🇪🇹ኢትዮ University
Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @Euads🌀 @hilwauniversity Use this for idea and question @ethiouniversity1bot
Show more138 958
Subscribers
+21024 hours
+1 4747 days
+6 96730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
በታጣቂ ሀይሎች ቁጥጥር ሥር ባሉ የትግራይ አካባቢዎች ለስድስተኛ ዓመት ትምህርት እንደማይኖር ተገለጸ
በትግራይ ክልል ከኮቪድ -19 ወረርሽኝ የጀመረ ትምህርት መዘጋት በሰሜኑ ጦርነት እንደቀጠለና ትምህርት እንዳልነበር ይታወሳል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተደረሰ በኃላ ግን የትግራይ ክልል አንፃራዊ ሰላም የታየበት በመሆኑ ትምህርት እንዲሁም አንዳንድ እንቅስቃሴዎች ወደ ነበሩበት እንደተመለሱ ይታወቃል፡፡
ታዲያ አሁንም በታጠቁና በዉጭ ሀይሎች ቁጥጥር ሥር ባሉ አካባቢዎች ዘንድሮም የመማር ማስተማር ሥራ እንደማይኖር የተገለፀ ሲሆን፤ ይህም ለ6 ዓመታት ካለ ምንም የመማር ማስተማር ሂደት እንዲታለፍ ማድረጉን የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ኪሮስ ጉዑኡሽ ለአሐዱ ተናግረዋል።
በዚህም ምክንያት በምስራቃዊ ትግራይ በምዕራብ ማዕከላዊ እንዲሁም ሰሜን ምዕራብ ትግራይ አካባቢዎች ከሦስት መቶ ሀምሳ በላይ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ትምህርት እንደማይኖር ገልጸዋል።
የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሙሉ ለሙሉ አሁንም ካልተተገበረ የ2017 የትምህርት ዘመንን ለመጀመር አዳጋች እንደሚሆንም አስረድተዋል።
በዚህ የተነሳም ትምህርት የማያገኙ ተማሪዎች ቁጥር እንዲጨምር እያደረገ መሆኑ ተነግሯል፡፡
Via-አሐዱ ሬዲዮ
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
😭 19👍 14😢 3🥰 1
#DebreBerhanUniversity
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከ2ኛ-6ኛ ዓመት ያሉ የህክምና እና ጤና ሳይንስ ተማሪዎችን ዛሬ መቀበል ጀምሯል፡፡
ካምፓሱ ለ2017 ትምህርት ዘመን በመደበኛው ፕሮግራም ከ 1,200 በላይ ነባር እና አዲስ ገቢ የህክምናና የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ይጠበቃል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
👍 45🥰 4🕊 2❤ 1👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል።
በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
ተማሪዎች ውጤታችሁን በተከታዩ ሊንክ አማካኝነት መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል 👇
https://result.ethernet.edu.et/
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
👍 81🤔 43❤ 4🔥 3😁 3❤🔥 2🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
#ArsiUniversity
አርሲ የኒቨርሲቲ የመደበኛ ነባር ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ. ም ወደ አርሲ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መረሐግብር የተመደባችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና የመመዝገቢያ ቀናት መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
ዩኒቨርሲቲው የነባር ተማሪዎች የካምፓስ ሽግሽግ ያደረገ ሲሆን፤ የሜዲሲን 1ኛ እና 2ኛ ዓመት፣ የኮምፒዩተር ሳይንስ 1ኛ እና 2ኛ ዓመት እንዲሁም የህግ 1ኛ እና 2ኛ ዓመት ዲንሾ ካምፓስ የተመደባችሁ መሆኑ ተገልጿል። የ2014 ዓ.ም ባች የፋርማሲ፣ የሜዲካል ላቦራቶሬ እና የነርሲንግ ተማሪዎች ጤና ኮሌጅ ካምፓስ ተመድባችኋል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
👍 45❤ 14🤔 2😱 1
Photo unavailableShow in Telegram
አስደሳች ዜና ለተማሪዎች
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስኮላርሺፕ
***
አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን የመጀመርያው ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን ተወስኖ ተማሪዎችን በራሱ የቅበላ ስርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል። በቅርቡም ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥና ብቃትን፣ ብዝሃነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል ይጠበቃል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከዶርሚታሪና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ ሲገልጽ አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለውን ቁርጠኝነት ይገልጻል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
👍 33🤔 8👏 6👎 4❤ 4😱 1
Photo unavailableShow in Telegram
#Update
የመፈተኛ ጣቢያዎች ማስተካከያ ያድርጉ!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመማር ያመለከታችሁ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና (UAT) ለመውሰድ የፈተና ቦታዎችን መምረጣችሁ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ፈተናው በተወሰኑ ጣቢያዎች ብቻ እንዲሰጥ መወሰኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በዚህም አመልካቾች የመፈተኛ ቦታችሁን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዩኒቨርሲቲዎች ከሚገኙ ጣቢያዎች ብቻ በመምረጥ ማስተካከያ ቅያሪ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል።
- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢሾፍቱ ካምፓስ
- አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
- አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
- ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
- ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
- ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
- ጅማ ዩኒቨርሲቲ
- መቐለ ዩኒቨርሲቲ
- ወሎ ዩኒቨርሲቲ
- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ
- ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
- ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ
👍 32❤ 4
#Updated
New GAT Exam Schedule For those who applied for the first round of the GAT but missed
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
AAUGAT_Schedule neww.xls1.46 KB
👍 21❤ 1
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ 2017 የትምህርት ዘመን በተለያዩ የስልጠና መስኮች ማለትም
➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በቀን ተመላላሽ
➢ በመጀመሪያ ዲግሪ በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ)
➢ በድህረ ምረቃ ዲፕሎማ በማስተማር(PGDT) (ቅዳሜና እሁድ ብቻ)
➢ በሁለተኛ ዲግሪ በቀን እና በኤክስቴንሽን(ከሰኞ-አርብ ማታ እና ቅዳሜና እሁድ)
➢ በሶስተኛ ዲግሪ በቀን
መርሀግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የታሟሉ አመልካቾች ከ 13/01/2017 ዓ.ም እስከ 27/01/2017 ዓ.ም.(ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
1. የመግቢያ መስፈርትና ሚያስፈልጉ ዶክመንቶች
1.1. ለመጀመሪያ ዲግሪ
1.1.1 ባለፉት ሶስት አመታት ESSLCE 50%ና ከዚያ በላይ ያገኘ
• የ ESSLCE ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ 2016 በፊት ማለፊያ ነጥብ ያገኙና ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ለቀን ተመላላሽ የሚያመለክቱ ከወጪ መጋራት እዳ ነፃ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ
1.1.2 እውቅና ካለው ኮሌጅ ወይም ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ዲፕሎማ የተመረቀና የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና የሚያልፍ
• ዲፕሎማውንና የዲፕሎማ ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
የ ESSLCE ትራነስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒ
• 8ኛ ክፍል ክልል ፈተና ትራንስከሪፕት ዋናውንና ኮፒ
1.1.3 ዲግሪ ያለው በሌላ የትምህርት መስክ ዲግሪ ለመማር በማንኛውም መስክ ማመልከት ይችላል፡፡
1.2. A PGDT
➢ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ፣
➢ በመምህርነት ሙያ እያገለገለ የሚገኝ፣
➢ የመምህርነት συρ ስልጠና ያልወሰደ እና ዩኒቨርሲቲው የሚያወጣውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል፣
➢ ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ Official Transcript ማስመጣት የሚችል፣
1.3. ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ
➢ መጀመሪያ ዲግሪ/የሁለተኛ ዲግሪ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ ፣
➢ በስፖንሰር ለሚማሩ Letter of sponsorship ሙሉ
አድራሻ ያለው ደብዳቤ ማስመጣት የሚችል፣
> NGAT ያለፈ፣
👍 44❤ 5😁 1😱 1
#AASTU #ASTU
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታችሁን መከታተል ለምትፈልጉ ተቋማቱ መስፈርቶችን ይፋ ማድረጋቸው ይታወቃል።
ሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች ለመግባት ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም በኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://stuoexam.astu.edu.et/registrationnew.php
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
👍 13😱 3❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
#AAU #GAT
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) በመጀመሪያ ዙር ለመውሰድ አመልክታችሁ ፈተናውን ሳትወስዱ የቀራችሁ ቀጣይ ፈተናውን የምትዘስዱበት ቀን በቅርቡ እንደሚገለፅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የተራዘመው የሁለተኛ ዙር GAT ፈተና የማመልከቻ ግዜ ዛሬ መስከረም 8/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይታወቃል፡፡
እስካሁን ካላመለከቱ በቀሩት ሰዓታት በኦንላይን https://portal.aau.edu.et ያመልክቱ።
👍 22❤ 2
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.