Tefera Tamene Glory Football-ተፈራ ታመነ ግሎሪ ፉትቦል
This is Football World ⚽️✅ ✍️ወቅታዊ መረጃዎች ✍️የዝዉዉር መረጃዎች ✍️አስደናቂ ስፖርታዊ እዉነታዎች
Show more1 032
Subscribers
No data24 hours
-207 days
-3830 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
✅በዛሬዉ ዕለት አሰልጣኝ ዳንኤል ዴሮሲን ያሰናበተዉ ሮማ ክሮሺያዊዉን የቀድሞዉን የጄኖኣ እና ቶሪኖ አሰልጣኝ ኢቫን ጉሪችን አሰልጣኝ አድርጎ ለመሾም መቃረቡ ተገልጿል።
🎖 Fabrizio romano
😢 4
Photo unavailableShow in Telegram
✅በእግርኳስ ዓለም ከታዩ የተሟሉ አጥቂዎች አንዱ 🇧🇷 ሮናልዶ ሊዊስ ናዛሪዮ ዴሊማ 48ኛ ዓመት የልደት በዓሉን እያከበረ ይገኛል።
👑Real Legend 🤝⚽️
👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
✅የአዉሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለዉ የሚደረጉ ሲሆን
1:45 Bologna Vs Shakhtar Donetsk
1:45 Sparta Prague Vs Salzburg
4:00 Celtic Vs Slovan Bratislava
4:00 Club Brugge KV Vs Dortmund
4:00 Manchester City Vs Inter Milan
4:00 PSG Vs Girona
ይጫወታሉ
Photo unavailableShow in Telegram
✅የአዉሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የመጀመሪያ ቀን የጨዋታ ዉጤቶች
ዩቬንቱስ 3-1 ፒኤስቪ
ያንግ ቦይስ 0-3 አስቶንቪላ
ኤሲ ሚላን 1-3ሊቨርፑል
ባየር ሙኒክ 9-2 ዳይናሞ ዛግሬብ
ሪያል ማድሪድ 3-1 ስቱትጋርት
ስፖርቲንግ ሊዝበን 2-0ሊል
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
✅ዘንድሮ በአዲስ ፎርማት የሚጀመረዉ ተወዳጁ አህጉራዊ የክለቦች ዉድድር የአዉሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ በይፋ ይጀመራል።
1:45 ዩቬንቱስVs ፒኤስቪ
1:45 ያንግ ቦይስ Vs አስቶንቪላ
4:00 ኤሲ ሚላን Vs ሊቨርፑል
4:00ባየር ሙኒክ Vs ዳይናሞ ዛግሬብ
4:00ሪያል ማድሪድ Vs ስቱትጋርት
4:00 ስፖርቲንግ ሊዝበን Vs ሊል
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
✅በቅርቡ በይፋ ሪያል ማድሪድን የተቀላቀለዉ የ18 አመቱ ብራዚላዊ የፊት መስመር ተጨዋች #ኤኔድሪክ ከ21 አመቷ ብራዚላዊት ጋብሪኤሊ ሚራንዳ ጋር በትዳር መጣመራቸዉ ታዉቋል።
😁 5
Photo unavailableShow in Telegram
✅ከኮንትራት ነፃ የሆነዉ አድሪያን ራቢዮ የፈረንሳዩን ክለብ ኦሎምፒክ ማርሴ ለመቀላቀል ተስማምቷል። የ2 ዓመት ኮንትራት እንደሚፈራረም የተገለፀ ሲሆን በህክምና ምርመራዉንም በዚህ ሳምንት እንደሚፈራረም ተነግሯል።
🎖 Fabrizio Romano
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
✅አዲሱ የማንችስተር ዩናይትድ ተከላካይ ማቲያስ ደሊት እስካሁን በክለቡ ስላለዉ ቆይታ ሀሳቡን ሰቷል።🗣በክለቡ ደስተኛ ነኝ ጥሩ ስብስብ አለን በጥሩ እድገት ላይ ያሉና ማደግ የሚፈልጉ ወጣት ተጨዋቾች አሉን ወደፊትም በሳምንቱ መጨረሻ እንዳሳካነዉ ዉጤት እንደሚኖረን ተስፋ አለኝ በማለት ተናግሯል።
❤ 2
Photo unavailableShow in Telegram
✅ሚኬል አርቴታ ቶተንሃምን ከሜዳዉ ዉጪ በፕ/ሊግ በተከታታይ ሶስት ጨዋታዎችን ያሸነፈ የአርሰናል የመጀመሪያዉ አሰልጣኝ ሆኗል።
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
✅አዲሱ የባርሴሎና ፈራሚ ዳኒ ኦልሞ በገጠመዉ ጉዳት ምክንንያት ከ4-5 ሳምንት ከሜዳ እንደሚርቅ ተገልጿል። ተጨዋቹ ብሉግራናዎቹን ከተቀላቀለ በኋላ አጀማመሩ ጥሩ እንደነበር ይታወቃል።
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.