cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

4-3-3 ስፖርት በ ኢትዮጵያ™

ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ! ➮የሃገር ቤት ትኩስ ትኩስ መረጃዎች ➮የአፍሪካ መረጃዎችን በሙሉ ➮የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ሙሉ መረጃ ➮ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች ➮ጨዋታዎችን በቀጥታ ከየስታዲየሙ ➮በስልክ ጥሪ ምንም አይንት የማስታወቂያ ስራ አንቀበልም! ለማስታወቂያ ስራ @Promotion_4_3_3_Bot Cʀᴇᴀᴛᴏʀ @Simera10 ⓸-⓷-⓷ስፖርት በኢትዮጵያ| 2016

Show more
Advertising posts
550 943
Subscribers
+31024 hours
+5 4367 days
+18 10730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
ስለተከታተሉን ከልብ እናመሰግናለን ፤ ጣፋጭ የቻምፒየንስ ሊግ ምሽትን አሳለፍን 😍 ደህና እደሩ 👋 ጎል የጨዋታ ሃይላይት ለመመልከት👇 https://t.me/+Yj5YARHu15g5MjE0 @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
👍 179😁 33❤‍🔥 11🔥 9💔 7🕊 4😢 3🎉 3🍾 3😭 1😇 1
Photo unavailableShow in Telegram
"
አላማችን በዚሀ ሲዘን የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሸነፍ ነው !"
ራይስ ከጨዋታው ቡሃላ ሲጠየቀ በውጤቱ ሁሉም እንደተበሳጨ የገለፀ ሲሆን ዕቅዳቸውም ሁሉኑም ጨዋታ አሸንፎ የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሳካት እንደሆነ ተናግሯል። ራይስ አክሎም የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታን ከሜዳው ውጪ ማሸነፍ በጣም ከባድ እንደሆነ አያይዞ ገልጿል።
Show all...
😁 332👍 120🏆 5 4🕊 4😱 2😭 2🤗 2😢 1💔 1🫡 1
Photo unavailableShow in Telegram
ጋስፔሬኒ "አርሰናሎች አቻ በመውጣታቸው የረኩ ይመሰለኛል።"
Show all...
😁 623👍 57😭 13🕊 5🤯 4😢 4🤩 4😇 3💔 2😍 1😘 1
Photo unavailableShow in Telegram
ራሂም ስተርሊንግ በቻምፒየንስ ሊግ በ4 የተለያዩ ቡድኖች የተጫወተ የመጀመሪያው እንግሊዛዊ ተጫዋች ሁኗል። ∞️ ሊቨርፑል ∞ ማንቸስተር ሲቲ ∞ ቼልሲ ∞ አርሰናል‌‌
Show all...
👍 191😁 68 5😭 5❤‍🔥 4👏 3💯 1
Photo unavailableShow in Telegram
አትላንታ በሜዳውም ከሜዳውም ውጪ ለኢንግሊዝ ክለቦች ፈተኛ ሁኖ መቀረቡን አጠናክሮ ቀጥሎበታል። አትላንታ 👌
Show all...
😁 222👍 103💯 13👏 6😭 3 2🤝 2💔 1😎 1
Photo unavailableShow in Telegram
አርሰናል ባለፉት አምስት ጨዋታዎች የተቆጠረበት አንድ ጎል ብቻ ነው ! ማንችስተር ሲቲ ደግሞ ባለፉት 5 ጨዋታዎች 11 ጎሎች አስቆጥሯል ! እሁድ 🔥 @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
🔥 344😁 59👍 28❤‍🔥 21😭 3🤗 3
Photo unavailableShow in Telegram
ራሂም ስተርሊንግ በቻምፒየንስ ሊግ በ4 የተለያዩ ቡድኖች የተጫወተ የመጀመሪያው እንግሊዛዊ ተጫዋች ሁኗል። ∞️ ሊቨርፑል ∞ ማንቸስተር ሲቲ ∞ ቼልሲ ∞ አርሰናል
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ምን ያህሎቻቹ ልብ ብላቹታል አርሰናል ካለፉት አመታት በተለየ መልኩ ጥንቃቄ ላይ በይበልጥ ማተኮር ጀምሯል ኳስ ለተጋጣሚ ይለቃል ሲጠቃ በደምብ ይከላከላል አጋጣሚዎችን ፈጥሮ ጎል ለማስቆጠር ይሞክራል ካስቆጠረ ውጤት አስጠብቆ ይወጣል ከማንችስተር ሲቲም ይሄው ተመሳሳይ አቀራረብን የሚከተል ይመስላል ሚኬል አርቴታ @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
👍 331😁 174💯 19😎 8 3
Photo unavailableShow in Telegram
የመጀመሪያ ሳምንት የቻምፒየንስ ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ ! 1-36
Show all...
😁 121👍 54 4🤝 2
Photo unavailableShow in Telegram
አርሰናል በቻምፒየንስ ሊጉ ከጣሊያን ቡድኖች ጋር ባደረጋቸው ያለፉት 4 ጨዋታዎች ከሜዳው ውጪ ማሸነፍ አልቻለም +  ጎልም አላስቆጠረም! ◎ 1-0 ሮማ ◎ 4-0 ሚላን ◎ 2-0 ናፖሊ ◉ 0-0 ከአታላንታ‌‌ @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Show all...
😁 228👍 31😭 26👏 5😱 3 2💯 2
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.