cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

፩ አማራ ሚዲያ

Show more
Advertising posts
8 265
Subscribers
+224 hours
-537 days
+44730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ሬማ ከተማን ተቆጣጠረ 📌 በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ከአገዛዙ ሀይል ጋር ከማለዳ ጀምሮ ከፍተኛ ትንቅንቅ ሲያደርግ የነበረው በአርበኛ መከታው ማሞ የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ ዳዊት ክፍለ ጦር ቀስተ ንህብ ብርጌድ ሬማ ከተማን ተቆጣጥሯል። ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ፦ የጠላትን ሃይል ሙት፣ ቁስለኛና ምርኮኛ በማድረግ በውጊያ የበላይነት ሬማ ከተማ መቆጣጠሩንና በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ማድረሱን የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል ገልጿል። በአጠቃላይ የዚህ ድል ባለቤቶች  አናብስቶቹ ፋኖዎች ወደ ከተማዋ ሲገቡ በህዝብ ከፍተኛ አቀባበል ተደርጎላቸዋል Ⓒethio-251 ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...

🙏 5🥰 2
ፋኖ አሸናፊ ነው 📌 ፋኖ አሸናፊ ነው፡፡ ድሮስ በህዝቡ ጉያ ያደገን ሃይል ማን ሊያሸንፈው ? ብሄርተኛን ሃይል ማን ሊያሸንፈው? ፍትሃዊ የህልውናና የነፃነት ትግልን በመሳሪያና በሰራዊት አቅም ማሸነፍ ቢቻል ኖሮ የድሮን ጎተራዋ አሜሪካ ታሊባንን ባሸነፈችው ነበር፡፡ 👉 የኒውክለር መሣሪያ ባለቤቷ፣ ሃያሏ አሜሪካ ለምን በዚያ ተዋርዳ ወጣች? ለምን ያን ሁሉ ትሪሊዮን ገንዘብ ስታፈስ ኖራ  ያን ሁሉ ሰራዊት ገብራ ተዋርዳ ወጣች? 👉 ለምን ያቋቋመችው ምስሌ አስተዳደር ምስጥ እንደበላው ግንዲላ ፈራረሰ? ምክንያቱ ግልፅ ነው፡፡ ድሮም ሆነ ዛሬ ፍትሃዊ የህዝብ ጥያቄን በየትኛውም መሳሪያ ማሸነፍ አይቻልም! ➛ለጊዜው ህዝብን ማጎሳቆል ይቻል ይሆናል፡፡ ➛ ለጊዜው በምስለኔ እየታገዙ አስተዳደርኩ ማለት ይቻል ይሆናል፡፡ ➛ ለጊዜው በዘራፊና አራዊት ሰራዊት እየጠቀሙ መቀጠል ይቻል ይሆናል፡፡ መጨረሻው ግን አያምርም፡፡ አይሰምርም፡፡ የመጨረሻውን ሳቅ የሚስቁት የህዝብ ልጆች ናቸው፡፡ አምባገነኑ አብይ አህመድ ከሶስት ቀን በፊት “የአፍሪካ የአመራር አካዳሚ” በተባለው ስሙን በየጊዜው በሚቀያይር ተቋም ተገኝቶ ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የተመለደውን አነቃቂ ንግግር ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ተሰብሳቢዎች ወደ አዳራሹ ለመግባት ያለፉበት የፍተሻ ሂደት ራሳቸውን ተሰብሳቢዎችንም ያስገረመ ሆኗል፡፡የእንጀራ ነገር ሆኖባቸው ነው እንጅ ኦህዴድ/ብልፅግና የአንድ ሰው መገልገያ መሆኑን እነሱም ያውቁታል፡፡ ፈራሽና ከንቱ መሆኑን ይገነዘባሉ፡፡ ግን ብዙዎቹ ወደዚያ የገቡት ለጥቅምና ለመኖር በመሆኑ እስከጊዜው መቀጠልን መርጠዋል፡፡ ለነገሩ ብዙዎቹ ያላቸው እውቀትና የትምህርት ዝግጅትም እኮ ከብልፅግና ቢወጡ የትም አያደርሳቸውም! 📌 አብይ አህመድ ❓ 👉“ፅንፈኛውን በአጭር ጊዜ አደብ አስገብተን ወደ መልሶ ግንባታ እንገባለን። 👉ብልፅግናን ካቋቋምን በኋላ ያገኘነው ብዙ ነው፡፡ 👉ችግሩ አብዛኛው የብልፅግና አመራር በኢህአዴግ የልቦና-ውቀር (ማይንድሴት) ውስጥ ያለ በመሆኑ ለውጡ አይታየውም፡፡ ለውጡን ለማየት ሞክሩ፡፡ አንብቡ፡፡ 👉ስለ አርቲፊሻል እንተሌጀንስና ስለ አይ.ቲ አንብቡ፡፡ 👉ፅንፈኛውን ለሚመለከተው አካል ተውት፤ እሱን የሚመለከተው  እንደሚሆን እንደሚሆን አድርጎ ይጨርሰዋል” ምንትስ ምንትስ እያለ ሲቀባጥር ተሰምቷል፡፡ 📌 የአብይ አጀንዳ ምንድን ነው ➛ከሁሉም በላይ የፋኖ መሪዎችን ከተቻለ መያዝ፣ ካልሆነ መግደልና ህዝቡን አንገት አስደፍቶና አንበርክኮ መግዛት ነው፡፡ ➛ብአዴንን እሱ በሚፈልገው አምሳል መቅረፅ ነው፡፡ ይህን ካደረገ በኋላ አማራን አሁን ካለበት ሁኔታ ማዝቀጥ፤ በጆግራፊም በዲሞግራፊም ማሳነስ ነው፡፡ እንዳይነሳ ማድረግ ነው፡፡ ዋነኛ ፍላጎቱ ይህ ነው፡፡ ይህ ግን የፋሽስቶች ምኞት እንጅ የሚሳካ ነገር አይደለም📌 ፋሽስት ጣሊያንም ፦ - ክሬም የሆነውን የአማራ ትውልድ ጨፍጭፎ፣ ህዝቡን በሃይማኖትና በአካባቢ ከፍፋሎ -ገንዘብና ስልጣን በመስጠት ብዙዎችን አማልሎ በባንዳነት ከጎኑ አሰልፎ ወዘተ አማራን አላንበረከከውም፡፡አዲሱ የኦህዴድ/ብልፅግና ፋሽዝምም ሊያሸንፈን አይችልም፡፡ ይህ የተረጋገጠ ነው!!! 📌 ከተሸነፍን ልንሸነፍ የምንችለው 🖍ብሄርተኝነታችን አጥብቀን ያልያዝን እንደሆነ ነው፡፡ 🖍 ልንዳከም የምንችለው ከሽምቅ የትጥቅ ትግል መርህ አፈንግጠን ጦርነቱን ገፋ ገፋ እናድርገው በሚል ስሜት የተንቦጀቦጅን እንደሆነ ነው፡፡ 🖍 የምንዳከመው ቅርብ-አዳሪዎች ሆነን በትንሹም በትልቁም የተከፋፈልን እንደሆነ ነው፡፡ ከሁሉም በላይ የህዝቡን መከራ የምናበዛው ጠንካራ የፖለቲካ ሃይል መፍጠር ያቃተን እንደሆነ ነው፡፡ ትላንትም ሆነ ዛሬ የእኛ የውድቀታችን ምንጭ ውስጣዊ እንጅ ውጫዊ አይደለም፡፡ ይቅር መባባልን እሴታችን ካደረግን፣ ከእርስ በርስ መጠፋፋት ከተቆጠብን፣ ከማንም በላይ ህዝብና የህዝብ ጥቅም ይቅደም ካልን አሸናፊዎች ነን፡፡ 📌ምክንያቱም የተነሳንለት አላማ ፍትሃዊ ነውና!!!! 📌ትግላችን ህልውናን የማስከበር ነውና!!!! 📌አላማችን ነፃነታችን የማረጋገጥ ነውና!!!! ትግላችን አሸናፊ ነው! የአማራ ብሄርተኝነት ይለምልም!!! ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...

👍 14 1
የጎንደር ዕዞች በጥምረት አራዊት ሰራዊቱን እያጨዱት ነው። *** መተማና ገንዳውሃ የተቆረጠው የአብይ ጦር እጅ እንዲሰጥ እየተጠየቀ ነው። አንድነት ሀይል ነው!!!! አማራነት ይቅደም...... ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...

👍 18
መልእክት ለአማራው ወገኔ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ። የአማራ ትዕግስት መፅሀፍ ቅዱሳዊ እና ቅዱስ ቁርአናዊ ነው!! አማራ ከተነሳ አምኖበት ነው። ከታሪክም ከተግባርም ከተነሳን ኢትዮጵያ አንድ ሆና የምትኖረው በአማራ ህዝብ ቆራጥ ጉዞ ነው። አማራ ላመነበት ነገር ወደ ኋላ የማይል ቆራጥ ህዝብ ነው። አማራ ከተነሳ እንኳን ኢትዮጵያ ምስራቅ አፍሪካ አስጊ ፈተና ላይ መውደቁ አይቀርም! "የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ" ከትግርኛ  የተተረጎመ  የተቶረገመ። *** ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...
👌 16 3👍 2
መልእክት ለአማራው ወገኔ ከ ኘረዚደንት ኢሳያስ። የአማራ ትዕግስት መፅሀፍ ቅዱሳዊ እና ቅዱስ ቁርአናዊ ነው!! አማራ ከተነሳ አምኖበት ነው። ከታሪክም ከተግባርም ከተነሳን ኢትዮጵያ አንድ ሆና የምትኖረው በአማራ ህዝብ ቆራጥ ጉዞ ነው። አማራ ላመነበት ነገር ወደ ኋላ የማይል ቆራጥ ህዝብ ነው። አማራ ከተነሳ እንኳን ኢትዮጵያ ምስራቅ አፍሪካ አስጊ ፈተና ላይ መውደቁ አይቀርም! "የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ" ከትግርኛ  የተተረጎመ  የተቶረገመ። *** ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...
የጥንቃቄ መልዕክት 📌 አገዛዙ በእግረኛ ውጊያ መሸነፉን አምኗል። ስለዚህ የአየር ሃይሉን በስፋት ለማሰማራትና የጀመረውን ብሄር ተኮር ጭፍጨፋ ለማጠናቀቅ ወስኗል። የአማራ ህዝብ ራሱን ከአደባባይ ስብሰባ ያቅብ። ዲያስፖራው ይህን ለማጋለጥ አደረጃጀቱን በማስተካከል እንቅስቃሴ ይጀምር። መረጃዎችም በጥንቃቄ ይያዙ። ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...
6👍 4
መንቦጅቦጅ መበላትን ይጋብዛል📌 አብን ለምን ተዳከመ? ለአብን መዳከም አስተዋፅኦ ያደረጉ ዝርዝር ምክንያቶች በደንብ በጥናት መለየት ያለባቸው ቢሆንም፣ አንዱ ምክንያት ንቅናቄነቱን ዘንግቶ መንቦጅቦጁ መሆኑ ግን ግልፅ ነው፡፡ ንቅናቄ ከፓርቲ ይለያል፡፡ ከፓርቲነት ያለፈ ተግባር ይጠበቅበታል፡፡ ህዝቡን ከታች እስከላይ ማንቃት፣ ማደራጀትና ማታገል ይጠበቅበታል፡፡ የጥናትና ምርምር ስራዎችን መስራት ይገባዋል፡፡ ✍ተከታታይ የሆኑ የህትመት ውጤቶችን ማውጣት ይገባዋል፡፡ ✍ትልቁ አላማው መሰረተ-ሰፊ የሆነ ጠንካራ ሃይል መገንባት ነው፡፡ ✍ትኩረቱ በፖለቲካ ላይ ብቻ ሳይሆን በባህል፣ በኢኮኖሚ ወዘተ መስኮች ሁሉ ያተኮሩ የንቅናቄ ስራዎችን መስራት ይገባል፡፡ ✍ በሀገር ቤትና በውጭ ያለውን ህብረተሰብ ጊዜ ወስዶ በደንብ ማደራጀት ይገባል፡፡ አብን ይህን አላደረገም፡፡ የእነሱ ሃላፊነት የሚከብድ ቢሆንም ችግሩ የአብን መሪዎችና አባላት ብቻ አይደለም፡፡ ● ችግሩ የሁላችንም ነው፡፡ ይህ ነው የሚባል የገንዘብ ድጋፍ ያላደረገው ሁሉ አብን ያለ እድሜው እንዲጋሽብ ሚና ተጫውቷል፡፡“እንዲህ አድርጉ እንጅ፣ እንዲያ ፍጠሩ እንጅ፣ መግለጫ አውጡ እንጅ!” ወዘተ እየተባሉ ተዋክበዋል፡፡ 👉የማይጠረቃው የሶሻል ሚዲያ ጸሃፊ ነኝ ባይ እንደተለመደው አንዱን የአብን አመራር ደግፎ በሌላው ላይ እየዘመተ በመከፋፈል የራሱን ሚና ተጫውቷል፡፡ አብን ንቅናቄ መሆን ሲገባው ንቅናቄነቱን ከልብ ተቀብሎ አልሄደበትም፡፡ ለስም ከሆነ ለስሙማ ብአዴንም እኮ ንቅናቄ ነው፡፡ ወሳኙ ጉዳይ ስምና ተግባርን ማገናኘት ነው፡፡መሰረተ-ሰፊ የሆነ ህብረተሰባዊ ንቅናቄ መገንባት ነው፡፡ ወደፊትም መሰራት ያለበት እሱ ነው፡፡ አብንን እግረ መንገድ አነሳነው እንጅ እንዲህ አይነቱ መንቦጅቦጅ በፋኖ ውስጥም ይታያል፡፡ እጅግ የሚያሳስበውም እሱ ነው፡፡ 👉 ፋኖ የሚያካሂደው የሽምቅ የትጥቅ ትግል ከሆነ መፍጠኑ ያስበላዋል እንጅ አይጠቅመውም፡፡ የጦርነቱ መራዘም የፋኖን ትግል ያግዛል እንጅ አገዛዙን እንደማይጠቅመው ማወቅ ያስፈልጋል፡፡ ቶሎ ቶሎ ብለን እንጨርሰው ማለት 📌 🔑ቶሎ ቶሎ መበላትን ያመጣል፡፡ 🔑ተስፋ መቁረጥን ያስከትላል፡፡ 🔑ሽንፈትን ይጋብዛል፡፡ 🔑በተንቦጀቦጀ መንፈስ ድርጅት ከማቋቋም 🔑በተንቦጀቦጀ መንፈስ ውጊያ ከማካሄድ መቆጠብ አለበት፡፡ጦርነቱን ቶሎ ለማጠናቀቅ መሯሯጥ ያለበት አገዛዙ እንጅ እኛ መሆን የለብንም፡፡ ምክንያቱም የጦርነቱ ሂደት በተራዘመ ቁጥር የሰው ሃይል ኪሳራ፣ የሎጅስቲከስ ኪሳራ፣ የአለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ኪሳራ የሚደርስበት እሱ ነውና፡፡ 👉ደርግ የህዝብ ድጋፍ እየራቀው የሚሄደው እሱን ነውና፡፡ መጨረሻ ላይ እንደ ጎፈሬያም አንበሳ አለ ሲባል ሞቶ የሚገኘው በዚህ መንገድ ነውና፡፡ 👉 ደርግ ሲሸነፍ እኮ በሺህ የሚቆጠር እስካፍንጫው የታጠቀ ሰራዊት ፣ በጣም ብዙ ታንክ ፣በጣም ብዙ ተዋጊ ጀት ጥሎ ነው የወደቀው። 👉ደርግ ያ ሁሉ የሰው ሃይልና መሳሪያ ቢኖረውም ሰራዊቱ ተሰላችቶ ስለነበር ሊዋጋ አልቻለም፡፡ የሰራዊቱ የመዋጋት ሞራል ላሽቆ ነበር፡፡ ● የሽምቅ ትጥቅ ትግል በዚህ መንገድ ነው አሸናፊ የሚሆነው፡፡ ካለው ጊዜ 50% ለስልጠና፣ 50% ለውጊያ መድቦ ሀብትና ሀይል እየቆጠቡ ጠላትን ማመንመን ነው! “በዚህ አመት ጦርነቱን እንጨርሰዋለን፣ 4 ኪሎ እንገባለን” ምንትስ ምንትስ የሚለው ከንቱ ፉከራ ነው፡፡ አንደኛ ውሸትና የማይሆን ነው፡፡ ሁለተኛ በለስ ቀንቶን ብንገባ እንኳ አንዳችም ውጤት አናመጣም፡፡ ✍ መባል ያለበት 👉“ትግላችን ፍትሃዊ ስለሆነ አሸናፊዎች መሆናችን እንደማይቀር እርግጠኖች ነን፡፡ 👉 መቼ እናሸንፋለን ለሚለው በታገልነው መጠን” ነው፡፡ 👉በፈጠርነው ጠንካራ መዋቅር መጠን፣ በዘረጋነው መዋቅር መጠን 👉በፈጠርነው አንድነት መጠን፣ በገነባነው ሰራዊት መጠን 👉ባለን የሎጅስቲክስ አቅምና የመዋጋት ሞራል መጠን፣ 👉በምናገኘው ህዝባዊ ድጋፍ መጠን ወዘተ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ያለው ከንቱ መንቦጅቦጅ፣ ከንቱ ድክ ድክ ነው!!! ● ትልቁ የፋኖ አርበኞች ስራ አሁን ከሞላ ጎደል ወደ ሁለት የመጡትን ጎራዎች አስተባብሮ አንድ ጠንካራ የፖለቲካ ሃይል መፍጠርና በዚያ የፖለቲካ ሃይል የሚመራ ጠንካራ ሰራዊት መገንባት ነው፡፡ ፋኖ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኝ በመሆኑ እሱን ታሳቢ ያደረገ ጠንካራ አደረጃጀት ለመፍጠር ሳይንቦጀቦጁ አስቦና ጊዜ ወስዶ ማዋቀር ያስፈልጋል፡፡ 🔑 ይህ ሲሆን የፋኖ አመራሮችና አባላት ከከንቱ የሶሻል ሚዲያ አድናቆትም ሆነ ዘለፋ ራሳቸውን ማራቅ አለባቸው፡፡ ይህ የሚተራመሰው ሃይል በምንም አይነት ወደ ሀብት የማይቀየር (monetized የማይሆን) ከንቱ ሃይል ነውና! ልብ ያለው ልብ ይበል! የአማራ ብሄርተኝነት ይለምልም!!! ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...

👍 13
Photo unavailableShow in Telegram
የሴት አናብስቶች 📌 የአማራ ፋኖ በጎጃም የጣናው መብረቅ ብርጌድ አባላት በከፊል። ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...
👍 17 7
00:21
Video unavailableShow in Telegram
አሳምነው ፅጌ እንኳን ደስ አለህ አምባቸው መኮነን እንኳን ደስ አለህ አጨደው ከመረው ያ ፋኖ ልጅህ ደቡብ ጎንደር፡ ክምር ድንጋይ! ራስ ጉና ብርጌድ! ### መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24 ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803
Show all...
ras guna.mp427.26 MB
15👍 11
Photo unavailableShow in Telegram
የትግራይ ሉዐላዊነት ተደፈረ 📌 ሰላም እንዴት አደራችሁ ውድ አማራዎች 🙏 የኤርትራ ሰራዊት ዛላንበሳ ከተማን ሙሉ በሙሉ  መቆጣጠሩ ታወቀ። ከአዲግራት ከ40 km ቅርብ በሆነ ቦታም ሰራዊቱ ኬላ መዘርጋቱ ታውቋል። ድል ለሰፊው የአምሓራ ሕዝብ‼️ 🟢🟡🔴⚔⚔⚔🟢🟡🔴
Show all...
👍 22
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.