KOMBOLCHA PREPARATORY SCHOOL
4 510
Subscribers
-124 hours
+597 days
+10130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ለ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ:-
1ኛ. ከ27-28/11/2015 ዓ.ም ከጠዋት ፈረቃ ት/ቤት በመገኘት ከንብረት ክፍል የተዋሳችሁትን መማሪያ መጽሃፍ እንድትመልሱ እናሳውቃለን።
2ኛ. ዩኒፎርማችሁን ለበጎ አድራጎት ክበብ ስትጠቀሙበት የነበረውን አጋዥ መጽሃፍት ለላይብራሪ ክፍል በመስጠት በጎ ስራ እንድትሰሩ ለማስታወስ እንወዳለን።
ት/ቤቱ
ለተፈጥሮ ሳይንስና ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርስቲ መግቢያ ሰዓታችን ዕሁድ በ23/11/2015 ከሰከሰዓት 9:00 _10:00 ብቻ ስለሆነ 8:00 ላይ ት/ቤት በመገኘት የያዛችሁትን ዕቃ አሰፈትሻችሁ የከተማ አስተዳደር ባዘጋጀው መኪና በአንድነት እንድትሄዱ እናሳስባለን። ከዩኒቨርስቲው መርሃ ግብር ውጭ በተናጠል መሄድ ክልክል ነው።
Repost from N/a
dormitory Placement Natural science male and Female (2015).xlsx3.56 KB
Repost from KOMBOLCHA PREPARATORY SCHOOL
Photo unavailableShow in Telegram
አድሚሽን ካርዳችሁ ያሉት መረጃዎች ጋር በማገናዘብ ተለማመዱ።
አድሚሽን ካርድ ያልወሰዳችሁ የ12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ነገ ረቡዕ 19/11/2015 ዓ.ም 10:00 ት/ቤት በመገኘት መውሰድ ትችላላችሁ።
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.