cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ዜግነት ታምሩ ❤️ወልደማሪያም።

የተለያዩ መረጃዎች ምንጭ። የሀይማኖት ንግግር አይቻልም።

Show more
Advertising posts
199
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ብዛት 90
Show all...
Show all...
Pixelverse | Dashboard

Pixelverse | Welcome to the club, buddy Congratulations! You were invited to the Pixelverse and will receive a bonus of 500 PIX.

Photo unavailableShow in Telegram
Ethiopian Statistics Service Mizan Teferi Branch Required:8 Proffesional: BSc Statistics/Management Information System/Accounting and related Experiance:4 year Dhalatu:8017 Diedline:12/11/3016 Place of registration: Ethiopian Statistics Service,Mizan Teferi Branch Office No.3 For more read https://t.me/solomondabale2023
Show all...
🙏🙏👉👉 እስቲ ሞክሩት 👉👉 በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል እና አከባቢው የምትገኙ የቴክኒክና ሙያ ሠልጣኞችና ምሩቃን በኮንታ ዞን ጭዳ ኮንስትራክሽንና እንዳስትሪያል ኮሌጅ በወጡ ክፍት ስራ መደቦች ላይ እንድትመዘገቡ ይላል ኮሌጁ። 158 TVET Trainers and graduetes. 🙏🙏🙏🙏🙏))
Show all...
መልካም ዕድል
Show all...
"ባካሄድነው ጥናት 90 በመቶ ተማሪ ኮራጅ መሆኑን ደርሰንበታል"- አለማየሁ ተ/ማሪያም (ዶ/ር) #FastMereja በኢትዮጵያ የኩረጃ ደረጃ ምን ያህል ነው? ሀገርንስ ምን ያህል ይጎዳል? በሚል በ2004 በተደረገ ጥናት 90 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ኮራጅ መሆናቸው ተረጋግጧል ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአካቶ ትምህርት ክፍል ተመራማሪ የሆኑት አለማየሁ ተ/ማሪያም (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ ተመራማሪው በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዳጉ ፕሮግራም በነበራቸው ቆይታ፤ በቀደመው የትምህርት ሥርዓት የመመዘኛ ፈተናዎች የሚሰጡበት ሂደት ለኩረጃ ምቹ እንደነበሩ ተናገረዋል፡፡ ተማሪዎች በፈተና ወቅት የማያውቁትን ጥያቄ መልስ ከሌሎች ለመቅዳት ድሮም ይሞክሩ እንደነበር ገልጸው፤ አሁን ላይ ሥር ሰዶ በዘመቻ መል የሚካሄድ ሆኗል ሲሉ ነው የተናገሩት፡፡ ተማሪዎች ከትምህርቱ በበለጠ የኩረጃ መንገዶችን ያጠናሉ የሚሉት ተመራማሪው፤ በጥናቱ 27 የሚሆኑ የኩረጃ ዘዴዎች እንዳሉ ደርሰንበታል ብለዋል፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ተማሪዎች ብቻ ሳይሆኑ ወላጆች ልጆቻቸው እንዲያልፉ ከመፈለግ አንፃር እንዲሁም መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጭምር ለኩረጃው እገዛ እንደሚያደርጉ ይናገራሉ፡፡ ይህም ፈተናውን አልፈው ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ተማሪዎች የሥብዕና ጉድለት እንደሚታይባቸው እዲሁም መሰረታዊ የሆነው መፃፍ እና ማንበብ ሲቸግራቸው እንመለከታለን ይላሉ፡፡ ተመራማሪው፤ ከፈተና አሰጣጥ በተጨማሪ ለግምት አጋላጭ የሆኑ የፈተና ዓይነቶችን ለማስተካከል መስራት እንደሚገባ አዲሱ የፈተና ሥርዓት ያመላከተ መሆኑንም ይናገራሉ፡፡ በተለይም የተጀመረው የበይነ በረብ (ኦን ላይን) ፈተና አሰጣጥ ሲጠናከር የተንሰራፋውን የኩረጃ መጠን በመቀነስ እና ተማሪዎችን በማብቃት ረገድ ላቅ ያለ ሚና ይኖረዋል ነው ያሉት፡፡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከ700 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች ከሐምሌ 3 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡ ዘገባው የኢቢሲ ነው።
Show all...
ተተኪ ባለሙያ አሰልጥኖ ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ ___________ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በስሩ ላሉ የስኳር ፋብሪካዎች ምሩቃንን በሚከተሉት የሙያ ዘርፎች አወዳድሮ ከመለመለ በኋላ ለ4 ወራት የንድፈ-ሀሳብ እና የተግባር ሥልጠና በመስጠት በመስኩ ብቁ የሆኑትን ምሩቃን በጀማሪ ባለሙያነት (ሰልጣኝነት) መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በውድድሩ መሳተፍ የሚችሉ አመልካቾች ቀጥሎ በቀረቡት መንገዶች መላክ የሚችሉ ሲሆን (Online)የሚልኩ ይበልጥ ይበረታታሉ፡፡ ____________ 1. በ https://forms.gle/BdywJESTBXRusfuy7 (Online)የሚያመለክቱ አመልካቾች የሚልኳቸውን መረጃዎች ከ1ገፅ ያልበለጠ የተጠቃለለ የግል ሁኔታ መግለጫ (CV) በPDF ወይንም .Doc (upload) በማድረግ መላክ ይኖርባቸዋል፡፡ 2. በግንባር/በወኪል የሚያመለክቱ አመልካቾች ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ(CV) የግል ሁኔታ መግለጫ እና ማመልከቻ ጋር በማቅረብ ከማክሰኞ ሐምሌ 9 2016 ዓ.ም ጀምሮ መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ማሳሰቢያ፦ የስራ ቀን ከሰኞ እሰከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00 እሰከ 11 ሰአት መሆኑን እናሳውቃለን
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.