ዜና ተዋህዶ
ወቅታዊ የሆነ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዜናዎችን ያገኛሉ። #TikTok 👉 tiktok.com/@ #instagram👇 Official_yohanis_mamush
Show more718
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-2130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
ሰበር_ዜና‼️‼️‼️‼️‼️
ሊፈርስ ጫፍ ደርሷል 😭
ኢትዮጵያውያን እባካችሁ ሼር አድርጉት
እባካችሁ 🙏🙏🙏
ዘንድሮ በጣም ከባድ ጊዜ ነው😭
ህዝብ ክርስቲያን የቅዱስ
ገብርኤል ወዳጆች ወዴት ናችሁ?
በመቐለ ከተማ በሐንድነት ክ/ከተማ ስር የሚገኘው የአባታችን የአባታችሁ ቤት በወርሃ ነሃሴ 17 2016 ዓ.ም ለሊት 11 ሰዓት በተፈጠረ የመሬት መንሸራተት አደጋ በፎቶው ላይ እንደምትመለከቱት ሊፈርስ ጫፍ ደርሷል።
ይህን ቤተክርስቲያን እንታደገው ዘንድ ጥሪ ቀርቧል።
የመላዕኩ ወዳጆች ህዝበ ክርስቲያን ቀጥታ ከደብሩ አስተዳዳሪዎች ጋር በመገናኘት እንድትደርሱለት እያሳሰብን ለቅዱስ ገብርኤል ወዳጆ ይዳረስ ዘንድ ሼር በማደርግ ተባበሩን
እባካችሁ
* ሼር
* ላይክ
* ኮሜንት
እያደረጋችሁ ፊስቡክ ላይ ፓስቱ እንዲሸራሸር አድርጉት
ዘንድሮ😭
🙏🙏🙏
😢 8👍 4🙊 4
Photo unavailableShow in Telegram
የአፈና ዜና
ወንድማችን ቴዲ ዘሩፋኤል ትናንት በፀጥታ ኃይሎች ታፍኗል
ምንጭ- መንክር ሚዲያ
😢 5🫡 3
Photo unavailableShow in Telegram
የፍርደኛውን ባለቤት ደግሞ ምን አለች
"…ፌቨን የሞተችው ግቢ ውስጥ ባለ እንጨት ዥውዥዌ ስትጫወት ወድቃ ነው። (እህቷ መስክራለች) …አሸዋ አፏ ላይ ተደረገ የተባለው የአቡነ በትረማርያም እምነት ነው።… በሰዓቱ ባለቤቴ ቤት ውስጥ ፊልም እያየ ነበር። ፖሊስ የሄቨን እህት እና ጓደኞች ህፃናትን የምስክርነት መረጃ አጥፍቶብናል። …መርማሪ ፖሊሱ ህፃን ሄቨን ዥውዥዌ ስትጫወት ወድቃ መሞቷን ነግሮኝ ባለቤቴም አከራይና በጊዜው በቦታው ስለነበረ ብቻ መታሰሩንና ቶሎ እንደሚለቀቅም ነግሮኝ ነበር።
"…ሕፃን ሄቨን በማንም አልተደፈረችም። ጫማዋም እኛ ቤት አልተገኘም። ወሸት ነው። …ባለቤቴ ጋር ከተጋባን 10 ዓመት አልፎናል። አንድም ክስ ኖሮበት አያውቅም። ሁሉም ውንጀላ ሀሰት ነው። ባለቤቴ ንፁህ ነው። …ባለቤቴ የተፈረደበት በተፅዕኖ ነው። …በምላጭ ተተልትላለች የተባለው ውሸት ነው። አሜን ሀኪም ቤት ነው የሴራው ጠንሳሽ። ሀኪም ቤቱ የፎረንሲክ ምርመራ ክፍል የላቸውም።
"…የሕፃን ሄቨን እናት ለልጇ ፍትሕ እንደምትጠይቀው ሁሉ እኔም ለባለቤቴ ፍትሕ ጠይቃለሁ። …ይግባኝ ጠይቀን ይግባኛችን ተቀባይነት አግኝቶ በሂደት ላይ ነን። የ10 ዓመት ባለቤቴ በፍፁም እንደዚህ አያደርግም። ደግሜ ደጋግሜ የምናገረው ሕፃን ሄቨን ተደፍራ አልሞተችም። የ7 ዓመት ሕፃን ልጅ አባት የ7 ዓመት ሕፃን አይደፍርም። …ባለቤቴ በግልፅ ተጣርቶ ድርጊቱን ፈፅሞ ከሆነ ከዚህ በላይ ቢፈረድበት እንደሚባለውም ቢሰቀልም አይከፋኝም። እውነታው ግን ፍርዱ ትክክል አይደለም።
"…አሜን የአጥንት ስፔሻሊቲ ነው ስህተት የሠራው። የሄቨን እናት አይደለችም የተሳሳተችው። ፍርድ የተሰጠው በአሜን ሀኪም ቤት ምክንያት ነው። የፈለገ ሕይወት ሆስፒታል እና የአሜን ሀኪም ቤት የምርመራ ውጤት አንድ ላይ በድጋሚ ታይቶ ባቀረብነው ይግባኝ መሰረት ፍትሕ ይሰጠን።
😢 4
Photo unavailableShow in Telegram
ይች ህፃን የኔ ልጅ ናት
የአንተም ልጅ ናት
የዳኛው ልጅ ናት
የመምህሩ ልጅ ናት
የሰው ልጅ ናት
የዶክተሩ ልጅ ናት
የፓይለቱ ልጅ ናት
የጋዜጠኛው ልጅ ናት
የፓሊሱ ልጅ ናት
የ ለፈቶ አዳሪው ልጅ ናት
የአናፂው ልጅ ናት
የአርቲስቱ ልጅ ናት
የኢትዮጵያ ልጅ ናት
የነርሷ ልጅ ናት በአጠቃላይ የሁላችንም ልጅ ናት ሰቀቀን ነው ፍትህ ለህፃን ሄቨን (አና) 😭😭😭😭😭😭
😭 18😢 1😴 1🙉 1
ሰበር_ዜና
👉 ፍትህ ፍትህ ፍትህ
👉የ 7 አመት ልጅ ነች እናቷ ነርስ ስለሆነች የተከራዩበት ቤት ትታት ትሄዳለች።
👉ነገር ግን ቤት ያከራያቸው ይህ በፎቶ የምትመለከቱት አከራይ ስሙ ጌታቸው ይባላል።
👉የ7 አመት ህፃን ልጅን ግቢ ውስጥ ወደ ሽንት ቤት ስትሄድ ጠብቆ
😰አፏ ውስጥ አሸፋ በማድረግ
😰በመቀመጫዋና በብልቷ ደፍሯታል
✅ በዚህም በሰውነቷ አካል ላይ ከባድ አደጋ አምጥቷል
👉 በመቀመጫዋና በብልቷ አካል የተቀደደ ሲሆን የጀርባ አጥንቷ እስከማታይ ድረስ ደፍሯት ደም በደም ስትሆን አንገቷን አንቆ ገድሏት ወደ ውጪ በማውጣት ወድቃ ነው የሞተችው ብሏል።
👉ይህው እናትም የልጄን ፍትህ አስጡኝ እያለች የኢትዮጵያ ሕዝብ እየለመነች ይገኛል።
*ይህንን ዜና ለኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ ሼር በማድረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ።
😡እንደዚህ አይነት ሰው መታሰር ሳይሆን በህይወት መኖር አይገባቸውም
📢ድምፅ ሁኑ ለብላቴናዋ ህፃን
😡 14😭 7😢 4👍 2🥱 2🙉 2
Photo unavailableShow in Telegram
#ሰበር_እጅግ_አስደንጋጭ_ዜና 👉ካህኑ ሥጋ ወደሙን አቀብለው ምእመናንን እያሳለሙ ሳለ በታጣቂዎች መገደላቸው ተገለጸ !
ነሐሴ 9 ቀን 2016 ዓ.ም(ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
👉በአርሲ ሀገረ ስብከት አሰኮ ወረዳ ጢዮ ቀበሌ ጠለታ ጨፋ ከተማ የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህንን ጨምሮ 6 ኦርቶዶክሳውያን ኦነግ ሸኔ ተብለው በሚጠሩ ታጣቂዎች መገደላቸውን የአካባቢው ምእመናን ገልጸዋል፡፡
👉ግድያው የተፈጸመው ከነሐሴ 7 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ሲሆን ከሞቱት በተጨማሪም 3 ኦርቶዶክሳውያን ከባድ ጥቃት ደርሶባቸው በህክምና ላይ እንደሚገኙ ተሰምቷል፡፡
👉ካህኑን ጨምሮ የተገደሉት ምእመናንን አስከሬናቸውን ለማንሳትና ለመቅበር አስቸጋሪ እንደነበር ገልጸው በዚህም ሁኔታ ከአጥቢያው ራቅ ወዳለ ቦታ በመውሰድ የቀብር ሥርዓቱን መፈጸም መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
👉አስተያየት ሰጭዎች አክለውም በተለያየ መንገድ ቤተ ክርስቲያንን ሲረዱ የነበሩ ኦርቶዶክሳውያን ተለይተው ሀብት ንብረታቸው መቃጠሉንና የአካባቢው ምእመናንም ቤታቸውን ትተው በዱር በስጋት ውስጥ ናቸው ብለዋል፡፡
👉ጥቃቱ ከዚህ ቀደምም ተፈጥሮ እንደነበር ያነሱት አስተያየት ሰጭ ምእመናን ለበላይ አካል ብናሳውቅም ጩኸታችንን የሚሰማ አጥተናል በማለት ጥሪ አቅርበዋል።
ዘገባው የማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት ነው
😭 7😢 1🙉 1
Photo unavailableShow in Telegram
✏ልብ ሰባሪ ዜና
♣ካህናቱ እና ምዕመኑ ተሳደው ፣ ቤተክርስቲያኑ ምሽግ ሆናል። ( ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አድርሱልን ይህንን የግፍ ይላሉ •••)
👉በሰሜን ሸዋ ዞን ፣ሚዳ ወረዳ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በዐብይ ሠራዊት ተወሮ እርኩሰት እየተፈጸመበት እንዳለ የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል ፣
👉ነሐሴ 6,ቀን 2016ዓ.ም የቤተክርስቲያኑን አስተዳዳሪ በማሰር እና ካህናቱን ፣ ዲያቆናቱን እና ምዕመኑንን በማባረር የሱባዔውን ቅዳሴ እንዳያከናውኑ በማገድ ጭምር ፣ ቤተክርስቲያኑ የሚገኘው ተራራ ላይ በመሆኑ ፣ ሠራዊቱ ለምሽግ ይፈለገዋል፣ የቤተክርስቲያኑ የጸበል ገንዳም ለሠራዊቱ ውሃ ማቅረቢያ እንጠቀምበታል በሚል በቤተክርስቲያኑን ተቆጣጥሮ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ሲጋራ እንደሚጨስበት፣ ጫት እንደሚቃምበት እና እርኩሰት እየተፈጸመበት እንዳለ ብሎም በቤተክርስቲያኑ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ምሽግ እየተቆፈረ እንደሆነ የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል።
👉ይሁን እንጂ ይህ በእንዲህ እንዳለ ይህንን በቤተክርስቲያን ላይ የሚፈጸመውን ግፍ እና እግዚኦ የሚያሰኝ ነውር ሲፈጸም የወረዳ ቤተክህነቱም ሆነ የሀገረስብከቱ ጽ/ቤት ብሎም የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እስካሁን ምንም ያሉት ነገር የለም ፣
👉የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የሚገኘውም ሚዲያ እንዲህ ዓይነቱ ግፍ እና መከራ ለመዘገብ ጊዜ የለውም ነገርግን ትንሽ ቆይቶ ይህንን ዘገባ መንግሥት በነገረን መሠረት መረጃው ትክክል አይደለም በማለት ለመንግሥት ጥብቅና ለመቆም ግን ሚዲያውን ለመጠቀም ጊዜ አይፈጅበትም ፣ ይህንን መልእክት ሼር በማድረግ ለኦርቶዶክሳዊያን ድምፅ እንሁናቸው ሼር ቤተሰቦች ፦ የሚመለከታችሁም ለሀገረስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አድርሱልን
😭 5👍 1😢 1🥱 1😴 1
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.