Fit-ኢትዮጵያዊ 💪🇪🇹
Contact @HenosT 😎 Shop @FitEthiopiawiShop 🛍 Check out @TheReboot 😈
Show more7 128
Subscribers
-424 hours
-87 days
-4830 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
Join us for the next edition of Mindlink on 20 September 2024, at Sapphire Addis. This session will explore the intersection of Fitness and Bodybuilding with culture, mental health, and accessibility. Whether you’re a fitness enthusiast or curious about how health impacts both mind and body, this event promises thoughtful discussions and new perspectives. Come be part of a diverse community exchanging ideas and experiences
@linkupaddis
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
በዳያመንድ ሊግ 5 ሺህ ሜትር ወንዶች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ
በቤልጂየም፣ ብራሰልስ ዛሬ በተካሄደው የ2024 ዳያመንድ ሊግ 5 ሺህ ወንዶች ውድድር፤ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል።
የገቡበት ሰዓትም፥ የአትሌት በሪሁ አረጋዊ 12:43.66፤ የአትሌት ሓጎስ ገብረሕይወት 12:44.25፤ የአትሌት ጥላሁን በቀለ 12:45.63 ሆኖ ተመዝግቧል።
👍 5👏 3😱 2
Repost from Fit-ኢትዮጵያዊ 🛍 Shop
🎉 ሰላም ዉድ ደንበኞቻችን Fit-Ethiopiawi Shop🛍️ ለ አዲሱ ዓመት ያቀረበላቹን ታላቅ ቅናሽ በደስታ ለማብሰር እንወዳለን:: ይህም እስከ 💵 500 ብር የቀረበው #ቅናሽ ለ ሁለት ሳምንት ብቻ ስለሚቆይ እንዳያመልጣችሁ።
🌻 መልካም አዲስ አመት 🌻
Call +251919524752
Contact @BiniamBogale 😎
@FitEthiopiawiShop 🛍
@FitEthiopiawi 💪🇪🇹
🔥 9👍 2
በ17ኛው የፓራሊምፒክ ውድድሮች አትሌት ያየሽ ጌቴ 👱🏼♀ በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች #የዓይነ_ስውር (T-11) ፍጻሜ ክብረ ወሰን በማሻሻል ጭምር አሸነፈች፡፡ 🥇
@FitEthiopiawiShop 🛍
@TheReboot 😈
💪🇪🇹
#Ethiopia 🇪🇹
በፔሩ ሊማ ሲካሄድ የቆየው የዓለም ከ20 ዓመት በታች ወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሌሊቱን ፍፃሜውን አግኝቷል።
በመጨረሻው ቀን ውሎ በ 1500 ሜትር አትሌት አብዲሳ ፈይሳ 😎 3:40.51 በመሮጥ የወርቅ ሜዳሊያ 🥇 ባለቤት ሆኗል።
ኢትዮጵያ በውድድሩ ታሪክ በዚህ ርቀት ወርቅ ስታገኝ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
ይህንንም ተከትሎ ኢትዮጵያ:-
6️⃣ 🥇
2️⃣ 🥈
2️⃣ 🥉
በማግኘት ከዓለም ሁለተኛ ከአፍሪካ ደግሞ አንደኛ በመሆን አጠናቃለች።
@FitEthiopiawiShop 🛍
@TheReboot 😈
💪🇪🇹
🔥 18👍 2👏 2
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.