202
Subscribers
-324 hours
+57 days
+130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
አንዳንዴ እብዶች ተብዬ የልባችንን እውነት ሲናገሩ ከስንት አንዴ ጤነኛ እንደሆኑ እናስባለን! ግን እለት በእለትስ የሚያወጡት ቃል የብዙሃኖችን እውነት ቢሆንስ? አልያም እኛ ስንረዳ ተሳስተን ቢሆንስ?የእነርሱ ቃል እውነታን ያዘለ ከሆነ ሁሌ ምን አልባት እኛ ስተናል!!!
ጥለውኽና እርቀውህ ሚሔዱ ሰዎች ባንተ ምክንያት ራሳቸውን ጥፋተኛ አድርገው ከሚሔዱ ይልቅ አንተን ወቅሰውና ጥፋተኛ አድርገው ቢሔዱ ለመመለስ አብዝቶ ይቀላል!!!
💯 1
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ይፋ ይደረጋል።
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል።
የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል።
@tikvahethiopia
😁 1
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.