ዚክረ ሙሀመድ ذكر محمد zikre muhammed
صلواة لله وسلامه على رسولنا وحبيبنا وقدوتنا وعمدتنا وشفيعنا وأستاذنا اشرف الخلق سيد المرسلين إمام لأنبياء و المتقين محمد رسول لله صلى لله عليه وسلم
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
324
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
አስደማሚ ነሺዳዎችን እና መንዙማዎችን በግሩምና በመረዋ ድምፅ ለመስማት ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
Join
መንዙማ
ነሺዳ
የረሱልን ሰዐወ አስክሬን ከተቀበረበት ለማዉጣት የሞከሩትን ሁለት ሰዎች መሳጭ ታሪክ ይከታተሉ
Watch "የረሱልን ሰዐወ ቀብር ቆፍረዉ ለማውጣ የሞከሩት ሁለት ሰዎች ታሪክ" on YouTube
https://youtu.be/DMij7pndqBA
የረሱልን ሰዐወ ቀብር ቆፍረዉ ለማውጣ የሞከሩት ሁለት ሰዎች ታሪክ
ኑሩን ተኑሩ || አዲስ መንዙማ ሙዐመር ተውፊቅ እና መብሩክ ሙሀመድ Nurun Tenuru New Menzuma ⬇️⬇️⬇️
https://youtu.be/RxLQnXShJdU
ኑሩን ተኑሩ || አዲስ መንዙማ ሙዐመር ተውፊቅ እና መብሩክ ሙሀመድ Nurun Tenuru New Menzuma
ኑሩን ተኑሩ || አዲስ መንዙማ ሙዐመር ተውፊቅ እና መብሩክ ሙሀመድ Nurun Tenuru New Menzuma Unauthorized distribution and re-upload of this content is strictly prohibited Copyright ©Islam 360 Media
📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖
ኢብኒ ከሲር በተፍሲራቸው ላይ እንዲህ ይላሉ "አንድ ሰው ቁርአንን ሳያይ አንድ ቀን ሊያልፍበት ዑለማዎች ጠልተዋል ።"
አነስ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ " ሱረቱል በቀራን እና ሱረቱል አል ዒምራንን የሀፈዘ ሰወ እናልቀው ነበር "
ሙጃሂድ እንዲህ ይላሉ " አንድ ሰው አላህን ቁሞ ፣ ተቀምጦ እንዲሁም ተጋድሞ እስካላስታወሰው ( እስካልዘከረ ) ድረስ አላህን በብዛት ከሚያወሱት ሰዎች አይቆጠርም "
ኢብኒ ል ጀውዚይ እንዲህ ይላሉ " አንድ ሰው አላህን እስካላወሳ ወይም ቁርአንን እስካልቀራ ድረስ በሸይጧን ቁጥጥር ስር ከመሆን አይወገድም "
ኢብኒል ቀይም እንዲህ ይላሉ " የሰውልጅ ቁል ሁወ ሏሁ አሀድ ፣ ቁል አዑዙ ቢረቢል ፈለቅ ና ቁል አዑዙ ቢረቢ ንናስ የሚያስፈልጉትን አህል ምግብ ፣ መጠጥና ልብስ አያስፈልጉትም ።"
📖 ውዴ እስቲ አሁን ቁርአንህን ከፍተህ አላህ ያገራልህን አክል ቅራ
#قراءة_القرآن
#القرآن
#ذكر_الله
💫የጮሌዎች ንግድ ኒያን በማሳመር ነው። ወንድሜ ትልቅ ወኔ ይኑርህ ቁርአን በምትቀራ ና በምትሀፍዝ ጊዜ ኒያህን ብዙ አድርግ በኒያህ ቁጥር ትመነዳለህ። ኒያን የማብዛት ስልት በቁርአን ብቻ ሳይሆን በሁሉም ትዕዛዛት ውስጥ አለ ። እንደምሳሌ የቁርአኑን እንይ:
📓 ቁረረአንን ስትቀራ የአላህን ውዴታ ለማግኘት አስበህ ቅራ ።
📓 ቁርአንን በመቅራትህና ከአላህ ጋር በመነጋገርክ የአላህን ትዕዛዝ መፈፀምን አስብበት ።
📓ቁርአንን ለማስተንተን እና በርሱ ለመስራት አስብብት
📓 ዕውቀትን እና ኢማንን ልትጨምርበት አስብበት
📓 ከእያንዳንዱ ፊደል የሚገኘውን ምንዳ ለማገኘት አስብ
📓 ሂዳያ እና ተውፊቅ ን ነይትበት
📓 መንፈሳዊም አካላዊም ጤና ን ለማገኘት አስብ
📓 በረከትን ና የአላህን እርዳታን ና እዝነትን ለማገኘት አስብበት
📓በጀነት የደረጃን ከፍታ ለማገኘት አስብበት
📓አላህ ቁርአንን በቀብርህ ውስጥ እንዲሁም የቂያማ ቀን አማላጅ እንዲያደርግልህ አስብበት ።
📓 ስቀራ ለሚያደምጥ ሰው ዳዕዋ ሊሆን ብለህ አስብበት ።
ንቃ ያሰብከውን የነየትከውን ታገኛለህ ።
💕 አንድ ባል ና ሚስት በረመዷን ወር አንድን ምንም ረዳት የሌላቸው ሸይክ ለኢፍጣር ቤታቸው ጋበዙት ። እርሳቸውም አፍጥረው እንደወጡ ሚስቲቱ የወርቅ ጌጦቿን ካስመጠችበት ስፍራ አጣችው ። የሆነውንም ለባልዋ ነገረችሁ ። ከሸሁ ውጭ ቤታቸው የገባ ሰውም አልነበረም ። በሁኔታው ተደናግጠው ለማንም ላለመናገር ወሰኑ ሆኖም ግን ሸይኩን ሁለተኛ ላለመጥራት ተስማሙ ። ከዛም ቀጣይ አመት ረመዷን ሲገባ ሸይኩን ለአላህ ብለን ይቅር እንበላቸው ምናልባት ቸግሯቸው ይሆናል አሉ ። እናም ሸይኩን ማንም የሚረዳቸው ሰው ስለሌለ እንጥራቸውና እናስፈጥራቸው ከዛ ግን አፍጥረው እንደጨረሱ የአምናውን ወርቅ ጉዳይ ቀስ ብለህ ጠይቃቸው አለችው ። በዚህ ተስማምተው ሸይኩን ጠርተው አስፈጠሩት ። አፍጥረውም እንደጨረሱ አምና እዚ ያፈጠሩ ቀን ወርቅ ጠፍቶናል አሏቸው ። ሸይኩም ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ባልና ሚስትም በጣም ግራ ተጋቡ ። ምንድን ነው ሸይኮቹ ለምን ታለቅሳላችሁ እኛ አውፍ ብለናችሇል በማለት ሸይኩን ጠየቁዋቸው ሸይኩም እናንተ ከአምና እስከ ዘንድሮ ድረስ ቁርአናችሁን አልከፈታችሁትም ማለት ነው ። እኔ ያኔ ወርቁን ከቁርአናችሁ ውስጥ አኑሬው ነበር ። አመቱን ሙሉ አንድ ጊዜ እንኳን ቁርአናችሁን ከፍታችሁት ቢሆን ታገኙት ነበር አሉ ። አላሁ አክበር
﴿ وَقَالَ الرَّسُولُ يَا رَبِّ إِنَّ قَوْمِي اتَّخَذُوا هَٰذَا الْقُرْآنَ مَهْجُورًا ﴾الفرقان : ٣٠ •
"መልዕክተኛውም ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼ ይህንን ቁርአን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት አለ" ሱረቱል ፉርቃን 30
Join & Share 👇👇
@zikremuhammed2
@zikremuhammed2
ይቀላቀሉን👆👆👆👆
ከአላህ ጋር የመገናኛ እና ከርሱ በመገናኘት የሚገኘው ደስታ እና የልብ መረጋጋት በር ሶላት ብቻ ነው ። አሁን ወቅቱ የሶላተ ዱሀ ነው ።
" በንግግር ጥንቁቅ መሆን ከባድ ነው ። በከስብ ( በስራ) ጥንቁቅ መሆን ደግሞ ከርሱም በላይ ከባድ ነው ።" ኢማም ጁነይድ አስሱፊ
ወንድሞቼ ከስባችንን ሀላል እናድርግ ። ዐሪፎቹ እንዲህ ይላሉ " የምትመገባትን ቁራሽ ሀላል ማድረግህ ቀን ሱና ከመፆምና ለሊት ሶላት ከመስገድ ትበልጥልሀለች "
Join & share 👇👇
@zikremuhammed2
@zikremuhammed2
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.