cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አድስ መረጀ

Show more
Advertising posts
14 756
Subscribers
-1324 hours
-1107 days
-47130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

  • 02:22
    Video unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • 00:24
    Video unavailable
🔥የአማራ ህዝብ ድል አንሺነት ምስጢሮች‼️ 1) በእግዚአብሔር/በአላህ ያለው እምነት 2) ለዘመናት ከአባቶቹ የወረሰው ነፍጠኝነትና ጀግንነት በእነዚህ ምክንያቶች ዛሬም እንደ ጥንቱ የአማራ ህዝብ ጠላቶቹን ደምስሶ፣ ሴራውን በጣጥሶ፣ በታሪካዊ ጠላቶቹ መቃብር ላይ ቆሞ ነፃነቱን ያውጃል‼️ እህም ነው ገና 💪💪 #ወጥር_አማራ‼️ #ድሉ_የኛ_ነው💪 @NISIREamhra
Show all...
IMG_8049.MP47.42 MB
IMG_8046.MP41.20 MB
🔥#አማራ_ሳይንት‼️ በቤተ አማራ ወሎ ከመሀል ሳይንት አጅባር ከተማ ተነስቶ ሲጏዝ የነበረ የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት ላይ በተደረገ የደፈጣ ጥቃት አንድ ተሽከርካሪ ሙሉ የኦሮሙማው ጎመን በአማራ ፋኖ በወሎ መቅደላ ክፍለጦር ታቦር ተራራ ብርጌድ አናብስት ጠላት ሙትና ቁስለኛ ተደርጏል:: #ዘመቻ_ይታገሱ_ተጠናክሮ_ቀጥሏል‼️ #ወጥር_አማራ‼️ #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 28/12/16 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
🔥#ጎንደር_መተማ_ኮኪት_ገንደውሃ…‼️ በጎንደር መተማ ኮኪትና ገንደውሃ በተደረጉ ውጊያዎች የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት ዛሬም አይቀጡ ቅጣት ሲቀጣ ቆይቷል:: የአማራ ፋኖ በጎንደር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ነበልባል ፋኖዎች ባደረጉት የተቀናጀ ጥቃት #ኮኪት ከተማ ከብልጽግና ነፃ የወጣች ሲሆን #የገንዳውሃ ከተማን ከጠላት የማፅዳት ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል ሲሉ የመረጃ ምንጮች ገልጸዋል:: አጣናው ዋሴ ክፍለጦር፣ አርበኞች ክፍለጦርና ካራማራ ክፍለጦር ፋኖዎች በተሳተፉባቸው ውጊያዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ የጠላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሲደረጉ በርካታ ለፋኖ እጃቸውን ሰጥተዋል:: የሱዳን ድንበር መውጫ በር የሆነችው #መተማ_ዮሀንስን መልሶ ለመቆጣጠር የሞከረው የኦነግ ብልጽግና በፋኖ በደረሰበት ምት ከፍተኛ ኪሳራ አስተናግዷል:: ከሞት የተረፈ የኦሮሙማው ዙፋን ጠባቂ ወደ ሱዳን ፈርጥጧል:: #ወጥር_አማራ‼️ #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 28/12/16 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
(ከላይ የቀጠለ...) ፋሽስቱ ብልጽግና፣ ፋኖን በአካል ለማጥቃት ያደረጋቸው ተደጋጋሚ ሙከራዎች በከፋ ኪሳራ በመክሸፋቸው ‹ፋኖን በአካል ከማጥቃት ይልቅ፤ መሠረቱ የሆነውን የአማራ ሕዝብ ከውስጡ ማፍረስ፤ ማኀበራዊ ህሊናውን ማናጋት፤ ማኀበራዊ እሴቶቹን ዋጋ በማሳጣት ተስፋ ማስቆረጥ› በሚል የትግል ስልት፣ የሁለት ዓመት ሕፃን ከእናቷ ጡት ስር ነጥቆ እስከማገት፤ አግቶም እስከመግደል በሚደረስ አረመኔያዊ መንገድ የሕዝብን ሥነ-ልቦና ለመስበር የተጠኑ፣ በመዋቅር የተደገፉ ወንጀሎችን መስራቱን ቀጥሏል፡፡ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በእምቡጧ ሕፃን ኖላዊ ዘገየ ላይ በተፈጸመው ብአዴን-ብልጽግና መር ግድያ የተሰማውን ሐዘን እየገለፀ፣ በፋሽስቱ አገዛዝ በተቀነባበሩ መዋቅራዊ ወንጀሎች ሕይወታቸውን ላጡ፣ የአካልና የሥነ-ልቦና ጉዳት ለደረሰባቸው ሁሉ መፅናናትን እየተመኘን የሚከተሉትን የትግል ጥሪዎች እናቀርባለን፡- 1) ለመናገሻ ጎንደር ከተማ ቅርብ የሆነ የስምሪት ቀጠና ላይ ያሉት የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ እና የአማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ ሁለት ክፍለ ጦሮች እገታ፣ ዘረፋ፣ ቅሚያ፣ ግድያ መሰል በአገዛዙ ኃይልና ከአገዛዙ ጋር የጋራ ስምሪት ያላቸው ወንጀለኞችን ለመቅጣት በልዩ ትኩረት የሚሰራ የጋራ ግብረ ኃይል ተደራጅቷል፡፡ ይህ የጋራ ግብረ-ኃይል የጋራ ዘመቻዎችን ከማቀድ ጀምሮ የትግሉ ባለቤት ከሆነው ሕዝባችን የሚመጡ ጥቆሞዎችን መሠረት በማድረግ ሕግ የማስከበር የተጠኑ እርምጃዎችን ይወስዳል፡፡ በመሆኑም ሕዝባችን ለፋኖ የተለመደ የመረጃ ምንጭነቱን አጠናክሮ በመቀጠል የትግሉ ባለቤትነቱን እንዲያፀና ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ የሁለቱ ዕዞች የጋራ ግብረ-ኃይል የእምቡጧ ሕፃን ኖላዊ ዘገየ ደምን  ለመበቀል "ዘመቻ ኖላዊ ዘገየ" በሚል ይፋዊ ዘመቻ አውጀናል!!  2) የፋሽስቱ ብልጽግና አገዛዝ ቅጥረኞች፡- መከላከያ፣ ፖሊስ፣ አድማ ብተና፣ ታጣቂና ሚሊሻ  አለቆቻችሁ በመደበኛ ውጊያ ያጡትን ድል፡- የንጹሃን እገታ፣ ዘረፋ፣ አስገድዶ መድፈር፣ ግድያ፣… በመፈጸም በዚህ መሰል የቀውስ ግንባር የአማራን ሕዝብ ለማንበርከክ  አቅደው እንደመሳሪያ እየተጠቀሙባችሁ ነው፡፡ በተለይም ከእነዚህ ውስጥ ለልዩ ተልዕኮ የተመረጣችሁ የአገዛዙ ኃይሎች ሰምሪት ወስዳችሁ ይህን አረመኔያዊ ወንጀል በሕዝብ ላይ በመፈጸም ላይ የምትገኙ በሙሉ፡- ይህ ወንጀላችሁ በሕዝብ፣ በታሪክና በሞራል ደረጃ ተጠያቂ የሚያደርጋችሁ መሆኑን አውቃችሁ፣ ከጦር ወንጀለኝነት ተግባራችሁ ምህረት ለማግኘት ያላችሁ ብቸኛ መንገድ እጃችሁን ለአማራ ፋኖ በመስጠት፣ ይህን የአገዛዙን ገመና ለሕዝብ በማጋለጥ ቅጣታችሁን እንድታቀሉ ጥሪ ቀርቦላችኋል፡፡ ይህ ሳይሆን ቢቀር በሕዝብ ትግል እየተቀበረ ባለ ፋሽስታዊ አገዛዝ ውስጥ ከነ ወንጀላችሁ መሰንበት እንደማትችሉ፣ ቅጣታችሁንም በአደባባይ እንደምትቀበሉ እናረጋግጣለን፡፡ 3) ለተከበርከው የጎንደር ከተማ ሕዝብ፡-  ከአማራ ሕዝብ ጋር የምንኖርበት ዕድል የለም፤ አማራ ከእጃችን ወጥቷል በሚል ተስፋ መቁረጥ ውስጥ የፋሽስቱ አገዛዝ፣ የጦር ወንጀለኛነቱን ቀጥሏል፡፡ በዚህም ፋሽስቱ ብልጽግና ራሱ አጋች፣ ራሱ ዘራፊ፣ ራሱ ቀማኛ፣ ራሱ ገዳይ፣… ሆኗል፡፡ በመሆኑም አገዛዙ በከፍተኛ ተስፋ መቁረጥ ውስጥ መግባቱን በመረዳት፣ ማኅበረሰቡ ተደራጅቶ ራሱን እንዲጠብቅ፣ እያንዳንዱን የብልጽግና ሰራዊት ወንጀል ሪኮርድ በማድረግ በሚዲያዎች እንዲያጋልጥ፣ ከምንም በላይ ሕዝባችን መንግሥት እንደሌለ አምኖ ራሱን በራሱ አደራጅቶ ሕልውናውን እንዲጠበቅ የትግል ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ 4) ለጎንደር ከተማ ታላላቅ የኃይማኖት አባቶች፡- ፍየልና በግ፤ ላምና በሬ መስረቅ ነውርና አሳፋሪ የነበረባትን መናገሻ ጎንደር ከተማ፣ ሰዎችን ሰርቆ መሸጥ በሕግ የተፈቀደ የሥራ መስክ የሆነባት በብልጽግና መሩ ፋሽስታዊ አገዛዝ እንደሆነ ከእናንተ ከሊቃውንት የተሰወረ አይደለም፡፡ አባቶች እንደመንፈሳዊ መሪ ግፍን ተቃወሙ፤ ከእውነት እና ከፍትሕ ጎን ቁሙ፡፡ እውነታውን ወጥታችሁ ለሕዝብ ስበኩ፤ ሀቅን ተናገሩ፡፡ ወታደራዊ አቅሙ ሲዝል በሁለት ዓመት ሕጻን ደም ፖለቲካ ሊሰራ አስቦ እገታን የትግል ስልት ያደረገውን አረመኔ አገዛዝ በይፋ አውግዙ! እንኳንስ ሰው ምድሩም ቢሆን ለዚህ ፋሽስታዊ ሥርዓት መገዛት እንደሌለበት በማውገዝ ለሕዝባችሁ የብርሃን መንገድ እንድትመሩት፤ ከጨለማው እንድታወጡት በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን፡፡ 5) ለጎንደር ከተማ ወጣት፡-  ጎንደርን የሚዘርፋት፣ ልጆቿን የሚያግት፣ አግቶ የሚገድል፣… ራሱ ብአዴን ብልጽግና ነው! በአመራር፣ ፖሊስ፣ አድማ ብተናና ሚሊሻ የሚሰራው አረመኔያዊ ወንጀል መሰረቱ ብአዴን-ብልጽግና፤ ዓላማው ፖለቲካዊ እንደሆነ ከንሥሩ ወጣት የተሰወረ አይደለም፡፡ በመሆኑም ለ እምቡጧ ሕፃን ኖላዊ ዘገየ ሕግና ፍርድን ከ ክንድህ እንጂ ከጠላትህ አትጠይቅ!! እምቡጧን የቀጠፋት የፋሽስቱ ብልጽግና አገልጋይ ነው! ፋሽስቱን ብልጽግና ታግለህ በመጣል፤ ሚሊየን ሕፃን ኖላዊ ዘገየዎችን ከሞት ታደጋቸው!! ይህ የሕልውና ትግል ትውልድን የማስቀጠል፤ አለማስቀጠል ጉዳይ መሆኑን አትዘንጋ፡፡ እናም የጎንደር ወጣት የቻልክ ትግል ሜዳን ተቀላቀል፤ ካልሆነ የራስህ፣ የቤተሰብህና የከተማህ ወታደር ሆነህ ባለህበት ተሰለፍ! በመጨረሻም ጠላት ፋሽስት ብልጽግና በሕዝብ ትግል እየተቀበረ ቢሆንም፣ በወታደራዊ ትግል ያላሳካውን ድል በሴራና የሐሰት ፕሮፖጋንዳ በቀውስ ላይ ቀውስ በመደረብ አገራችንን፣ ሕዝባችንን አልፎም ራሳችንን እንድንጠላ፤ ዕጣ ፈንታችን ተንበርካኪነት እንዲሆን በሰፊ በጀት፣ በረቀቀ የሰው ኃይል ምልመላና ስምሪት እየሰራ እንደሆነ በመረዳት፣ እንደሕዝብ ሊሰብረን፤ አገር የገነባንበትን ማኀበራዊ እሴታችንን ሊያጠፋ የቆረጠውን አገዛዝ ለመጨረሻ ጊዜ እንድንቀብረው መላ አማራዊያን እና የአማራ ትግል ወዳጆች በፅናት እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡  የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ አርበኛ ሀብቴ ወልዴ ጎንደር-አማራ-ኢትዮጵያ ነሃሴ 28/2016 ዓ.ም
Show all...
🔥ሉማሜ | አዲስ ቅዳም...‼️ በጎጃም #ሉማሜ ከወጀል ወደ ፅድ ማርያም በትላንትናው ዕለት ሲጏዝ የነበረ የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት በደረሰበት የደፈጣ ጥቃት ሁለት አይሱዙ የመከላከያና የባንዳው ስብስብ በአማራ ፋኖ በጎጃም ሐዲስ አለማየሁ ክፍለጦር ጥቁር አንበሳ ልዩ ኮማንዶዎች ጠላት እምሽክ ተደርጏል:: በተመሳሳይ #በአዲስ_ቅዳም ከተማ የአማራ ፋኖ በጎጃም የጎጃም አገው ምድር ክፍለጦ ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ነበልባሎች ባደረጉት የተጠና ኦፕሬሽን ስብሰባ ላይ የነበሩ 13 ኦነግ ብልጽግና አገልጋይ ባንዳዎችና አንድ የኦነግ ብልጽግና ባለስልጣን ወደ ሲኦል ተሸኝተዋል:: #ወጥር_አማራ‼️ #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 28/12/16 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
🔥#ባሶሊበን...‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም አመራሮች በባሶ ሊበን ከሕዝብ ጋር ውይይት አደረጉ‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም ከፍተኛ አመራሮችና የ7ተኛ ክ/ጦር አመራሮች የአብራጅት ብርጌድ አመራሮች በተገኙበት በባሶ ሊበን፣ የላም ገጅ ቀጠናና አካባቢው ማህበረሰብ ጋር ውይይት ያደረገ ሲሆን የፋኖ ትግል ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ያሉ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን ገምግሞ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል። አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ! #ወጥር_አማራ‼️ #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 28/12/16 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በወቅታዊ ጉዳይ የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ *** ፋሽስቱ ብልጽግና ራሱ አጋች፣ ራሱ ዘራፊ፣ ራሱ ቀማኛ፣ ራሱ ገዳይ …ነው! የጎንደር ወጣት የቻልክ ትግል ሜዳን ተቀላቀል፤ ካልሆነ የራስህ፣ የቤተሰብህና የከተማህ ወታደር ሆነህ ተሰለፍ! *** የአማራ ሕዝብ የሕልውና ትግል፣ ይፋዊ የትጥቅ ትግል ከጀመረ ወዲህ ባለፉት አስራ አራት ወራት ውስጥ ፋሽስቱ ብልጽግና ግዙፍ ሠራዊት፣ በርካታ የጦር መሳሪያና ውስብስብ የጦር ቴክኖሎጂ አቅም ይዞ በሙሉ አቅሙ ወደጦርነት ቢገባም፤ ትግሉ ሕዝባዊ በመሆኑ ጦርነቱን በአጭር ጊዜ ተሸንፎ ውጊያዎች ግን አሁንም እንደቀጠሉ ነው፡፡ ጠላት ፋሽስት ብልጽግና፣ የኢትዮጵያን አገራዊ ሙሉ አቅም የአማራ ሕዝብን ለማጥፋት የተጠቀመበት ቢሆንም ባለፈው አንድ ዓመት ዓለም የተመለከተው ሀቅ፣ ፍትሐዊ እና እውነተኛ የትግል መነሻ ይዞ የተነሳውን የአማራ ሕዝብ ማንበርከክ እንደማይቻል ነው፡፡ ይልቁንም ፋሽስታዊ ሥርዓቱ ርቃኑን የቀረበት የማያቋርጥ ሽንፈቱ ገሃድ መውጣቱ ቀጥሏል፡፡ ይህን ተከትሎ፣ በጠላት በኩል የተያዙ የትግል ስልቶች መጠነ ሰፊ ታክቲኮችን በመጠቀም፣ አማራን ከውስጡ ለማፍረስ፣ ትግሉን ለመበተን፣ ማኀበራዊ ቀውሶችንና የተደራጁ ወንጀሎችን በአገዛዙ መዋቅራዊ ድጋፍ መፈጸምን ያለመ ከመደበኛው ውጊያ እጅግ የተለየ የውጊያ ግንባር ከፍቷል፡፡ ይህ ሕዝብን የጥቃት ማዕከል ያደረገ ድንበር-የለሽ ቀውስን ለመፍጠር የሚያመቹ ነገሮች ሁሉ ለጠላት የትግል ሜዳ ሆነዋል፡፡ ለዚህም ሴራና የሚዲያ ፕሮፖጋንዳ ሁነኛ መሳሪያዎቹ እንዲሆኑት በማድረግ ልዩ ልዩ ቀውስ መቀስቀሻ ታክቲኮችን በሰፊ በጀት፣ የሰው ኃይል፣ ስልጠናና ስምሪት ተደግፎ በመተገብር ላይ ነው፡፡ እገታ፣ ዘረፋ፣ መቀማት፣ አስገድዶ መድፈር፣ የዘፈቀደ ግድያ… ወዘተ የወንጀል ዓይነቶች ከዚህ ቀደም በአገዛዙ ድክመት በተለያዩ አካላት ይፈጸሙ የነበረ ቢሆንም የህልውና ትግሉ ከጀመረ ወዲህ ጠላት የትግል ስልት አካል አድርጎ እየተጠቀመባቸው ይገኛል፡፡ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በመረጃና ደህንነት ክፍሉ በሚያደርጋቸው ክትትሎች እንዳረጋገጠው በተለያየ አቅጣጫ ሕዝባችንን ለከፍተኛ ምሬት የሚዳርግ፣ በተለይም ከአማራ ሕዝብ ነባር ማኀበራዊ እሴቶች ጋር ፍፁም የሚቃረኑ ወንጀሎችን በተጠና መንገድ በመፈጸም፤ በየጊዜው ቀውስ በመፍጠር፣ በሕዝባችን  ዘንድ "በሕልውና ትግሉ ላይ ተስፋ የለም" የሚል የተሸናፊነት ስሜት በማስፈን ለማንበርከክ ያለሙ ብአዴን-ብልጽግና መር ወንጀሎች በተከታታይ በመፈጸም ላይ ናቸው፡፡ እነዚህ ብአዴን-ብልጽግና መር ወንጀሎች በቀጥታ በበጀት፣ በሰው ኃይል፣ በስልጠናና በስምሪት የሚመሩ ሲሆኑ፤ ከፋሽስታዊ አገዛዙ ጋር የጥቅም ትስስር  ያላቸው፣ የጀርባ ታሪካቸው ከነጻነት ትግል ጋር የማይተዋወቅ አረመኔ ወንጀለኞች ጭምር የሚሳተፉበት እንደሆነ ዕዙ በመረጃና ደህንነት ክንፉ ባደረገው ክትትል፤ ሕዝቡን የመረጃ ምንጭ በማድረግ አረጋግጠናል፡፡ የስድት ዓመት ወንድ ልጅ መድፈር፣ የካህን ሚስት መድፈር፣ የሁለት ዓመት እምቡጥ ሕፃን፣ አሮጊት እናት፣ ተማሪ፣ አዛውንት፣ ነጋዴ፣ ወጣት፣… ሁሉንም የኀብረተሰብ ክፍል ያዳረሰ እገታ መፈጸም፣… እነዚህ ሁሉ የተደራጁ ወንጀሎች የፖለቲካ ዓላማ ያላቸው በአማራ ሕዝብ ላይ የታወጀው የዘር ማጥፋት ዓላማ ያለው ጦርነት አካል ናቸው፡፡ ይህ በአማራ ሕዝብ ላይ የተከፈተ በዓይነቱ ልዩ የሆነ ጥቃት የሕዝብን ሥነ-ልቦና መስበር፣ ማኀበረሰባዊ እሴቶች የማጥፋት፣ እንደሕዝብ ተስፋ የማስቆረጥ፣… በመጨረሻም ከተያዘው የሕልውና ትግል መስመር በማስወጣት እንደሕዝብ ለማንበርከክ ያለመ በአማራ ጠላቶች የሚመራ የትግል ስልት ነው፡፡ ልክ እንደሰሞኑ የጎንደር ከተማ አሳዛኝ ሁነት፣ ትኩረት በተደረገበት ሕዝብና ቀጠና ላይ ጭካኔን የሚያሳዩና ሕዝብን የሚያስደነግጡ ያልተለመዱ ወንጀሎችን በመፈጸም፣ ሕዝብን ማሸበር የጠላት የትግል ታክቲክ አካል እንደሆነ በመረጃ ክትትላችን አረጋግጠናል፤ ይህንንም መላው ሕዝባችን እንዲያውቅልን እንፈልጋለን፡፡
Show all...
ከአርበኛ ይታገሱ አረጋው ህልፈት ጀርባ ያለው አስገዳይ ቡድን ሴራ ተጋለጠ | የድምጽ ሪከርዱ ይፋ ሆነ! የቀድሞው እስክንድር የአሁኑ መብረቅ ክፍለ ጦር ነሐሴ 13 ቀን 2016 ዓ/ም አርበኛ ይታገሱ አረጋው ከሚመራው ክፍለ ጦር ሌሊት ዲሽቃ አሰርቆ ወስዶ ስለተፈጠረው ግርግር ትናንት ሰፊ ማብራሪያ መጻፋችን ይታወሳል:: ነሐሴ 16 ቀን ደግሞ ይሄው የእስክንድር ድርጅት የሆነው መብረቅ ክፍለ ጦር 5 ወንዞችን አቆራርጦ ወደ አርበኛው የጦር ሰፈር በመጠጋት ትንኮሳ ለመፈጸም አስቦ በነበረበት ቅጽበት:- • የወረዳው ህዝብ ስሜት ምን እንደነበር አርበኛ ይታገሱ የገለጸበት...! •ለአርበኛው የመብረቅ ክፍለ ጦር አዛዥ ምን እንዳለው! •ስለ ዋርካው ምሬ ወዳጆ የመብረቁ ግለሰብ ያለው አመለካከት ምን እንደሚመስል! •የድርሳን ብርሀኔ አቋም ምን እንደነበር • አጠቃላይ በእዙ ዙሪያ የግንባሩ ግለሰቦች ምን አይነት አረዳድ እንዳላቸውና ፍረጃቸውን በተመለከተ በወቅቱ አርበኛ ይታገሱ ለአንድ የትግል አጋሩ እና ወንድሙ በስልክ የገለፀውን እውነታ ከአንደበቱ ሰምታችሁ የእስክንድራውያንን ሴራ ጥልቀት ገምግሙት:: የስልክ ቅጅውን ካዳመጣችሁት በኃላ ቀጣዩ የሴራ መረብ የሚወስዳችሁ ከዚህ በታች ወዳለው ሀሳብ ነው:: እስክንድራውያን ዲሽቃ ማሰረቅ ብቻ ሳይሆን አቶ ሰማ አይቸው የሚባልን ግለሰብ ከተወሰነ ኃይል ጋር አስከድተዋል:: ይህን ግለሰብ ከአርበኛው አስከድተው ለብቻው ከጥቂት ማፊያዎች ጋር እንድንቀሳቀስ ፋይናንስ በማድረግ በሂደትም አርበኛውን ለመግደል ኃይል እንድልክ ሴትአፕ አመቻችተው እሱ የላካቸው ነፍሰ ገዳይ ባንዳዎች በለስ ሳይቀናቸው ቀርቶ  በቁጥጥር ስር ሲውሉበት ተስፋ ቆርጦ በይቅርታ ወደ መንግስት ገብቷል:: የዚህ ሆዳም አጃቢ የነበረውን አቶ ግዛቸው ይታያል የሚባል ባንዳ ግን ሌላ ቦታ ውሎ አድሮ ድንገት ወደ ፋኖዎች ተመልሶ በመምጣት እኔማ ለመንግስት ከምገብር ብዬ ሰማ ጋር ሳልሄድ ሾልኬ መጣሁ ብሎ ወደ ፋኖ ተደብልቆ ነሐሴ 25 ቀን ከቀኑ 5:45 ሰአት ላይ አርበኛው ላይ ከጀርባ አንድ ሙሉ ካዝና ጥይት ተኩሶ ገደለው:: የሆነው ይህ ነው:: ማስታወሻ:- አርበኛ ይታገሱ አረጋው በዲሽቃው ውዝግብ ምክንያት የሰው ህይወት እንዳይጠፋ ያደረገ አስተዋይ ወንድም ሲሆን ወንዞችን አቆራርጦ ለጠብ የመጣውን የወገን ጠላት ኃይል ትንኮሳ ጭምር በትዕግስት ያለፈ እና በወቅቱ ህዝብንም ያረጋጋ ጥበበኛ መሪ ነበር:: ያጣነው እንዲህ ያለውን ንፁህ ታጋይ ነው!   ©በላይነህ #ዘመቻ_ይታገሱ‼️ #ወጥር_አማራ‼️ #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 27/12/16 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
Photo unavailable
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.