩት ጊዜ ሶላቱን እንዲደግም አዘዙት። ከዚህ የምንረዳው የሰገደው ሶላት ውድቅ ሆኖበታል ማለት ነው። በሁለተኛው ሐዲስ ደግሞ "ሶላት የለም" ሲሉ እንደዛው በዚህ መልኩ የሰገደ ሰው ሰላቱ ውድቅ እንደሆነ ያስገነዝበናል። 👉ለኢብኑ ባዝ ተጠየቁ 👇 ከሶፍ ሗላ ለብቻው የሰገደ ሰው ሶላቱ ይገኝለታል? 👇 ሸይኹም ሲመልሱ "ለሰጋጅ ከሶፍ ሗላ ልሰግድ አይበቃለትም" ቢሰግድም ሶላቱ አይገኝለትም ። ባይሆን ሰውዬው ሰፍ ላይ ክፍተት ፈልጎ መግባት አለበት።  ምንም ቦታ ማግኘት ካልቻለ ወደ ኢማሙ ይሔድና ከኢማሙ ከቀኝ በኩሉ አብሮት ይሰግዳል። ይህንን ማድረግ ካልቻለ እሱ ላይ መድረግ ግዴታ የሚሆንበት አብሮት የሚሆን ሰው እስኪያገኝ ድረስ መጠበቅ አለበት።ሶላቱ ያመልጠኛል ብሎ ቢፈራም ቁሞ ይጠብቃል። ሶላቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ ማንም ካልመጣለት ለብቻው ይሰግዳል።  (የሸይኹ ፈታዋ አበቃ) ⭕️የዚህን ክልከላ ምክንያት ዑለሞች ስያስቀምጡ እንዲህ ይላሉ👇 🥀ሙስሊሞች ሶፍ ሰርተው ተሰብስበው ስሰግዱ ነብዩ ሰለላሁ አለይሒ ወሰለም በመሃላቸው ክፍተት እንዳይፈጥሩ፣ ክፍተት ከፈጠሩ ሸይጧን በመሃላቸው እንደሚገባ ተናግረዋል። ይህ ከሰፍ ሗላ የሚቆመው ሰው በተጠቀሰው ሐዲስ መሰረት ከቀኝና ከግራው በሸይጧን ይከበብና ሶላቱ ለይ ይፈተናል። ይላሉ 🥀እንዲሁም የጀመዓ ሶላት ከተደነገገባቸው ምክንያቶች አንዱ ሙስሊሞች በሐብታቸው፣ በመልካቸው፣ በእውቀታቸው፣በዘር እና በቀለማቸው ቢለያዩም ሶላት ውስጥ  ከጌታቸው ፊት ሰፍ ሰርተው ሲቆሙ ሁላቸውም እኩል ይሆናሉ። ከሶፍ ተነጥሎ ለብቻው የሚሰግድ ሰው ግን ይህንን ከጀመዓ የተፈለገውን ጥበብ ስለማያገኝ ነው ይላሉ  ።
Show all...
— عن عبدالله بن مسعود -رضي الله عنه- قال: قال رسول الله ﷺ : (مَنْ قال : أستغفرُ اللهَ الذي لا إلهُ إلَّا هو الحيُّ القيومُ و أتوبُ إليهِ ، ثلاثًا ، غُفِرَتْ لهُ ذنوبُهُ ، و إن كان فارًا مِنَ الزحفِ). السلسلة الصحيحة.
Show all...
— عن أم المؤمنين عائشة -رضي الله عنها- قالت : قالَ رسول الله ﷺ : (رَكْعَتَا الفَجْرِ خَيْرٌ مِنَ الدُّنْيَا وَما فِيهَا). صحيح مسلم.
Show all...
— عن أبي سعيد الخدري -رضي الله عنه- قال: قال رسول الله ﷺ : (لَا يَقْعُدُ قَوْمٌ يَذْكُرُونَ الله عَزَّ وَجَلَّ إِلَّا حَفَّتْهُمُ المَلَائِكَةُ، وَغَشِيَتْهُمُ الرَّحْمَةُ، وَنَزَلَتْ عليهمِ السَّكِينَةُ، وَذَكَرَهُمُ الله فِيمَن عِنْدَهُ). صحيح مسلم.
Show all...
‏📌 *أنشروا العلم ياعباد الله* 📌*قال الإمام الأوزاعي رحمه الله *« *إذا جهر أهل البدع ببدعهم وكثرت دعوتهم ودُعاتهم إليها فنشر العلم حياة والبلاغ عن رسول الله ﷺ رحمة يُعتَصمُ بها علىٰ كلّ مُصِرٍ مُلحد*» .   *البدع لإبن وضّاح : 524* 📌 *قال العلامة السعدي رحمه الله《ورَحِـمَ اللهُ مَنْ أَعَـانَ على الـدِّين وَلـوْ بِشَطْـرِ كَلـِمةٍ ، وإنّمـا الـهلاكُ في ترْكِ مـَا يقـدر عليه الـعبْد مِنَ الـدّعوة إلى هـذا الـدِّين* 》   *الـقول الـسديد (٣٧/١)* 📌 *قال الإمام ابن باز -رحمه الله-:* *«يجب ان تحرص على نشر العلم بكل نشاط وقوة وألا يكون أهل الباطل أنشط في باطلهم وأن تحرص على نفع المسلمين في دينهم ودنياهم»*    *مجموع الفتاوى (٦٧/٦)* 📌 *وقال الشيخ صالح آل الشيخ حفظه الله* *(أعظم ما تجاهد به أعداء الله جل وعلا والشيطان نشر العلم ،فانشره في كل مكان بحسب ما تستطيع*)      📚 *الوصايا الجلية : (٤٦)* 📌 *وقــــال العلّامة ابن عثيمين رحمہ الله* : *(أُحَـذّرْ إخـْواني أنْ يتلـقـّوا كـل منشـور وكل مكتـوب بالـقبول حتى يعـرضوه على أهـل الـعـلم لأن الـدّعاة إلى الـضلال كـثيرون الآن»* 📚  *نـورٌ على الـدرب (٣٤٩)* 📌 *قال الشيخ صالح بن فوزان الفوزان -حفظه الله-* *:"وسائل التواصل الإجتماعي فرصة لكم تنتهزونها ولا تتركوها للأشرار ، ودعاة الضلال"* *محاضرة أهمية العقيدة الصحيحة (١٤٣٧/٧/٢٣)موقع الشيخ* 📌 *قال العلامة ابن العثيمين رحمه الله - :* *« إن على طالب العلم مسؤولية ليست هينة عليه أكثر من زكاة المال فيجب أن يعمل ويتحرك ويبث العلم والوعي في الأمة الإسلامية وإلا انحرفت عن شرع الله)*     *القول المفيد(١٥٥/١)*
Show all...
الاحتفال_بالمولد_النبوي_شبهات_وردود.pdf3.30 MB
— عن أبي هريرة -رضي الله عنه- قال: قال رسول الله ﷺ : (أَقْرَبُ ما يَكونُ العَبْدُ مِن رَبِّهِ، وهو ساجِدٌ، فأكْثِرُوا الدُّعاءَ). صحيح مسلم.
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.