📚የታላላቅ ኡለማዋች ምክሮች እና አስተማሪ ታሪኮች 📢
✏️ለምን እንደተፈጠርክ ካላወቅህ ስለ መሞት እያሰብክ መጨነቅ አይጠበቅብህም።🔍 أَبُوبَکْرَ عَبْدَ الرَّحْمَانْ
Show more336
Subscribers
+124 hours
-77 days
+1430 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from 📚የታላላቅ ኡለማዋች ምክሮች እና አስተማሪ ታሪኮች 📢
02:18
Video unavailableShow in Telegram
فضل الجمعة የጁምዓ ቱሩፋቶች
3.23 MB
Repost from 📚የታላላቅ ኡለማዋች ምክሮች እና አስተማሪ ታሪኮች 📢
Photo unavailableShow in Telegram
صلو على الحبيب المصطفى صلى الله عليه وسلم وبارك على نبينا وحبيبنا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين
📮https://t.me/ABUBKERabdrhamanCHANNEL📬
«أَصْحَـٰبُ ٱلْجَنَّةِ يَوْمَئِذٍ خَيْرٌ مُّسْتَقَرًّا وَأَحْسَنُ مَقِيلًا »
😀 القارئ : هيثم الدخين
=
t.me/abu_reyyis_arreyyis
القارئ_هيثم_الدخين_أصحاب_الجنة_يومئذ.mp36.43 MB
Show comments
አንዳንዴ ቤትህ ዉስጥ ወይም ብቻህን ስትሆን የማትሰግደውን ተጨማሪ የሱንና ሶላት በመስጂድ ስትሰግድ ወይም ከወንድሞችህ ጋር ስትሆን አጥብቀህ ትከታተለዋልውህ። ቁርአን ማንበቡም፣ ኪታቦችን መከታተሉም፣ሶደቃ ላይ መሳተፉም፣ እንደዚሁ በወንድሞች መኖርና ተሳትፎ ምክንያት ይሟሟቃል።
ስለዚህ ብቻህን ስትሆን የማትፈጽመውን መልካም ስራ በወንድምህ መኖር ምክንያት መፈጸምህ #የይዩልኝ_ስራ_መስራት ሳይሆን ሙስሊም በሙስሊም ላይ ካለው በረከት ነው የሚቆጠረው። ይሄ ጉዳይ ተጨባጭነት ያለው ከሰለፍ ዐሊሞችም (ከኢማሙ አህመድ) የተገኘ ሃሳብ ነው።
@abunasirAhmed
ከሰዎች እስካልከጀልክ ድረስ የተከበርክ ትሆናለህ። ስለዚህ ሱቅህን (ስራህን) አጥብቀህ ያዝ።
✏️አዩብ አ'ሰኽቲያኒይ
📚ሁሊየቱ'ልአውሊያእ 1/393
❓️የነብዩን የዉልደት አመት፣ወርና ቀን በተመለከተ
➡️ አላህም
➡️ መልእክተኛውም የተናገሩት አንድም መረጃ የለም።
ምንምኳ ከእሳቸው በፊት በርካታ መልእክተኞችና ነብዮች ቢያልፉም የኛ ነብይ صلى الله عليه وسلم የማንንም ነብይ የልደት ቀን አላከበሩም ነበር።
አክብሩም ብለው አላዘዙም ?
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.