ዜግነት ታምሩ ❤️ወልደማሪያም።
199
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Show all...
Pixelverse | Dashboard
Pixelverse | Welcome to the club, buddy Congratulations! You were invited to the Pixelverse and will receive a bonus of 500 PIX.
Photo unavailableShow in Telegram
Ethiopian Statistics Service
Mizan Teferi Branch
Required:8
Proffesional: BSc Statistics/Management Information System/Accounting and related
Experiance:4 year
Dhalatu:8017
Diedline:12/11/3016
Place of registration: Ethiopian Statistics Service,Mizan Teferi Branch Office No.3
For more read
https://t.me/solomondabale2023
🙏🙏👉👉 እስቲ ሞክሩት 👉👉
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል እና አከባቢው የምትገኙ የቴክኒክና ሙያ ሠልጣኞችና ምሩቃን በኮንታ ዞን ጭዳ ኮንስትራክሽንና እንዳስትሪያል ኮሌጅ በወጡ ክፍት ስራ መደቦች ላይ እንድትመዘገቡ ይላል ኮሌጁ።
158 TVET Trainers and graduetes.
🙏🙏🙏🙏🙏))
"ባካሄድነው ጥናት 90 በመቶ ተማሪ ኮራጅ መሆኑን ደርሰንበታል"- አለማየሁ ተ/ማሪያም (ዶ/ር)
#FastMereja
በኢትዮጵያ የኩረጃ ደረጃ ምን ያህል ነው? ሀገርንስ ምን ያህል ይጎዳል? በሚል በ2004 በተደረገ ጥናት 90 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ኮራጅ መሆናቸው ተረጋግጧል ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአካቶ ትምህርት ክፍል ተመራማሪ የሆኑት አለማየሁ ተ/ማሪያም (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
ተመራማሪው በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዳጉ ፕሮግራም በነበራቸው ቆይታ፤ በቀደመው የትምህርት ሥርዓት የመመዘኛ ፈተናዎች የሚሰጡበት ሂደት ለኩረጃ ምቹ እንደነበሩ ተናገረዋል፡፡
ተማሪዎች በፈተና ወቅት የማያውቁትን ጥያቄ መልስ ከሌሎች ለመቅዳት ድሮም ይሞክሩ እንደነበር ገልጸው፤ አሁን ላይ ሥር ሰዶ በዘመቻ መል የሚካሄድ ሆኗል ሲሉ ነው የተናገሩት፡፡
ተማሪዎች ከትምህርቱ በበለጠ የኩረጃ መንገዶችን ያጠናሉ የሚሉት ተመራማሪው፤ በጥናቱ 27 የሚሆኑ የኩረጃ ዘዴዎች እንዳሉ ደርሰንበታል ብለዋል፡፡
በዚህ ሂደት ውስጥ ተማሪዎች ብቻ ሳይሆኑ ወላጆች ልጆቻቸው እንዲያልፉ ከመፈለግ አንፃር እንዲሁም መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጭምር ለኩረጃው እገዛ እንደሚያደርጉ ይናገራሉ፡፡
ይህም ፈተናውን አልፈው ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ተማሪዎች የሥብዕና ጉድለት እንደሚታይባቸው እዲሁም መሰረታዊ የሆነው መፃፍ እና ማንበብ ሲቸግራቸው እንመለከታለን ይላሉ፡፡
ተመራማሪው፤ ከፈተና አሰጣጥ በተጨማሪ ለግምት አጋላጭ የሆኑ የፈተና ዓይነቶችን ለማስተካከል መስራት እንደሚገባ አዲሱ የፈተና ሥርዓት ያመላከተ መሆኑንም ይናገራሉ፡፡
በተለይም የተጀመረው የበይነ በረብ (ኦን ላይን) ፈተና አሰጣጥ ሲጠናከር የተንሰራፋውን የኩረጃ መጠን በመቀነስ እና ተማሪዎችን በማብቃት ረገድ ላቅ ያለ ሚና ይኖረዋል ነው ያሉት፡፡
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከ700 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች ከሐምሌ 3 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
ዘገባው የኢቢሲ ነው።
ተተኪ ባለሙያ አሰልጥኖ ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ
___________
የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በስሩ ላሉ የስኳር ፋብሪካዎች ምሩቃንን በሚከተሉት የሙያ ዘርፎች አወዳድሮ ከመለመለ በኋላ ለ4 ወራት የንድፈ-ሀሳብ እና የተግባር ሥልጠና በመስጠት በመስኩ ብቁ የሆኑትን ምሩቃን በጀማሪ ባለሙያነት (ሰልጣኝነት) መቅጠር ይፈልጋል፡፡
በውድድሩ መሳተፍ የሚችሉ አመልካቾች ቀጥሎ በቀረቡት መንገዶች መላክ የሚችሉ ሲሆን (Online)የሚልኩ ይበልጥ ይበረታታሉ፡፡
____________
1. በ https://forms.gle/BdywJESTBXRusfuy7 (Online)የሚያመለክቱ አመልካቾች የሚልኳቸውን መረጃዎች ከ1ገፅ ያልበለጠ የተጠቃለለ የግል ሁኔታ መግለጫ (CV) በPDF ወይንም .Doc (upload) በማድረግ መላክ ይኖርባቸዋል፡፡
2. በግንባር/በወኪል የሚያመለክቱ አመልካቾች ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ(CV) የግል ሁኔታ መግለጫ እና ማመልከቻ ጋር በማቅረብ ከማክሰኞ ሐምሌ 9 2016 ዓ.ም ጀምሮ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ፦ የስራ ቀን ከሰኞ እሰከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00 እሰከ 11 ሰአት መሆኑን እናሳውቃለን
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.