4-3-3 ስፖርት በ ኢትዮጵያ™
ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ! ➮የሃገር ቤት ትኩስ ትኩስ መረጃዎች ➮የአፍሪካ መረጃዎችን በሙሉ ➮የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ሙሉ መረጃ ➮ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች ➮ጨዋታዎችን በቀጥታ ከየስታዲየሙ ➮በስልክ ጥሪ ምንም አይንት የማስታወቂያ ስራ አንቀበልም! ለማስታወቂያ ስራ @Promotion_4_3_3_Bot Cʀᴇᴀᴛᴏʀ @Simera10 ⓸-⓷-⓷ስፖርት በኢትዮጵያ| 2016
Show more550 943
Subscribers
+31024 hours
+5 4367 days
+18 10730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
ስለተከታተሉን ከልብ እናመሰግናለን ፤ ጣፋጭ የቻምፒየንስ ሊግ ምሽትን አሳለፍን 😍
ደህና እደሩ 👋
ጎል የጨዋታ ሃይላይት ለመመልከት👇
https://t.me/+Yj5YARHu15g5MjE0
@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
👍 179😁 33❤🔥 11🔥 9💔 7🕊 4😢 3🎉 3🍾 3😭 1😇 1
Photo unavailableShow in Telegram
"
አላማችን በዚሀ ሲዘን የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሸነፍ ነው !"ራይስ ከጨዋታው ቡሃላ ሲጠየቀ በውጤቱ ሁሉም እንደተበሳጨ የገለፀ ሲሆን ዕቅዳቸውም ሁሉኑም ጨዋታ አሸንፎ የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሳካት እንደሆነ ተናግሯል። ራይስ አክሎም የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታን ከሜዳው ውጪ ማሸነፍ በጣም ከባድ እንደሆነ አያይዞ ገልጿል።
😁 332👍 120🏆 5❤ 4🕊 4😱 2😭 2🤗 2😢 1💔 1🫡 1
Photo unavailableShow in Telegram
ጋስፔሬኒ
"አርሰናሎች አቻ በመውጣታቸው የረኩ ይመሰለኛል።"
😁 623👍 57😭 13🕊 5🤯 4😢 4🤩 4😇 3💔 2😍 1😘 1
Photo unavailableShow in Telegram
ራሂም ስተርሊንግ በቻምፒየንስ ሊግ በ4 የተለያዩ ቡድኖች የተጫወተ የመጀመሪያው እንግሊዛዊ ተጫዋች ሁኗል።
∞️ ሊቨርፑል
∞ ማንቸስተር ሲቲ
∞ ቼልሲ
∞ አርሰናል
👍 191😁 68❤ 5😭 5❤🔥 4👏 3💯 1
Photo unavailableShow in Telegram
አትላንታ በሜዳውም ከሜዳውም ውጪ ለኢንግሊዝ ክለቦች ፈተኛ ሁኖ መቀረቡን አጠናክሮ ቀጥሎበታል።
አትላንታ 👌
😁 222👍 103💯 13👏 6😭 3❤ 2🤝 2💔 1😎 1
Photo unavailableShow in Telegram
አርሰናል ባለፉት አምስት ጨዋታዎች የተቆጠረበት አንድ ጎል ብቻ ነው !
ማንችስተር ሲቲ ደግሞ ባለፉት 5 ጨዋታዎች 11 ጎሎች አስቆጥሯል !
እሁድ 🔥
@Bisrat_Sport_433et
@Bisrat_Sport_433et
🔥 344😁 59👍 28❤🔥 21😭 3🤗 3
Photo unavailableShow in Telegram
ራሂም ስተርሊንግ በቻምፒየንስ ሊግ በ4 የተለያዩ ቡድኖች የተጫወተ የመጀመሪያው እንግሊዛዊ ተጫዋች ሁኗል።
∞️ ሊቨርፑል
∞ ማንቸስተር ሲቲ
∞ ቼልሲ
∞ አርሰናል
Photo unavailableShow in Telegram
ምን ያህሎቻቹ ልብ ብላቹታል አርሰናል ካለፉት አመታት በተለየ መልኩ ጥንቃቄ ላይ በይበልጥ ማተኮር ጀምሯል
ኳስ ለተጋጣሚ ይለቃል ሲጠቃ በደምብ ይከላከላል አጋጣሚዎችን ፈጥሮ ጎል ለማስቆጠር ይሞክራል ካስቆጠረ ውጤት አስጠብቆ ይወጣል
ከማንችስተር ሲቲም ይሄው ተመሳሳይ አቀራረብን የሚከተል ይመስላል ሚኬል አርቴታ
@Bisrat_Sport_433et
@Bisrat_Sport_433et
👍 331😁 174💯 19😎 8❤ 3
Photo unavailableShow in Telegram
አርሰናል በቻምፒየንስ ሊጉ ከጣሊያን ቡድኖች ጋር ባደረጋቸው ያለፉት 4 ጨዋታዎች ከሜዳው ውጪ ማሸነፍ አልቻለም + ጎልም አላስቆጠረም!
◎ 1-0 ሮማ
◎ 4-0 ሚላን
◎ 2-0 ናፖሊ
◉ 0-0 ከአታላንታ
@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
😁 228👍 31😭 26👏 5😱 3❤ 2💯 2
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.