cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Ethiopian ትኩስ ዜናዎች

አዳዲስ ወሬዎችን ዜናዎችን ማግኝት ከፈለጉ እኛን ይቀላቀሉ ለወዳጅ ዘመዶ #share

Show more
Advertising posts
19 197
Subscribers
-3424 hours
-1957 days
-1 52430 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Show all...
መሳጭ የገጠር ድራማ September 19, 2024

ሰበር መረጃ በዛሬው እለት ማለትም 8/1/2017 ብርሸለቆ ክኒልክ ወደምትባል ከተማ ፋኖዎችን ለማፈን የገባው የአገዛዙ ጦር የፍኖተ ዳሞት ሻለቃ የገበሬውን ጦር በማያዝ ሲቀጠቅጠው ውሏል። ንጋት 12 ሰዓት የተጀመረው ውጊያ በፋኖዎች ድል አድራጊነት ጠላት ወደመጣበት ተመልሷል። በመመለስ ላይ እያለም በተፈፀመ የደፈጣ ጥቃት በርካታ ሃይሉን አጥቷል። አሁን ባለው መረጃ ከወገን 1 ሰው በክብር ሲሰዋ አንድ ቀላል ቁስለኛ። ከጠላት 9 የተሰዋ ሲሆን 11 ቁስለኛ መኖሩን እዛው ከራሳቸው የውስጥ መረጃ አረጋግጠናል። ድል ለፋኖ!
Show all...
Show all...
addis መረጃ በቅርብ አንድ እንሆናለን September 18, 2024

Show all...
September 17, 2024

addis መረጃ ጎንደር ከተማ ተያዘች ከሶማሊያ መጠው ተቀላቀሉ September 17, 2024ዐ

Show all...
addis መረጃ ከፍተኛ ጥንቃቄ ይደረግ ፋኖ በሶማሊያ ጉዳይ ዛሬ የተፈፀመው September 16, 2024

Show all...
addis መረጃ የዛሬ መረዳዎች September 15, 2024

Show all...
ምርጥ የገጠር ድራማ September 14, 2024

Show all...
የዛሬ ምሽት መረጃዎች September 13, 2024

ዐመሓራ የጠላቶቹን አይነት ብሔርተኝነት ከተዋረሰ አያሸንፍም ዓለም አቀፍ ዝና የነበረው የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት በወራዳ ድንክ አእምሮዎች፥ በመመራቱ  አገርና ሕዝብን ከሆድና ከግለሰብ ቅዠት በቸሻለ መንገድ መረዳት ተሳነው።  ሊታደገው በሚገባ ወገኑላይ  አዘመቱት። እንደዚህ አድርገው አዋረዱት።  ላም እሣት ወደለች አንዳትልሰው እሣት ሆነባት፥ እንዳትተወዉ ልጅ ሆነባት እንዲሉ  የዐመሓራ ሕዝብ ራሱን ከታወጀበት የ50 ዓመታት የዘር ማጥፋት ሁለገብ ጥቃት በኋላ  በሕወሃትና ኦነግ ሕገ አራዊት መሠረት የተወለደው ብልጽግና በይፋ በተመሠረተው የኦነግ-ኦሮሙማ የብልጽግና አመራር ቀጥተኛ ፍጅት ተካሄደበት፤ ማፈናቀል፥ እያደኑ መግደል፥ ማደኸየት፥ በበሽታ ማስጠቃት፥ ከትምህርትና ከፖለቲካ ተሳትፎ ማራቅ ወዘተ እየተፈጸመበት ታገሰ፤ በመጨረሻም ለመታገስ የማይመች በጦር ሠራዊት ቀጥታ ፍጅት ተከፈተበት። ፍጅቱን የሚፈጽመው በአብይ አህመድ የጠቅላይ ጦር አዛዥነት የሚመራው ይከበር የነበረው የአገር መከላከያ ጦር ሠራዊት ነው።  እናም ለዐመሓራ የቀረበለት አማራጭ ራሱን መከላከል፥ እያለቀሰ በራሱ ወገን ላይ መተኮስ ተጠደደ፣ እያዘነ መማረክ ነው። እነርሱ በአብይ አህመድ  ኦነግ ብልጽግናና በነውረኞቹ አሳዳጊዎቻቸው ሕወሃቶች ልክ ብቻ እንዲያስቡ እና የሞራል ለከታቸው ስለተሰበረ  የቆሎ ተማሪ ከጎጆ እየጎተቱ ሲረሽኑ፥ መነኩሴና ሕጻን ሲደፍሩ፥ ሰብል ሲያቃጥሉና ከተማ ሲያፈርሱ ሰውነቱን ዛሬም አስከብሮ የኖረው በዓለሕሊና ዐመሓራ (ባንዳ፥ ዘረኛ፥ ስስታምና ሸቃጭ አማራን አይመለከትም)  ግን የማረከውን በጠላትነት ያሰለፉበትን "ጠላት" ወገኑን ጫማ ሳያስወልቀው፥ ግፍ ሳይፈጽምበት እየደባበሰ ወንደሜ "ጥላችን ከሥርዓት ጋር፥ ከክፉ አስተሳሰብና አስተዳደር ጋር እንጂ ከማንም የሰው ልጅ ጋር አይደለም" እያለ በኃዘን ይንከባከበዋል። ይህን የሰው ልጅ ልዕልና፥ የተጠበቀ ሰብአዊ ሕሊና አይተው ስንኳ ለአብይና ለሥርዓቱ፥ ለሕወሃትና ለክፋቱ አንታዘዘም የሚል ማኅበረሰብ ለምን እንደማይታይ ይገርመኛል።  የነፃ አውጭ የአእምሮ ባርያ የሆነ ሰው ፈጣሪውን እንኳ ይዘነጋል፣ ለተገዛለት የዘር ፖለቲካ እነሰደ ሕወሃት ሠራዊት በሚሊዮን እሣት ውስጥ ይማገዳል፤ ቀሪዎቹ ተመልሰው ለወላጆቻቸው በሞቱት መስዋዕትነት ተረፋችሁ እንጂ ሁላችሁም ታልቁ ነበር ብለው ለ50 ዓመታት የወንጀልና የመከራ ሁሉ ምንጭ መሆናቸውን ያረሳሳሉ። ሕዝቡም ያመሰግናቸዋል። ዐመሓራ ግን እስከ ዛሬ እንደምንመለከተው ጠላት ብለው የሚያጠቁትን ሕሊና ቢሶች በጠመንጃ ብቻ ሳይሆን በሰብአዊ ልዕልናው፥ በሞራል ቅድስናው የማሸነፍ አቅሙን  ተጠቅሞ ብርሃናዊ ስነምግባሩን ወደ ድል እየቀየረ ለአጥቂዎቹ ሳይቀር የንስሐ ዕድሜ ፈቅዶላቸዋል። ይህን የተሟላ ሰብእና መቼውንም አንዲጠብቀው እመኛለሁ።  ግን ፍርሃቴን አልደብቅም።  "የዐማራ ብሔርተኝነት ይለምልም" እያሉ "ፋሽት" ለምን አልሆንክም የሚሉትን ምሁራን ሰምቶ ጠለሠቶቹን እንዳይመስል ሠጋለሁ። ተማርን የሚሉቱ የባእዳን ማኅደሮች  የዛሬ 50 ዓመት ንጉሣችንና ፓትሪያርካችንን ገድለው፥ ነባር ዕውቀቶቻችንና የስነ-መንግሥትና ስነ-ሕዝብ አስተምህሮዎቻችንን ንቀው ሜዳ ላይ ጣሉን። ከፋፍለው አፋጁን። ዛሬም ከጥፌታቸው  የማይማሩትእነዚህ  "ምሁራን" ተብዩ ድውያን  አማራን ፋሽት ስላልሆንክና ኢትዮጵያዊ ነኝ ስለአልክ ተጠቃህ።፤ ስለዚህ ብሔርተኛ ሁን እያሉ ይነዘንዙት ይዘዋል።  በየትኛው ፍልስፍና ነው ሰው ከሰውነቱ ወርዶ አራዊት ካልሆነ አያሸንፍም ያለው? ኦነግ ብልጽግናና ሕወሃት መስለህና አክለህ ነውረኛና ሕለመና ቢስ ካልሆንክ ህልውናህን ማስከበር አትችልም የሚለው ድምዳሜ የምሁራኖቻችንንድውይነት የማያሳይ ነው። ከዚህ ቀደም ከሌሎች የኮረጁትን ለዚያውም 50 ዓመታት ተፈትኖ የወደቀ የባእዳን የነጻነት ትርጉም።፣ የብሔርተኝነት ጽንሰ ሀሳብና ተግባርን ቀድተው  ዐመሓራ "ብሔርተኛ ይሁን" ይላሉ። እነሰደ እኔዐ ለመሓራ ዐመሓራነት ይበቃዋል፤ ዐመሓራ በዐመሓራነቱ ብቻ ይጽና። ዐመሓራ ወርዶ በ"ዘረኛ" ጠላቶቹን  መቅናት ከጀመረ ራሳቸውን እንዳያስመስሉትና አብሮአቸው አዲስ በሚነሱት ክቡራን ሰብአውያን የእውነትና የፍትሕ ልጆች ይቀጣል።  ዐመሓራ እንዳያስቱህ  ተጠንቀቅ!!! ፋኖ በያዝከው ማንነትጽና!!! "የተጠቃኸው 'ኢትዮጵያ' ስላልክ" ነው፥ "አማራነት ደማዊ ነው"። "የአማራ ክልል" በክልል የተወሰነ ነው፥  "በዘር ያልተሰበሰበ ድል አያገኝም " ወዘተ የሚል እጅግ ጎስቋላ ዕሳቤ የሚያራምዱትን አትስማ።  ዐመሓራነት ጤናማ ሕሊና ያለው ሰው ሁሉ ገንዘብ እንጂ  አሁን ዐመሓራን ለማጥፋት እንደሚዋጋው የአብይና የሕሃት ከሰውነት የወረደ "ብሔርተኛ" የሚሆንበች ምልክት ከታየበት፤ "የአማራ ብሔርተኝነት ይለምልም" የሚሉ ድምጾችም ይህን አውሬነት እንዲላበስ ከሆነ የተመኙለት በእርግጥም ዐመሓራነት ወደ ኦነግነትና ሕዋሃታዊነት ፋሽዝም ያሽቆለቁላል፤ እንደ ሂትለር የአርያን ልዩ ዘር ነኝ ወደማለት ሰው በላነት ደረጃ ወርዶ ይረክሳል። ያን ግዜእግዚአብሔርና ሕሊና ይለየዋል።ሰውን ይገድላል፣ እርሱም ይሞታል ነገርግን አያሸንፍም። ወገንን መግደል እንዴት ይከብዳል? ለአራዊት ሥርዓት ተቀጥረው አራዊታዊ ተልዕኮ እየፈጸሙ ባሉበት እንኳንስ ሳይሞቱ   በሰው እጅ ተማረኩ። አሁን ከሰውነት ያስወጣቸውን የ50 ዓመታት የሐሰት ትርክትና የዘረኞች ሰሑት ርእዮት መርዝ ተፍተው ወደ ሰውነት የሚመለሱበት እድል አላቸው። ፋንታሁን ዋቄ
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.